የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያው በገቢ አሰባሰብ ሒደት ላይ ግልጽነት እንዲጎለብት አስችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ተግባራዊ የተደረገው የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ የገቢ አሰባሰብ ላይ ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲጎለብት አስችሏል አሉ፡፡
የአፍሪካ ከተሞች፣ ከንቲባዎችና ሌሎች ባለድርሻ…