Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከሐምሌ 23 ጀምሮ በሰበታና ዶዶላ ለ20 ሺህ ወገኖች ነጻ የዓይን ሕክምና ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አል ባሳር ኢንተርናሽናል ፋውንዴሽን ከሐምሌ 23 እስከ ነሐሴ 4 ቀን 2016 ዓ.ም በሰበታና ዶዶላ ጤና ጣቢያዎች ለ20 ሺህ ሰዎች ነፃ የዓይን ሕክምና እንደሚሰጥ ተገለፀ። የፋውንዴሽኑ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ያሲን ራጆ፣ የሸገር ከተማ ጤና…

የፊታችን ሰኞ ከአዲስ አበባ መቐለ እንዲሁም ከመቐለ አዲስ አበባ የምሽት በረራ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከአዲስ አበባ መቐለ እንዲሁም ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ የምሽት በረራ እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት÷ ከሰኞ ሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ…

ልማት ባንክ የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ አልሚዎችን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ልማት ባንክ በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ለሚሰማሩ አልሚዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ፡፡ በፓርኩ ውስጥ እያለሙ ከሚገኙ እና ከአዳዲስ ባለሀብቶች ጋር የኢንቨስትመንት ምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።…

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አፍሪካዊ ተቋም ሆኖ ከፍተኛ የመማር ማስተማር ሥራ እየሠራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን አፍሪካዊ ተቋም ሆኖ ከፍተኛ የመማር ማስተማር ሥራ እየሠራ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ስትራቴጂክ የደህነት ጉዳዮችን መረዳት፣ መተንተንና…

የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች በገዜ ጎፋ ለደረሰው አደጋ የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ለደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ዜጎች የሚሆን የሰብዓዊ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፍ ንግድና ፋይናንስ ግሩፕ ጋር በትብብር ለመስራት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከተለያዩ ሀገራት ከተውጣጡ የዓለም አቀፍ ንግድና ፋይናንስ ግሩፕ ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና…

በትግራይ ክልል በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ53 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በችግኝ ይሸፈናል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ53 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በችግኝ እንደሚሸፈን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የደን ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ተስፋይ ተክለሃይማኖት…

መንግስት የጎንደር ከተማን የረጅም ጊዜ ጥያቄ ለሚመልሱ የልማት ስራዎች ትኩረት መስጠቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የጎንደር ከተማን ህዝብ የረጅም ጊዜ ጥያቄ የሚመልሱ የልማት ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ ተናገሩ። መንግስት በጎንደር ከተማ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ስራዎችን በመደገፍ…

የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ የስራ ዘመን፣ 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሠመራ ከተማ ማካሄድ ጀመረ። በጉባኤው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የክልሉን መንግስት የበጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እያቀረቡ እንደሚገኙ የዘገበው ኢዜአ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖችን አጽናኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖችን በስፍራው ተገኝተው አጽናንተዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ…