ሁለንተናዊ እድገትን ለማምጣት ገቢር ነበብ የለውጥ ሒደትና የተባበረ አቅም ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ እድገትን ለማምጣት ገቢር ነበብ የለውጥ ሒደትና የተባበረ አቅም ያስፈልጋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን…