የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል የሚጠይቀውን የዝግጅት ስራ ተመልክተናል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል የሚጠይቀውን የአመራርነት ጥበብ የሚያረጋግጡ የዝግጅት ስራዎችን ተመልክተናል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የፌዴራል የበዓሉ አቢይ ኮሚቴ 20ኛውን…