ኢትዮጵያ እና ህንድ የሃገራቱን ግንኙነት ማጠናከር የሚያስችሉ ስምምነቶችን ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማንያም ጃይሸንከር ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸው ወቅት የሃገራቱን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ላይ ውጤታማ…