Fana: At a Speed of Life!

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል የሚጠይቀውን የዝግጅት ስራ ተመልክተናል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል የሚጠይቀውን የአመራርነት ጥበብ የሚያረጋግጡ የዝግጅት ስራዎችን ተመልክተናል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር። የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የፌዴራል የበዓሉ አቢይ ኮሚቴ 20ኛውን…

ቱርክ C-130 ዕቃ ጫኝ ወታደራዊ አውሮፕላኖቿን ከበረራ አገደች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጆርጂያ የተከሰተውን አደጋ ተከትሎ ቱርክ C-130 ዕቃ ጫኝ ወታደራዊ አውሮፕላኖቿን ከበረራ አግዳለች። የቱርክ አየር ኃይል ንብረት የሆነው C-130 ዕቃ ጫኝ ወታደራዊ አውሮፕላን ትናንት ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ ቱርክ በረራ በሚያደርግበት ወቅት…

ታሪካዊና ሕጋዊ የወደብ ባለቤትነታችንን ማረጋገጥ ቀጣዩ ጉዟችን ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላምን በማጽናት ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን መረጋገጥ ቁልፍ የሆነው ታሪካዊና ሕጋዊ የወደብ ባለቤትነታችንን ማረጋገጥ ቀጣዩ ጉዟችን ነው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። 5ኛው ሀገር አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ…

ሚኬል አርቴታ አማትሪያን…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል መሪ ሚኬል አርቴታ አማትሪያን የተወለደው በፈረንጆቹ 1982 በስፔን ሳን ሴባስቲያን ሲሆን፤ የእግር ኳስ ህይወቱ ጅማሬና ዕድገት በካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ነው፡፡ በባርሴሎና የታሰበውን ያክል የጨዋታ ጊዜ ባለማግኘቱ…

5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአርባ ምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባዔው "ኃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆየውን ጉባዔ የኢትዮጵያ የኃይማኖት…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ባህል ስፖርት ም/ፕሬዚዳንት ቦታን ማግኘቷ የሚበረታታ ነው – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ባህል ስፖርት አባል ሀገር ከመሆን አልፋ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ቦታን ማግኘቷ የሚበረታታ ነው አሉ የኢትዮጵያ ባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ። የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ልማት ጉዳዮች ቋሚ…

ቢቢሲ የትራምፕን ንግግር ቆርጦ በመቀጠል ያሰራጨው መረጃና መዘዙ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቢቢሲ ከዋና ፕሮግራሞቹ መካከል አንዱ በሆነው ፓኖራማ ላይ በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ንግግር ዙሪያ ስለተሰራ ዘጋቢ ፊልም አዲስ መረጃ መውጣቱን ተከትሎ ከፍተኛ ትችት እያስተናገደ ሲሆን የተቋሙ ከፍተኛ ኃላፊዎችም ሥራቸውን ለቀዋል፡፡ ጉዳዩ…

ባልተፈቀደ የውጭ ሐዋላ ገንዘብ ማስተላለፍ ሥራ በተሰማሩ አካላት ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የሕግ አስከባሪ አካላት ጋር በመተባበር ባልተፈቀዱ የውጭ የሐዋላ ገንዘብ ማስተላለፍ ሥራዎች ላይ በተሰማሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የተቀናጀ ርምጃ መውሰድ ጀምሯል። ባንኩ የኢትዮጵያን የፋይናንስ…

የላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ቀብር ሥነ ሥርዓት ነገ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ቀብር ሥነ ሥርዓት በነገው ዕለት ይፈጸማል፡፡ የላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) አስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር ነገ 5 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ እንደሚካሄድ ተመላክቷል፡፡ ሥርዓተ…

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ቱሪዝም ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የቱሪዝም ድርጅት 26ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በጉባዔው በቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክና በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) ተሳትፈዋል፡፡…