ከሙስና ጥቆማ በኋላ ያለው ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ሥራ ለሌላ ዙር ሌብነት የተጋለጠ መሆኑ ተመለከተ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙስና ወንጀል ጥቆማዎች በብዛት እንደሚቀርቡ የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡
የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች የጋራ የትስስር ጉባዔ በአዳማ እየተካሄደ ነው፡፡
የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል…