ስፓርት ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት የ10 ሺህ ሜትር የወንዶች ሩጫ ፍጻሜ ዛሬ ይካሄዳል ዮሐንስ ደርበው Aug 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት የ10 ሺህ ሜትር የወንዶች ሩጫ ፍጻሜ ዛሬ ይካሄዳል፡፡ የ10 ሺህ ሜትር የወንዶች ሩጫ ፍጻሜ ከምሽቱ 4 ሠዓት ከ 20 ላይ እንደሚካሄድ የወጣው መርሐ-ግብር ያመላክታል፡፡ የማሸነፍ ቅድመ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል የክረምት ነጻ የጤና ምርመራ ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Aug 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል 40 ሺህ ወገኖችን ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የክረምት ነጻ የበጎ ፈቃድ የጤና ምርመራ ተጀምሯል፡፡ የክረምት ነጻ የበጎ ፈቃድ የጤና ምርመራና ሕክምናው ከ40 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች አገልግሎቱን ለመስጠት ያለመ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በእሳት አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ ሁለት ሰዎች ተጎዱ ዮሐንስ ደርበው Aug 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ቡልቡላ ማርያም ማዞሪያ አካባቢ በተነሳ የእሳት አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ በሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ፡፡ አደጋው የተከሰተው በመኪና ዕቃ መለዋወጫ ሱቅ ውስጥ መሆኑን እና…
ቢዝነስ የኢትዮ-ቻይናን የንግድ አጋርነት ለማጠናከር እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ ዮሐንስ ደርበው Jul 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን የንግድና ኢንቨስትመንት አጋርነት ለማጠናከር የሚሠሩ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ያዘጋጀው 2ኛው የኢትዮ-ቻይና…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jul 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ዣኦ ዢዩዋን አረጋገጡ፡፡ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን ጨምሮ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የቻይና ሕዝባዊ ጦር 97ኛ ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ ፖሊሲ፣ ምዘናና ክፍያ ተማሪ እንደሚቀበል አስታወቀ ዮሐንስ ደርበው Jul 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ እራስ ገዝ እንደሚሆን እና በራሱ ፖሊሲ፣ መስፈርት፣ የምዘናና የክፍያ ሥርዓት ተማሪዎችን አወዳድሮ እንደሚቀበል አስታወቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ''ስለ ራስገዝ ዩኒቨርሰቲ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል የ2017 በጀት ከ150 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ጸደቀ ዮሐንስ ደርበው Jul 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት የ2017 በጀት ከ150 ቢሊየን 666 ሚሊየን ብር በላይ ሆኖ ጸድቋል፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬው ውሎው የክልሉን መንግሥት የ2017 በጀት ተወያይቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓኪስታን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ማጠናከር እንደምትፈልግ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jul 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን መንግሥት ለአፍሪካ መግቢያ ከሆነችው ኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት በይበልጥ ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆኑን የሀገሪቱ የመከላከያና አቪዬሽን ሚኒስትር አረጋገጡ፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከሀገሪቱ መከላከያ እና አቪዬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና በባሕር ዳር ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመለሰ ዮሐንስ ደርበው Jul 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ በከፍተኛ መስመር ላይ ባጋጠመ ጉዳት በተወሰኑ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ዳግም ወደ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ፡፡ ከትናንት በስቲያ ምሽት 1፡00 ጀምሮ ከባሕር ዳር ቁ.2 የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ…