Fana: At a Speed of Life!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ የተገነባውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት መርቀው ስራ አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት…

የወላይታ ሶዶ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ሶዶ ከተማ የተገነባው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ መርቀው…

የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የማጽዳት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት የመስቀል አደባባይ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት ዛሬ ጠዋት የማጽዳት መርሐ ግብር ተከናውኗል። በመርሐ ግብሩ በም/ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ሥራ…

የመስቀል በዓል በድምቀት እንዲከበር አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል በዓል እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ከተማ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ ነው አሉ። ከንቲባዋ የመስቀል ደመራ በዓል ዝግጅት እና…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለአቅመ ደካሞች ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በወንዶገነት ከተማ አስተዳደር ለአቅመ ደካሞች ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች አስረክቧል። የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው ቤቶቹን ባስረከቡበት ወቅት እንዳሉት፤ ፋና…

የዘመን መለወጫ በዓላት ወንድማማችነትን የሚያጎለብቱ የጋራ ሃብቶች ናቸው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተከበሩ የዘመን መለወጫ በዓላት አንድነትን፣ ፍቅርንና መተሳሰብን ያሳዩ ድንቅ የጋራ ሃብቶቻችን ናቸው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። የጎፋ ዞን ሕዝብ የዘመን መለወጫ የጎፋ…

ሕዳሴ ግድብ የመደመር ዕሳቤ የታተመበት ፕሮጀክት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዳሴ ግድብ ከጫፍ እስከ ጫፍ በሁሉም የኢትዮጵያ ማዕዘናት የኢትዮጵያ ልጆችን ለልማት ያስተባበረና የመደመር ዕሳቤ የታተመበት ፕሮጀክት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር…

የሀገራችንን ህልውናና ብሔራዊ ጥቅሞች ለመጠበቅ ሠራዊቱ ከምንግዜውም በላይ ዝግጁ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራችንን ህልውናና ብሔራዊ ጥቅሞች ለመጠበቅና ለማስከበር ሠራዊቱ ከምንግዜውም በላይ ዝግጁ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የሁርሶ አጭር ኮርስ እጩ መኮንን ትምህርት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ 1ሺህ 671 ቤቶች ለህብረተሰቡ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ 1 ሺህ 671 ቤቶችን ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች አስረክበዋል። የተገነቡት ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣…

የቱሪስት አገልግሎት ጥራት እንዲኖረው ለማድረግ ያለመ ንቅናቄ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪስት አገልግሎት ጥራት እንዲኖረው ለማድረግ ያለመ ንቅናቄ "የአገልግሎት ልህቀት ከእኔ ይጀምራል" በሚል መሪ ሐሳብ ሊጀመር ነው። የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ንቅናቄው የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን…