Fana: At a Speed of Life!

ባለጉዳዮች ባሉበት የችሎት አገልግሎት የሚያገኙበት የዲጅታል አሰራር ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለጉዳዮች ባሉበት ሆነው መገልገል የሚያስችላቸው የዲጅታል አሰራር በተያዘው ወር በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ይጀመራል። የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ ዳኛ አበበ ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

የ2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በዛሬው ዕለት በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ተጀምሯል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት የመማር ማስተማር ሥራ በሁሉም ትምህርት ቤቶች መጀመሩን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ለፋና…

የሕዳሴ ግድብ የመላ ኢትዮጵያውያን የትጋት እና የጽናት ውጤት ነው – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመላው ኢትዮጵያውያን የትጋት እና የጽናት ውጤት ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን። የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቁን በማስመልከት በአሶሳ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ…

ከንቲባ አዳነች ብሔራዊ ድሉን ላከበረውና ጀግኖቹን ላመሰገነው የከተማዋ ነዋሪ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ብሔራዊ ድሉን ላከበረውና ብሔራዊ ጀግኖቹን ላመሰገነው የከተማዋ ነዋሪ ምስጋና አቅርበዋል። ከንቲባዋ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የመቻል ማሳያ፣ የአይቀሬው ብልፅግናችን ማረጋገጫ…

ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 4ኛ ሳምንት ጨዋታ መርሐ ግብር ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በጨዋታው በተጨማሪ ደቂቃ ሊቨርፑሎች ባገኙት ፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቧን መሀመድ ሳላህ አስቆጥሯል። በዚህም የሊጉ መሪ…

ዘንድሮም የሬሜዲያል መርሐ ግብር ይኖራል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ) መርሐ ግብር ይኖራል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ…

የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ ነገ ይፋ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት እስከ ነገ ድረስ ይፋ ይደረጋል አለ የትምህርት ሚኒስቴር። የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ ነው ይህንን የገለጹት።…

በ12ኛ ክፍል ፈተና 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ…

በዘንድሮ 12ኛ ክፍል ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም አሉ። የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)…

ኢትዮጵያ የባህል ዲፕሎማሲን ለማጠናከር በትብብር ለመስራት ቁርጠኛ ናት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባህል ዲፕሎማሲን ለማጠናከር ከሁሉም ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ። የ60 ሀገራት የባህልና ኪነ ጥበባት ዘርፍ ሚኒስትሮች እና ተወካዮች የሚሳተፉበት፤ 11ኛው…