Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የፊታችን ታኅሣስ 7 ቀን በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ምክክር እንደሚያደርግ ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ታኅሣስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በመላው ዓለም ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር…

የትምህርት ሚኒስቴር ከጣሊያን አቻው ጋር የትብብር መግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና መስክ አብሮ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የትብብር መግባቢያ ሥምምነት ሠነድ ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የጣሊያኑ አቻቸው ጁሴፔ…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ የ2024 የዓለም አቀፍ…

አምባሳደር ምስጋኑ ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ካሊፋ ቢን ጃዚም አል ኩዋሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት ÷ ኳታር ለኢትዮጵያ በኢኮኖሚያዊ ትብብር ተመራጭ አጋር መሆኗን ገልፀዋል፡፡…

ኳታር ከኢትዮጵያ ጋር በወታደራዊ ዐቅም ግንባታ ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኳታር እና ኢትዮጵያን ግንኙነት በይበልጥ ለማሣደግ በወታደራዊ ዐቅም ግንባታ፣ መሠረተ ልማትና ቴክኖሎጂ መስኮች በጋራ ለመሥራት ፍላጎት እንዳላቸው በኢትዮጵያ የኳታር ወታደራዊ አታሼ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ የኳታር ወታደራዊ አታሼ ብርጋዲየር ጄኔራል…

ወደ ክልሉ ከ203 ሺህ በላይ ኩንታል ማዳበሪያ እየገባ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 /17 ዓ.ም የምርት ዘመን የሚውል ከ203 ሺህ በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መግባት መጀመሩን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ባበክር ሃሊፋ ገለጹ፡፡ በምርት ግብዓት አቅርቦት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ዛሬ በአሶሳ ከተማ…

ከ1 ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታ ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የቀድሞ የመዲናዋ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾች ማረሚያ እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታን በተለያዩ መጠን ያለአግባብ ግለሰቦች እንዲወስዱ በማድረግና በየደረጃው ይዞታውን ተቀብሎ በመሸጥ ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል ተብለው በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የቀድሞ የመዲናዋ ከንቲባ አማካሪን…

በመዲናዋ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈፅሙ በተገኙ 86 የስፖርት ውርርድ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈፅሙ በተገኙ 86 የስፖርት ውርርድ ( ቤቲንግ) ቤቶች ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ የስፖርት ውርርድ ቤቶችን ጨምሮ ጫት መቃሚያና ሺሻ ማጨሻ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዡ ቢንግ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ለጀመረችው ሁለንተናዊ የአየር ንብረት ስትራቴጂካዊ አጋርነት…

ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ስትራቴጅካዊ አጋርነቷን ለማጠናከር አስተዋጽዖ አለው – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ስትራቴጅካዊ አጋርነቷን ለማጠናከር አስተዋጽዖ አለው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኳታር 21ኛው የዶሃ ፎረም ላይ…