Fana: At a Speed of Life!

በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራሪው እና አሸባሪው የህወሓት ቡድን ስር ለወራት በቆየው የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የ2014 ምርት ዘመን የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ተጀመረ። የአማራ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር…

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ከ 1 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት እንደደረሰበት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈጸመው ውድመትና ዘረፋ ምክንያት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ሃብትና ንብረት አጥቻለሁ ሲል በጥናት ማረጋገጡን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው…

በኢትዮጵያ 10 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸውን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን 10 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸውን በጤና ሚኒስቴር የኮቪድ ግብረ ኃይል ዋና አስተባባሪ ገለጹ፡፡ 10 ሚሊየን ያህል ዜጎች መከተባቸውን የገለጹት አስተባባሪው÷ በቀጣይ የክትባት ዘመቻዎች እስከ…

በፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የተመራ ልዑክ ሠመራ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ፣ የተመድ ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሃመድ እና የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆን ያካተተ የልዑካን ቡድን ዛሬ ሠመራ ገብቷል፡፡ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ፣…

የኢትዮ-ሱዳን የወዳጅነት የባህል ምሽት በካርቱም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ሱዳን ወዳጅነት ማኅበር በሱዳን ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የባህል ምሽት በካርቱም ተካሄደ፡፡ በዝግጅቱ ላይ በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉሥልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን የማዕከላዊ አፍሪካ…

“ግሎባል ቴሌቪዥን ኔትዎርክ ኦፍ አፍሪካ” የቴሌቪዥን ድርጅት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 5 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ በሊዝ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ማዕከል አድርጎ የተመሠረተው ግሎባል ቴሌቪዥን ኔትዎርክ ኦፍ አፍሪካ (ጂ ቲ ኤን ኤ) የቴሌቪዥን ድርጅት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 5 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ በሊዝ መረከቡን አስታወቀ፡፡ ግሎባል…

ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ክትባት ለማምረት የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ከሚሰሩ ሥራዎች ጎን ለጎን በአሁኑ ወቅት ጤና ሚኒስቴር ከአፍሪካ ኅብረት፣ የበሽታዎች መከላከል ማዕከል እና ከአጋር ጅርጅቶች ጋር በመሆን የኮቪድ-19 ክትባት ማምረት የሚያስችል ተግባር እየተከናወነ…

የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ዛሬ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ መድረክ ሥልጠና ተጀምሯል፡፡ አመራሩ ወቅቱ የሚጠይቀውን የአመራር ብቃትና አስተሳሰብ እንዲያጎለብትና የመረጠውን ህዝብ በትጋትና በቅንነት እንዲያገለግል ያለመ መድረክ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎች አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ተሰርዞ የነበረው የ13 የአፍሪካ ሀገራት የሊዝ ውል እንዲመለስ መወሰኑን የከተማው ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ዮናስ ዘውዴ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ካቢኔው ከወሰናቸው ጉዳዮች መካከል የ13…

አየር መንገዱ ወደ ጎንደርና ባህር ዳር አቋርጦት የነበረውን በረራ መቀጠሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በትናንትናው እለት አጋጥሞ በነበረው አየር ሁኔታ ምክንያት ወደ ጎንደር እና ባህር ዳር ከተሞች አቋርጦት የነበረውን በረራ ዛሬ መቀጠሉን ገለፀ፡፡ ስለተፈጠረው መጉላላትም አየር መንገዱ ደንበኞቹን ይቅርታ…