በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጊዜው ተቋርጦ የነበረውን በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ እንደገና ለማስጀመር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ብሔራዊ ኮሚቴው አስታወቀ፡፡
የኮሚቴው አባላት በተመላሾች ጊዜያዊ መጠለያዎች ጉብኝት…