Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሌማት ትሩፋት በአግባቡ እየተተገበረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሌማት ትሩፋት በልዩ ሁኔታ እየተተገበረ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ገለጹ፡፡ የሌማት ትሩፋቱ ተቀዳሚ ዓላማ እያንዳንዱ ዜጋ የእንስሳት…

ጤና ሚኒስቴር 400 ሺህ ዶላር ዋጋ ያላቸው የሕክምና ማሽኖችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪች አናዘር ፋውንዴሽን በ400 ሺህ ዶላር የገዛቸውን አምስት የሕጻናት የጭንቅላት ሕክምና ማሽኖች (ኢንዶስኮፒ) ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ፡፡ ማሽኖቹ በሕጻናት ጭንቅላት ውስጥ የሚጠራቀም ውኃ እና ሌሎች የሕጻናት የጭንቅላት ሕክምናን በኢንዶስኮፒ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የምታከናውነውን ተግባር እደግፋለሁ – ኖርዌይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚያከናውነውን የአረንጓዴ ልማት ሥራ ለመደገፍ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ኖርዌይ አስታወቀች።   ኖርዌይ የኢትዮጵያ መንግሥት በአየር ንብረትና በብዝኃ-ሕይወት…

ኢትዮጵያ በአኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶችን እያደረገች መሆኗን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከአኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ጋር በተገናኘ የጉሙሩክ እንቅስቃሴን ለማሳለጥ ዘመናዊ አሠራር እየተዘረጋ…

በጤናው ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ተመዝግቧል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤናማ እና አምራች ማኅበረሰብ ለመፍጠር በተከናወኑ ተግባራት ተስፋ ሰጪ ውጤት መመዝገቡን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ፡፡ አቶ አሻድሊ በአሶሳ ዞን መንጌ ወረዳ ከ40 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ለሚገነባው የካሻፍ…

ኢትዮጵያ 3ኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ስታሸንፍ የቡድኑ አባል የነበሩት ኃ/ማርያም መኮንን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1954 ኢትዮጵያ ሦስተኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ስታሸንፍ የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋች የነበሩት ኃይለማርያም መኮንን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ በቅፅል ስማቸው "ሻሾ" በሚል በስፖርት ቤተሰቡ በስፋት የሚታወቁት ኃይለማርያም መኮንን÷ ከ1940ዎቹ መጨረሻ…

የማዕድን ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር ረገድ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የማዕድን የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠር ሃብቱን በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። በክልሉ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የማዕድን…

“ስትራይድ ኢትዮጵያ 2024” አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዚዬም ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገው "ስትራይድ ኢትዮጵያ 2024" አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዚዬም ተከፈተ። በአውደ ርዕዩ መክፈቻ ላይ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ(ዶ/ር) ጨምሮ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የሥራ…

10ኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስቴር የተዘጋጀው 10ኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ መሰጠት ጀምሯል። "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሀሳብ ለአንድ ወር የሚሰጠውን ስልጠና ሚኒስቴሩ ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር…

የመዲናዋ የኮሪደር ልማት በአዲስ የሥራ ባህል በተቀናጀ መልኩ እንደቀጠለ ነው – አቶ ጥራቱ በየነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት በአዲስ የሥራ ባህል በተቀናጀና በተፋጠነ መልኩ የቀጠለ መሆኑን በምክትል ከንቲባ ማእረግ የከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ጥራቱ በየነ ገለጹ። የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት የኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንትና በተለይም…