ታሪካዊና ሕጋዊ የወደብ ባለቤትነታችንን ማረጋገጥ ቀጣዩ ጉዟችን ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላምን በማጽናት ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን መረጋገጥ ቁልፍ የሆነው ታሪካዊና ሕጋዊ የወደብ ባለቤትነታችንን ማረጋገጥ ቀጣዩ ጉዟችን ነው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ።
5ኛው ሀገር አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ…