ባዕድ ነገር የተቀላቀለበት የምግብ ዘይት ለገበያ አቅርበዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባዕድ ነገር የተቀላቀለበት እና ንፅህናውን ያልጠበቀ ከ200 በላይ ጀሪካን የምግብ ዘይት ለገበያ አቅርበዋል የተባሉ ሦስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡
ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ውስጥ…