በክልሉ ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ ማዳበሪያ እና ከ45 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ይሰራጫል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2017/18 ምርት ዘመን ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ ማዳበሪያ እና ከ45 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እንደሚሰራጭ ተገለጸ።
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው…