Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሲዳማ ክልል የደህንነት ካሜራዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሲዳማ ብሔራዊ ክልል የፀጥታ ተቋማትን ለማጠናከር የሚያገለግሉ የደህንነት ካሜራዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፍ የተደረጉት የደህንነት ካሜራዎች የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ አቅምን የተላበሱ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዶ/ር ሊያ ታደሰን ተሰናብቶ ወደ ካቢኔው ለተቀላቀሉ ሚኒስትሮች አቀባበል አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ በነበረው ስብሰባ የቀድሞ ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰን ተሰናብቶ አዲስ ወደ ካቢኔው ለተቀላቀሉ ሚኒስትሮች አቀባበል አድርጓል። ዶክተር መቅደስ ዳባ  በ6ኛው የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት 3ኛ ዓመት…

27ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 27ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ:: 1 .ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የደን ልማት ፣ጥበቃና አጠቃቀም ረቂቅ ደንብ ላይ ነው፡፡ ሀገራችን ያላትን የደን ሀብት በአግባቡ ለማልማት፣ ለመጠበቅ እና…

አገልግሎቱ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ሕንፃ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መፃሕፍት አገልግሎት ከ700 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ባለ 17 ወለሎች ሕንፃ አስመረቀ። በመንግስት ወጪ የተገነባው ይህ ሕንፃ የመዛግብት ማከማቻ እንደመሆኑ ዘመኑን ባገናዘበ መልኩ…

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ) ወለጋ፣ አርሲ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲዎች በመደበኛ እና በተከታታይ የትምህርት መርሀ ግብር በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠነኗቸውን ተማሪዎች እያስመቁ ነው።   ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በፒ ኤች…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአዲሱ የምክር ቤቱ ቋሚ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማከናወን ጀምሯል:: የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩን የ2016 የ6 ወራት…

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ እና በተከታታይ የትምህርት መርሀ ግብር በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 447 ተማሪዎች እያስመረቀ ነው። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሴኔት አባላት፣የዩኒቨርሲቲው የቦርድ…

ኢትዮጵያን የሚመጥን የሜካናይዝድ ኃይል እየተገነባ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የሚመጥን የሜካናይዝድ ኃይል እየተገነባ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። የሜካናይዝድን የግዳጅ አፈፃፀም ብቃት ለማሳደግ በተዘጋጀ ጥናት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ጀነራል መኮንኖችና…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በሁለንተናዊ እድገት ዙሪያ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው በከተማዋ ሁለንተናዊ እድገት እና የነዋሪዎች ፍላጎት ዙሪያ ተወያይቷል፡፡ ካቢኔው የከተማዋን አጠቃላይ የመንገድ ሽፋን እና ዘመናዊነት እንዲሁም የትራንስፖርት…

የአፍሪካ ወጣት አመራሮች ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ወጣቶች ውይይት ለሰላም ማህበር በጋራ ያዘጋጁት የአፍሪካ ወጣት አመራሮች ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። በመድረኩ ከመላው አፍሪካ የተውጣጡ ከ200 በላይ ወጣት…