Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በመዲናዋ 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ነዋሪዎች የጤና መድህን ተጠቃሚ ሆነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ነዋሪዎች የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን ዳይሬከተር ኢብራሂም ተካ ለፋና ብሮድካስቲን ኮርፖሬት…

ሁሉም የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት መጠቀም ይችላል-ብሄራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በሁሉም የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት የፋይናንስ አገልግሎቶችን መጠቀም መቀጠል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ ባንኩ አያይዞም አጠቃላይ…

በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተዘጋጀ የፀሎት መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተዘጋጀ የፀሎት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተካሂዷል፡፡ ለሀገር ሰላምና አንድነት  እየተካሄደ በሚገኘው የጸሎትና ምስጋና መርሃ…

በዩኒቨርሲቲዎች እየተተገበሩ ያሉ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ኃላፊዎች በትጋት እንዲሠሩ ተጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ እየተተገበሩ ያሉ ቁልፍ የለውጥ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ኃላፊዎች በትጋት ሊሠሩ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ” በሚል መሪ ሐሳብ ሲካሄድ የቆየው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት…

ድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣናን ጨምሮ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ100 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣናን ጨምሮ በ12 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ100 ሺህ በላይ ለሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ የሥራ ዕድል ከተፈጠረላቸው ዜጎች መካከልም ከ75 በመቶ በላይ ሴቶች መሆናቸው…

ፈረንሳይ ከፓሪሱ ኦሊምፒክ በፊት ተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥያቄ ልታቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ከፓሪሱ ኦሊምፒክ ቀደም ብሎ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥያቄ ልታቀርብ መሆኑን ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን አስታወቁ፡፡ የ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ከፈረንጆቹ ሐምሌ 26 እስከ ነሐሴ 11 በፈረንሳይ ይካሄዳል፡፡ ይህን ተከትሎም…

አቶ እንዳሻው ጣሰው ሠላምን ለማፅናት ዘብ መቆም እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው የሁላችንም ጉዳይ የሆነውን ሠላምን ለማፅናት ዘብ መቆም አለብን ሲሉ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሠላም ጉዳይ የሁላችንም ጉዳይ ነው…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በሲስተም ችግር ምክንያት በባንኩ አገልግሎቶች ላይ ማለትም በቅርንጫፎች፣ በኢንተርኔት ባንኪንግ፣ በሞባይል ባንኪንግ፣ እንዲሁም በሲቢኢ ብር የአገልግሎት መቋረጥ አጋጥሞ…

በኦሮሚያ ክልል 73 የመስኖ ግድብ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 73 የመስኖ የግድብ ፕሮጀክቶች ግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ እንዳሉት ፥ መንግስት ላለፉት አራት ዓመታት የክልሉን…

በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ያለባቸው አካባቢዎች ፓለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በአፋጣኝ እንዲፈቱ ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ያለባቸው አካባቢዎች ፓለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በአፋጣኝና በዘላቂነት ሊፈታ እንደሚገባ ስምምነት ላይ ተደረሰ። በአማራና ትግራይ ክልሎች መካከል የሚገኙና የወሰን ይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸውን…