Fana: At a Speed of Life!

የአቶ ግርማ የሺጥላ የአስከሬን ሽኝት የፊታችን እሑድ በወዳጅነት አዳባባይ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቶ ግርማ የሺጥላ የአስከሬን ሽኝት እሑድ ሚያዝያ 22 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወዳጅንት አደባባይ እንደሚከናወን የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴው ገለጸ፡፡ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ በወላጆቻቸው ፍላጎት እና ጥያቄ መሰረት በተወለዱበት ሰሜን ሸዋ ዞን…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከወገኔ የኢትዮጵያውያን ማኅበር የቦርድ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአሜሪካ በሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ከተመሰረተው ወገኔ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ቦርድ አባላት ጋርተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ 23 ዓመት ያስቆጠረው ድርጅት በአዲስ አበባ ችግር ውስጥ የሚገኙ ቤተሰቦችን…

በእነ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) ላይ የ10 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ሕገ መግሥቱን በኃይል ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብለው በተጠረጠሩት በእነ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) ላይ የ10 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። እንዲሁም በዚሁ መዝገብ ተካተው የነበሩት የባልደራስ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አማሃ ዳኘው…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ እኩልነትና ማኅበራዊ ፍትሕ የነገሰባት ጠንካራ ኅብረብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ርብርብ አቶ ግርማ የተሰጣቸውን ታላቅ ሕዝባዊ፣ ድርጅታዊና…

በትግራይ አምራች ኢንተርፕራይዞችን መልሶ ለማቋቋም እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸውን አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ለመደገፍ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጳውሎስ በርጋ÷ ዘርፉ እንዲያገግም በአጭር፣ መካከለኛና ረጅም…

ጠ/ ሚ ዐቢይ ከጀኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን እና ከጀኔራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ጦር ዋና አዛዥ ጀኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች ዋና አዛዥ ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ሁለቱ መሪዎች ልዩነቶቻቸውን በመግባባት እንዲፈቱ…

አምባሳደር ምስጋኑ ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንደምትሠራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን ዘመናት የተሻገረ የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንደምትሠራ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር…

በጋምቤላ ክልል ከተፈጸመ የንጹሃን ግድያ ጋር ተያይዞ በተጠረጠሩ የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነሮችና የልዩ ኃይል አዛዦች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሃን ግድያ ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ የጋምቤላ ክልል የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነሮችና የልዩ ኃይል አዛዦች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ። ክስ መመስረቻ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ…

የአውሮፓ ኅብረት ም/ቤት ኢትዮጵያን አስመልክቶ ያወጣው መረጃ በበጎ መልኩ የሚታይ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ኢትዮጵያን አስመልክቶ ያወጣው መረጃ በበጎ መልኩ እንደሚያየው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ያላትን ትብብር በአዲስ መልክ እንደገና ለማደስ አበክራ እየሠራች እንደምትገኝም ሚኒስቴሩ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 20ኛ መደበኛ ስብሰባው ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በመካከለኛ ዘመን /2016-2020/ የማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊሲካል ማዕቀፍ ላይ ነው ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈው፡፡ ማዕቀፉ በዋናነት…