Fana: At a Speed of Life!

አንድነት ለአፍሪካ የጋራ ደህንነት፣ ነፃነት እና ብልጽግና ወሳኝ ነው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአፍሪካ የጋራ ደህንነት፣ ነፃነት እና ብልጽግና አንድነት ወሳኝ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ “ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና…

ከእንግዶች አቀባበል ጋር በተያያዘ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ዝግ የሚደረጉ መንገዶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሽከርካሪ ፍሰቱን ለማሳለጥና ከእንግዶች አቀባበል ጋር በተያያዘ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ዝግ የሚደረጉ መንገዶችን ይፋ አድርጓል፡፡ የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል 39ኛውን የአፍሪካ ህብረት…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እና ሕንድ አጋርነት ተጨባጭ ስራዎችን እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እና ሕንድ አጋርነት ተጨባጭ ስራዎችን እየሰራች ነው አሉ የሴቶች እና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)። በአፍሪካ ሕብረት የልማት ኤጀንሲ (AUDA-NEPAD) እና ማሕበራዊ እና የልማት ለውጥ ማዕከል (CSEP)…

የትራፊክ አደጋን በመቀነስ ረገድ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ሚና

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የመንገድ ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተጫወተ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር። ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የተመሰረተበት 11ኛ ዓመት…

አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ሰንደርላንድን በኤምሬትስ ስታዲየም ያስተናገዱት አርሰናሎች 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነታቸውን አጠናክረዋል። በጨዋታው የመድፈኞቹን ግቦች ማርቲን…

የኢትዮጵያን ሀብት ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና የሚጫወተው ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 15ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢቱ የኢትዮጵያን ሀብት ለዓለም ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና ይጫወታል አሉ የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ቀነኒሳ አለሜ (ዶ/ር)። የንግድ ትርኢቱ የቢዝነስ አቻ ለአቻ ውይይት፣…

ማንቼስተር ዩናይትድ ቶተንሀምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ቶትንሃም ሆትስፐርስን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በጨዋታው የማንቼስተር ዩናይትድን ግቦች ብሪያን ሙቤሞ እና ብሩኖ ፈርናንዴሽ ከመረብ አሳርፈዋል። በጨዋታው መጀመሪያው አጋማሽ…

ቀርጫንሼ ግሩፕ ከብራዚል የእርሻ ምርምር ተቋም ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የቡና ኢንቨስትመንት የተሰማራው ቀርጫንሼ ግሩፕ እና በብራዚል የእርሻ ምርምር የሚሰራው ኢምብሬፓ በቡና ልማትና ተያያዥ የግብርና ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። በፊርማ ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት…

የአፋር ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የአፋር ክልል መንግሥት ምክር ቤት 5ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በሰመራ ከተማ እያካሄደ ነው። ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ባለፉት ስድስት ወራት በክልሉ የተከናወኑ ዋና ዋና የልማት፣ የማኅበራዊና የኢኮኖሚ እንዲሁም የሰላምና ፀጥታ…

ዳራሮ በዓል ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ የሚከበር የክልሉ ድንቅ እሴት ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዳራሮ በዓል የጌዴኦ ሕዝብ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአብሮነትና የወንድማማችነት ዕሴቶችን በያዙ ስርዓቶች እና ኩነቶች ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ የሚከበር ድንቅ እሴት ነው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። የጌዴኦ…