Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ለኢንቨስትመንት የተረከቡትን መሬት ባላለሙ 151 ባለሃብቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ18 ነጥብ 59 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 260 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፈቃድ ተሰጥቷል፡፡ የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አባስ መሐመድ (ዶ/ር)÷…

በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአካል አጀንዳ የማሰባሰቡ ሥራ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአካል አጀንጃ የማሰባሰብ ሥራውን በነገው ዕለት ይጀምራል፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ጥበቡ ታደሰ በሰጡት መግለጫ÷ የምክክር ኮሚሽኑ በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ…

ቶማስ ሙለር ቫንኩቨርን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጀርመናዊው ተጫዋች ቶማስ ሙለር ወደ ካናዳ በማቅናት ቫንኩቨርን በይፋ ተቀላቅሏል። የ35 ዓመቱ ሙለር ከበርካታ ዓመታት የባየርን ሙኒክ ቆይታ በኃላ ከጀርመኑ ክለብ ጋር በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መለያየቱ ይታወሳል። ሙለር በጀርመኑ…

በሲዳማ ክልል ከ1 ሺህ 200 ቶን በላይ ሐር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል የእንስሳት ሃብት ልማት ቢሮ በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 1 ሺህ 200 ቶን የሐር ምርት ተመርቷል አለ። የቢሮው ም/ሃላፊ አደገ አየለ (ዶ/ር) ÷ በክልሉ በሚገኙ 13 ወረዳዎች የሐር ትል ልማት…

ለጋምቤላ ክልል መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጋምቤላ ክልል የትምህርት ቤት አመራሮች እና መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ የክልሉ የመምህራን ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክተር የይ ቾል ሆስ እንዳሉት ÷ የክልሉ መምህራንና የትምህርት አመራሮች በጅማና ሚዛን ቴፒ…

ብሄራዊ ባንክ የንግዱ ማህበረሰብ ኢመደበኛ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ከመጠቀም እንዲቆጠብ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ የንግዱ ማህበረሰብ ኢመደበኛ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ከመጠቀም እንዲቆጠብ አሳሰቡ፡፡ አቶ ማሞ የውጭ ምንዛሪ ገበያ እንቅስቃሴን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እንደ አስፈላጊነቱ…

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በውጤታማነቱ ዓመታትን የተሻገረ ተቋም ነው – የትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንደ ሌሎች አንጋፋ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተወዳዳሪነት ብቻ ሳይሆን በውጤታማነትም ዓመታትን የተሻገረ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሽኔ። የጎንደር ዩኒቨርሲቲው የማስተማሪያ ሆስፒታል 100ኛ እና የዩኒቨርሲቲው…

የከተሞችን ልማታዊ ሴፍቲኔት ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የከተሞችን ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ። የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና የ2018 ዕቅድ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።…

ጣና ነሽ ፪ ከመነሻዋ እስከ መድረሻዋ የታየው ድንቅ አቀባበል የታሪካችን አካል ሆኖ ተመዝግቧል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ጣና ነሽ ፪ ከመነሻዋ እስከ መድረሻዋ የታየው ድንቅ አቀባበል የታሪካችን አካል ሆኖ ተመዝግቧል አሉ። ከጅቡቲ ዶራሌ ወደብ መጋቢት 30 ቀን 2017 ዓ.ም የተነሳችው ጣና ነሽ ፪…

የባለተሰጥኦ አዳጊዎች የሳይበር ስልጠና መርሐ ግብር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የ2017 በጀት ዓመት ባለተሰጥኦ አዳጊዎች የሳይበር ስልጠና መርሐ ግብር በይፋ ተጀመረ። ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የተውጣጡ 700 የባለ ልዩ ተሰጥዎ ባለቤት አዳጊዎች የሚሳተፉበትን ይህን…