Fana: At a Speed of Life!

በቢሾፍቱ ከተማ የኢዜማ አባል ከነበሩት ግለሰብ ግድያ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ ሰዎች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ የኢዜማ አባል ከነበሩት አቶ ግርማ ሞገስ ግድያ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከቢሾፍቱ ፖሊስ መምሪያ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመላክተው በአሁኑ ወቅት…

ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ 23 ካርቶን ፈንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ 23 ካርቶን ፈንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፈንጅው በዛሬው እለት በወልዲያ ጉሙሩክ ኬላ በተደረገ ፍተሻ መያዙንም አስታውቋል፡፡ አሽከርካሪውም አሁን ላይ ኮምቦልቻ ከተማ በቁጥጥር…

በመላው ትግራይ የኤሌክትሪክ ሃይል ዳግም ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታው ርዝራዦች በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ በፈፀሙት ጥቃት በመላው ትግራይ ኤሌክትሪክ ዳግም መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡ የጁንታው ርዝራዦች አዲጉዶም በተባለ አካባቢ ከአላማጣ - መሆኒ - መቐለ በተዘረጋው ከፍተኛ…

በኦሮሚያ ከ6 ሺህ በላይ አርሶና ዓርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት ተሻገሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ከ6 ሺህ በላይ የሚሆኑና ከ30 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አርሶና ዓርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት መሸጋገራቸውን በኦሮሚያ ምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ ገለጹ፡፡…

የደቡብ ሱዳን የውስጥ ደህንነት ጉዳዮች ልዑክ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የውስጥ ደህንነት ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል አኮል ኩር የተመራ የደቡብ ሱዳን የልዑካን ቡድን ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በዋናነት ሁለቱ ሃገራት በኢንፎርሜሽንና በይነ መረብ…

ብልጽግና ፓርቲ የስራ ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ለተለያዩ አመራሮች የስራ ሹመት ሰጠ፡፡ በዚህም መሰረት 1. አቶ ሃፍታይ ገብረእግዚአብሔር የትግራይ ክልል ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ 2. አቶ ነብዩ ስሑል በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት…

በአማራ ክልል የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የነጻ የህክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው የቀዶ ህክምና አገልግሎት በነጻ ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የሚሰጠው ከየካቲት12 ቀን እስከ የካቲት 16 ቀን 2013 ዓ.ም በጥበበ ጊዮን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ…

በኢትዮጵያ ያለውን የህንድ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ማሳደግ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ያለውን የህንድ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ማሳደግ እንደሚገባ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኢትዮ ህንድ የቢዝነስ ፎረም በህንድ የሁለቱ ሃገራት ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከኔዘርላንድስ ጠ/ሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ሩት ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ማርክ ሩት በሀገራቱ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ነው የተወያዩት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በውይይቱ ወቅት በቀጠናው…

የአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የጊዜ ቀጠሮ ምርመራ ተቋረጠ

የአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የጊዜ ቀጠሮ ምርመራ ተቋረጠ አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ ህገ መንግስቱን በመናድ፣ ሚኒሻ በማሰልጠን እና ሚኒሻዎችን በማደራጀት በህወሓት ተገደን ገብተን ብለው ከዚህ በፊት በነበረ ቀጠሮ…