Fana: At a Speed of Life!

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም መርማሪ ቦርድ ከነገ ጀምሮ የመጀመሪያውን የመስክ ምልከታ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም መርማሪ ቦርድ ከነገ ጀምሮ የመጀመሪያውን የመስክ ምልከታ እንደሚያደርግ የቦርዱ ሰብሳቢ አቶ ለማ ተሰማ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የቦርዱ ሰብሳቢ አቶ ለማ ተሰማ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷መርማሪ…

3ኛው የአፍሪካ ሴቶች ጉባኤ በኒጀር ኒያሚ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአፍሪካዉያን ሴቶች ላይ ብቻ የሚያተኩረው 3ኛው የአፍሪካ ሴቶች ጉባኤ በኒጀር ኒያሚ መካሄድ ጀምሯል። በዚሁ ስብሰባ የአፍሪካውያን ሴቶች በማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተሳትፏቸዉ እንዲረጋገጥ ለማድረግ እንዲሁም…

በጎንደር ከተማ ለዘማች ቤተሰቦች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ አስተዳደርሩ ወራሪውንና አሸባሪውን ህወሓት ለመፋለም ወደ ግንባር የዘመቱ ጀግኖችን ቤተሰቦች በተለያየ መንገድ እየደገፈ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ የዘማቾች መልሶ ማቋቋም ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አዝመራው ተዘራ ገልጸዋል።…

ሴቶች ሠላምን በመገንባት ረገድ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው – ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በመፍትሄ አመንጪነት ሰላም እንዲሰፍን ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ሴቶች ተጠቂዎች ብቻ ሳይሆኑ÷ በመፍትሄ አመንጪነት ግጭት እንዳይከሰት አስቀድሞ በመከላከል፣ በሰላማዊ ድርድር፣…

በወረኢሉ፣ በሚሌና በከሚሴ ግንባር ጠላት ኪሳራ እየደረሰበት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስከበር ህዝቡ ተሳትፎውን አጠናክሮ መቀጠሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው በሺህዎች…

በኦሮሚያ ክልል ተጥሎ የነበረው የምሽት እንቅስቃሴ ገደብ ለጊዜው ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዜጎችና ተሽከርካሪዎች ላይ ተጥሎ የነበረው የምሽት እንቅስቃሴ ገደብ ለጊዜው መነሳቱን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዱኛ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ከህዳር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ ከምሽት 3 ሰዓት…

በየካ ክፍለ ከተማ ስልጠና በመውሰድ ዝግጁ የሆነ ህዝባዊ ተጠባባቂ ሰራዊት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊቱ በሁሉም መስክ ያለውን ደጀንነት ለመግለፅ አካባቢውን ለመጠበቅ ስልጠና በመውሰድ ዝግጁ የሆነ ህዝባዊ ተጠባባቂ ሰራዊት ተመርቋል፡፡ ተመራቂዎች ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ ሲሆን፥ መከላከያ…

በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለመጀመሪያ ጊዜ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀምሯል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ሳንዶካን ደበበ በትዊተር ገፃቸው አንዳሰፈሩት ኩባንያው ምርቶቹን…

“ብቻዬን እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል የኪነጥበብ ምሽት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ብቻዬን እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል አገራዊ የኪነጥበብ ምሽት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው። የኪነጥበብ ምሽቱ ጠንካራ የሚያደርግና አንድነትን የሚያስጠብቅ መንፈስ በመፍጠር፥ ማህበረሰቡን ማንቃት እና ለመከላከያ…

የ15 ዓመታት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታን እውን ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የ15 ዓመታት የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታን እውን ለማድረግ የጤና ኬላዎችንና ጤና ጣቢያዎችን ልየታ እየተሰራ መሆኑን አስታወቁ። ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…