በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከመኸር እርሻ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከመኸር እርሻ እስካሁን 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አሸናፊ ክንፉ በምርት ዘመኑ 7 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን…