Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለዘላቂና ሁሉን አቀፍ እድገት ስትራቴጂያዊ አጋር መሆኗን ያሳየችበት ፎረም…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ እያደረገች ያለው ተሳትፎ ዘላቂና ሁሉን አቀፍ እድገትን ለማስቀጠል ስትራቴጂያዊ አጋር ሆና እንደምትቀጥል ቁርጠኝነቷን ያሳየችበት ነው፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር…

የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያው በገቢ አሰባሰብ ሒደት ላይ ግልጽነት እንዲጎለብት አስችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ተግባራዊ የተደረገው የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ የገቢ አሰባሰብ ላይ ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲጎለብት አስችሏል አሉ፡፡ የአፍሪካ ከተሞች፣ ከንቲባዎችና ሌሎች ባለድርሻ…

ኮርፖሬሽኑ ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ112 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት ስድስት ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ112 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ። በኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ ጳውሎስ በለጠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የኮርፖሬሽኑ የሥራ…

በመዲናዋ ምርት የሚያከማቹና የሚሰውሩ ሕገ ወጥ ነጋዴዎችን ለመቆጣጠር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የንግድ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለማሳለጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ ንግድ ቢሮ፡፡ በቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ብርሃኑ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የነዋሪዎችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የምርት…

ከወጪ ንግድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት 6 ወራት ከወጪ ንግድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አሉ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የ6 ወራት የንግድ ዘርፍ አፈጻጸም ግምገማ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል። አቤል ጌትነት፣ አሮን ሀይሉ፣ ግዛቸው አማረ እና ታፈረ አሰፋ የፍጻሜ ውድድሩ ተፋላሚዎች ሲሆኑ÷ በሦስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች…

በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ በማስተላለፍ ኢትዮጵያ ከ13 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረው ግለሰብ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ በማስተላለፍ ኢትዮጵያ ከ13 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረው ግለሰብ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ክስ ቀረበበት። ተከሳሹ ነጋሲ ተስፋልደት በ2017…

309 መገናኛ ብዙኃን የማሰራጨት ፈቃድ አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በኢትዮጵያ 309 መገናኛ ብዙኃን ተመዝገበውና ፈቃድ አግኝተው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ አለ። በህግ መሰረት የብሮድካስት አገልግሎት የፈቃድ ሁኔታን የሚወስነው፣ ፈቃድ የሚሰጠው፣ የሚያድሰው እና የሚያግደው…

በቀጣናው ለአየር መንገደኞች አያያዝ መሻሻልና መረጋገጥ ቁርጠኛ የሆነችው ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዮሐንስ አበራ ኢትዮጵያ በቀጣናው ለአየር መንገደኞች አያያዝ ደህንነት መሻሻል እና መረጋገጥ ቁርጠኛ ናት አሉ ። የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የአቪዬሽን ልዑካን የተገኙበት የአየር…