Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የገንዘብ ሚኒስቴር ከጣሊያን ተወካዮች ጋር ምክክር አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በልማት ትብብር ዋና ዳይሬክተር ስቴፋኖ ጋቲ የተመራ የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የገንዘብ ሚኒስቴርን ጎብኝቷል።   የጣሊያን ልማት ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ስቴፋኖ ጋቲ በጣሊያን ኢንተርፕራይዞች…

የሀዋሳ ምርት ጥራትና ሰርተፊኬሽን ከ33 ሺህ ቶን በላይ ቡና የጥራት ደረጃ መለየቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የሀዋሳ ምርት ጥራትና ሰርተፊኬሽን ማዕከል የታጠበና ያልታጠበ ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ እንዲቻል ከ33 ሺህ ቶን በላይ ቡና በመመርመር ደረጃ ሰጥቶ ለማዕከል ገበያ መላኩን አስታውቋል። በባለስልጣኑ የሀዋሳ ምርት…

የኢትዮ ማልታ ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው ኢትዮ ማልታ ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሂዷል፡፡ ፎረሙ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የማልታ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ፕሮሞሽን ተቋም ከሆነው ከትሬድማልታ እና ከኢትዮጵያ የንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር…

መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት የተናበበ የፖሊሲ እርምጃ እየወሰደ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት የተናበበ የገንዘብ፣ የፊስካልና የምርታማነት የፖሊሲ እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ። ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የ2016 በጀት ዓመት…

ምክር ቤቱ የ16 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ16 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ዳኞችን ሹመት አፅድቋል፡፡ 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ሲሆን÷ በስብሰባውም በፍርድ ቤቶች የዳኝነት…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን በሆሳዕና ከተማ እያካሔደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ የተጣራ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎችን አቅርቦ መወሰን፣ በክልሉ የሰባት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ ተወያይቶ የስራ መመሪያ ማድረግ፣ የሰው…

በመዲናዋ ዛሬ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ11 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡ አደጋው ዛሬ ጠዋት 12 ሰዓት ከ30 ላይ በአራዳ ክፍለ…

የፓፓያ ምርጥ ዘር ችግኝ የማስፋፋት ንቅናቄ ባለፈው ዓመት 10 ሺህ 400 ሄክታር ደርሷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓፓያ ምርጥ ዘር ችግኝ የማስፋፋት ንቅናቄ በየዓመቱ እየጨመረ መጥቶ ባለፈው ዓመት 10 ሺህ 400 ሄክታር መሬት መድረሱን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት ኦስማን ዲኦን÷ ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ እየተገበራቸው የሚገኙ ፕሮጀክቶች ያሉበትን ደረጃ ገላጻ አድርገዋል፡፡…

በመውጫ ፈተና የሥነ-ምግባር ጥሰት የፈጸሙ 114 ተፈታኞች ውጤት ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመውጫ ፈተና ኩረጃና ሌሎች የፈተና ሥነ-ምግባር ጥሰት የፈጸሙ 114 ተፈታኞች ውጤት ሙሉ በሙሉ መሰረዙን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በፈተናው ሞባይል ስልክ ይዞ በመግባት፣ መኮረጅና የተለያዩ የፈተና ሥነ-ምግባር ጥሰት የፈጸሙ ተፈታኞች…