በውሃና ኢነርጂ ጉዳዮች ላይ ከኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃና ኢነርጂ ጉዳዮች ላይ ከኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ጋር በትብብር ለመሥራት በሚያስችለው ጉዳይ ላይ ተወያይቷል፡፡
ውይይቱን ያካሄዱት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ እና የኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ዋና…