የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አልፈጥር በዓል በሰመራ ከተማ ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በሰመራ ከተማ ተከብሯል። በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው።
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል ፈጥር በዓል በጎንደር ከተማ ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በጎንደር ከተማ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል። በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው።
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል ፈጥር በዓል በጋምቤላ ከተማ ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በጋምቤላ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ተከብሯል። የእስልምና እምነት ተከታዮች በዓሉን በጋምቤላ ስታዲየም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች አክብረዋል።
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል ፈጥር በዓል በመቐለ ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በመቐለ ከተማ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከበሯል። በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው።
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል ፈጥር በዓል በባሕር ዳር ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በባሕር ዳር ከተማ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል። በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት እየተከበረው።
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል ፈጥር በዓል በሀዋሳ ከተማ ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በሀዋሳ ከተማ ሚሊኒየም አደባባይ ተከብሯል። በዓሉ በሶላትና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው።
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል ፈጥር በዓል በወልቂጤና ሆሳዕና ከተሞች ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በወልቂጤና ሆሳዕና ከተሞች በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል። በዓሉ የዒድ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው።
የሀገር ውስጥ ዜና የዒድ አል ፈጥር በዓል በጅማ ከተማ ተከበረ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በጅማ ከተማ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል። በዓሉ የዒድ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው። በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ በጅማና አከባቢዋ የሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘላቂ ሰላምና ብልፅግናን ዕውን ለማድረግ ተሳትፎውን ሊያጠናክር እንደሚገባ ተገለጸ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘላቂ ሰላምና ብልፅግናን ዕውን ለማድረግ በሚከናወኑ ተግባራት ተሳትፎውን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ ገለጹ። 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በድሬዳዋ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Yonas Getnet Mar 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል አደረሳችሁ ብለዋል።