Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ የሙስና ወንጀል ክስ በቀረበባቸው ሰራተኞች ላይ ምስክር መስማት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 2 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ሰራተኞች ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ ምስክር መስማት ተጀመረ። ምስክር መስማት የጀመረው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

በሐረሪ ክልል ቅርሶችን ለመጠበቅና ለመንከባከብ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ከኢትዮዽያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ዙሪያ ውይይት አካሂዷል። በመድረኩ በጁገልና ገጠር አካባቢዎች የሚገኙ ቅርሶችን ለመንከባከብና ለመጠበቅ በተዘጋጀው ጥናት…

የአማራ ክልል ለታጣቂ ሃይሎች የሰላም ጥሪ አስተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለታጠቁ ኃይሎች በሰባት ቀናት ውስጥ በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን ለመንግስት በመስጠት ሰላማዊ ህይወት እንዲመሩ ጥሪ አቀረበ። የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፋንታው (ዶ/ር) ዛሬ በሰጡት መግለጫ…

ዓየር ኃይል በውጊያ መሠረተ-ልማት ግንባታ ያከናወናቸው ተግባራት ግዳጅን በብቃት ለመወጣት የሚያስችሉ ናቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥን ዘመናዊ ዓየር ኃይል ለመገንባት በውጊያ መሰረተ-ልማት ግንባታ ረገድ የተሠሩ ሥራዎች ግዳጅን በብቃት መወጣት የሚያስችሉ መሆናቸውን የዓየር ኃይል አባላት ገለጹ፡፡ በተለይም ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተሠሩ የሪፎርም…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሣኔ አሣለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይቶ ውሣኔ አሣልፏል። ካቢኔው የክልሉ የህብረተሰብ ልማት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤትን እንደገና ለማደራጀት የቀረበውን ደንብ ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ…

አቶ ታዬ ደንደአ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ግብረ- ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩት ታዬ ደንደአ በዛሬው ዕለት በሕግ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡ ከአቶ ታዬ ደንደአ በቁጥጥር ሥር መዋል ጋር በተያያዘ የጋራ ግብረ-ኃይሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የአሳይታ- አፋምቦ-ጅቡቲ ድንበር መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 94 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሳይታ-አፋምቦ-ጅቡቲ ድንበር መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 94 በመቶ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። አሁን ላይ የመንገድ ፕሮጀክቱ የአፈር ጠረጋ እና ቆረጣን ጨምሮ የሰብ ቤዝ ስራ ፣ የቤዝኮርስ ፣ የውሃ ማፋሰሻ ፣ የስትራክቸር…

ባህላዊ የእርቅ ስርዓት የፍትህን ስርዓትን በማገዝ ረገድ ትልቅ አቅም አለው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ የእርቅ ስርዓት የህብረተሰብን ማህበራዊ መስተጋብር በማጠናከር እና የፍትህን ስርዓትን በማገዝ ረገድ ትልቅ አቅም እንዳለው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለፁ፡፡…

የፊታችን ታኅሣስ 7 ቀን በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ምክክር እንደሚያደርግ ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ታኅሣስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በመላው ዓለም ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር…