ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የምታከናውነው ስራና ውጤት በዓለም የምግብ ጉባኤ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን በራስ አቅም ለማረጋገጥ እያከናወነች የሚገኘው ስራና ውጤት በዓለም የምግብ ጉባኤ ላይ ለሌሎች ሀገራት በአርያነት ተነስቷል።
የዓለም ምግብ ጉባኤ ''ለተሻለ ምግብና ለተሻለች ነገ እጅ ለእጅ እንያያዝ''…