Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለመጠጥ ሒሳብ ሀሰተኛ የገንዘብ ኖት የከፈለው ግለሰብ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የገንዘብና የዶላር ኖቶችን ይዞ በመንቀሳቀስ በመዝናኛ ቦታ ላይ ለተጠቀመበት የመጠጥ ክፍያ ሀሰተኛ የገንዘብ ሲከፍል የተያዘው ግለሰብ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ።
ደሳለኝ መብራቴ በተባለ ተከሳሽ ላይ በጽኑ እስራት እንዲቀጣ የወሰነው…
ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርን የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ሚኒስቴሩ አሁን ላይ የሀገሪቱን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ…
የአዘዞ-ጎንደር አስፓልት መንገድ ግንባታን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አመራር ሰጪነት በአዲስ ተቋራጭ የተጀመረው የአዘዞ -ጎንደር የአስፓልት መንገድ ግንባታን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ እና የጎንደር ከተማ አመራር…
የግል ኦፐሬተሮች መደበኛ የመንገደኞችና የጭነት በረራ አገልግሎት እንዲያደርጉ ፈቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግል ኦፐሬተሮች አሁን ከሚሰጡት የቻርተር በረራ በተጨማሪ መደበኛ የመንገደኞችና የጭነት በረራ አገልግሎት እንዲያደርጉ ፈቃድ ሰጠ፡፡
ባለሥልጣኑ ፈቃድ በመስጠቱ የአየር ትራንስፖርት ዘርፉ ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ…
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከኢፌዲሪ ሚሲዮኖች ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያከናወናቸው ባሉ ስራዎች ላይ ከኢፌዲሪ ሚሲዮኖች ጋር ተወያይቷል።
በውይይቱ ላይ ኮሚሽኑ ባከናወናቸው ተግባራት፣ ባጋጠሙ ተግዳሮቶችና ዳያስፖራውን በምክክር ሂደቱ ከማሳተፍ አንጻር ከኢፌዲሪ ሚሲዮኖች በሚፈልጋቸው…
ለጋምቤላ ክልል 4 ሺህ 348 መጽሃፍት ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጽሃፍት አገልግሎት ለጋምቤላ ክልል ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ 4 ሺህ 348 የማጣቀሻ እና የፍልስፍና መጽሃፍትን አስረክቧል፡፡
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ይኩኑአምላክ መዝገቡ በርክክቡ ወቅት…
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት በትኩረት እየተሰራ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጪ ቆጣቢ የትራንስፖርት ስርዓት ለመፍጠር በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በማራቶን ሞተርስ…
የሥራ ገበያ ትስስርና ድጋፍ ፕሮጀክት ላይ ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከጣልያን ዓለም አቀፍ ትብብር ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ተግባራዊ የሚያደርገው የሥራ ገበያ ትስስርና ድጋፍ ፕሮግራም ላይ ውይይት ተደረገ፡፡
በውይይቱ የሥራ ገበያ ትስስርና ድጋፍ ፕሮጀክት ተግባራዊ የሚደረግባቸው የአማራ፣…
የአልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀመር ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታሪካዊው አልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀመር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የቱሪዝም ሚስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር በርክ ባራን ጋር በአልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ ላይ ተወያይተዋል፡፡…
የብሪክስ አባል ሀገራት የመሬት ምልከታ ሳተላይት አቅም ለጋራ ጥቅም በሚውልበት ጉዳይ ምክክር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት ብሔራዊ የስፔስ ተቋማት አመራሮች ስብሰባ በሩሲያ ሞስኮ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
በስብሰባው በኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻያል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ የተመራ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…