የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች ላይ ቋሚ የእንክብካቤ ስራ መስራት ይገባል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎችን በቋሚነት በማከናወን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታዎችን ማሳደግ ይገባል አሉ።
አቶ አደም ፋራህ…