ባህላዊ እሴቶችን በሙዚቃ መግለፅን ዓላማ ያደረገ የሙዚቃ ኮንሰርት በሚሌኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ እሴቶችን በሙዚቃ መግለፅን ዓላማ ያደረገ አንጋፋ አርቲስቶች የሚሳተፉበት የሙዚቃ ኮንሰርት በሚሌኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ነው።
የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 05 ቀን 2015 ዓ.ም የሚካሄደው ‘ማጀቴ’ የተሰኘው ይህ የሙዚቃ ኮንሰርት፥ ሻኩራ…