Fana: At a Speed of Life!

6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ መካሄድ ጀምሯል። የረመዳን ወርን አስመልክቶ "ነጃሺ ለሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ለመሳተፍ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በቦታው…

አዲስ አበባ የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባዔን ልታስተናግድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ልታስተናግድ ነው። ጉባኤውን በጋራ የሚያዘጋጁት ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ እና ኤ.ጂ.ኤ ቴክ ኢንተርፕራይዝ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ÷ ጉባኤው በፈረንጆቹ ግንቦት…

“ዓድዋ ‎የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ” የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ

"ዓድዋ ‎የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ" የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "‎ዓድዋ ‎የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ" የተሰኘ መጽሐፍ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል። ተቋማቱ ባደረጉት ትብብር መሰረት አንድ ሚሊየን ብር ሽልማት የሚያስገኝ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሙዚቃ ውድድር ያካሂዳሉ። በዚህም…

ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው እሁድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለበርካታ ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው እሁድ ይደረጋል፡፡ የፊታችን እሁድ የካቲት 29 በሚካሄደው የፍጻሜ ውድድር ላይ አራት የውዝዋዜ ቡድኖች ውድድሩን በበላይነት ለማጠናቀቅ ብርቱ ፉክክር…

የምገባ መርሐ ግብር ለትምሕርት ጥራት …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ እየተተገበረ ያለው የትምህርት ቤት ምገባ መርሐ ግብር ለትምሕርት ጥራት ከፍተኛ አስተዋጽዖ እያበረከተ ነው አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ እና የመማር ማስተማር፣ ምዘና ክፍል ኃላፊ ማቲዮስ ማልደዮ…

የኮሪደር ልማት የመዲናዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የከተማዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ ከኡራኤል - ቦሌ መድኃኔዓለም እስከ ቦሌ ቪአይፒ ተርሚናል የሚያገናኘው የኮሪደር ልማት ለአካባቢው ተጨማሪ…

የኤርትራ ሠራዊት ወደ መቐለ እንዳይገባ ታክቲካዊ በሆነ መልኩ መንገድ ዘግተን ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራ ሠራዊት በገባበት ከተማ ሁሉ ጥፋቶችን ይፈጽም ስለነበር ወደ መቐለ እንዳይገባ ታክቲካዊ በሆነ መልኩ መንገድ ዘግተን ነበር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ÷ የሰሜን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ስደተኛ ቤተሰቦች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ስደተኛ ቤተሰቦች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂደዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ምሽት እንደተለመደው በረመዳን መንፈስ ከቡሩንዲ፣…

በአማራ ክልል ገቢን በመሰብሰብ የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ገቢን በተገቢው መንገድ በመሰብሰብ የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ። የቢሮው ሃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ክልሉ የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ በመሰብሰብ የሕዝቡን…