Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ከተማ የከተራ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ደሴ ከተማ የሚገኙ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመነሳት በምዕመናን፣ ዘማሪያንና ካህናት ታጅበው ወደ ባሕረ ጥምቀቱ እያቀኑ ነው፡፡ በዓሉ በድምቀት እንዲከበር የተለያዩ አካላት ተቀናጅተው እየሠሩ ነው፡፡ በሙሉቀን አበበ

በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመውጣት ወደ 66 ጊዜያዊ ማረፊያ ይወርዳሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በውጣት ወደ 66 ጊዜያዊ ማረፊያ እንደሚወርዱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የፕሮጀክቶች መምሪያ ኃላፊ መላከ ሕይዎት አባ ወልደኢየሱስ ሰይፉ ገለጹ። በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓል በድምቀት…

ከጥምቀት ምስጢሮች መካከል …..

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመነ ኦሪት እንደሚከበረው በዓለ ዳስ የአደባባይ በዓል የሆነው “በዓለ ጥምቀት” ምስጢር ብዙ ነው፡፡ ወደ ወንዝ ሄዶ በመጠመቅ ከበሽታ መፈወስም የተለመደ መሆኑን በኢዮብ እና በሶርያዊው ንእማን ታሪክ ላይ ተሠንዶ እናገኘዋለን፡፡ በዚህ…

ጥምቀት የኅብረ ብሔራዊነት መገለጫ ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራ እና ጥምቀት በዓላት የኅብረ-ብሔራዊነት መገለጫ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ እና ድሬዳዋ አሥተዳደሮች ለከተራ እና ጥምቀት በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞች መግለጫ…

በትምሕርቱ ዘርፍ ለኢትዮጵያ የማደርገው ድጋፍ ይቀጥላል- ጀርመን

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጀርመን በኢትዮጵያ በተለያየ ምክንያት የወደሙ ትምሕርት ቤቶችን መገንባትን ጨምሮ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ለሚደረገው ጥረት ድጋፏ እንደሚቀጥል አረጋገጠች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ከሆኑት ጄንስ…

በፈጠራ የተሞላ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዕውቀት እና በፈጠራ የተሞላ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሠራ ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ጋር በጋራ ለስድስት ወራት ያሰለጠናቸውን 12…

መንግስት ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ማጥበብንና እርቅ ማስፈንን ቁልፍ የሰላም አማራጭ አድርጎ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ማጥበብንና እርቅ ማስፈንን ቁልፍ የሰላም አማራጭ አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ፤ መንግስት ሰላምን ለማረጋገገጥ በርካታ…

በጋምቤላ ክልል 944 ሚሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 944 ሚሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 97 አልሚዎች አዳዲስ ፈቃድ መሥጠቱን የጋምቤላ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሉ ኦቡፕ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በግብርና ዘርፍ 476 ሚሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 72…

በክልሉ በተራራ ልማት ኢኒሼቲቭ 4 ሺህ 350 ሔክታር እየለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ የተራራ ልማት ኢኒሼቲቭ 4 ሺህ 350 ሔክታር የተራቆቱ ተራሮችን መልሶ የማልማት ሥራ እየተከናነወነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከመደበኛ የተፈጥሮ ሀብት ልማት፣ የአፈርና ውኃ ጥበቃ እንዲሁም የአረንጓዴ…

በኦሮሚያ ክልል እስከ አሁን 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ሔክታር በበጋ ስንዴ ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እስከ ትናንትና ድረስ 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል መሸፈኑን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ በአጠቃላይ ዘንድሮ ከ4 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ለማልማት መታቀዱንም ነው…