Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

መንግሥት የአረጋውያንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መንግሥት የአረጋውያንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጹ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ33ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ የአረጋውያን ቀን "የአረጋውያንን…

እንግሊዝ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ዘርፎች ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻደሊ ሀሰን በኢትዮጵያ ከእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ አሻደሊ÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት በተፈጠረው ግጭት በርካታ ተቋማት ለውድመት መዳረጋቸውንና በርካታ ዜጎች ላይም ሞትና…

‘የሀገር ግንባታ መሰረታዊያን’ በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘የሀገር ግንባታ መሰረታዊያን’ በሚል መሪ ሀሳብ ዘላቂ ሰላም ማምጣትን ታሳቢ ያደረገ ውይይት በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በሰላም ሚኒስቴር በተዘጋጀው በዚህ ውይይት የዩኒቨርሲቲ መምህራን እና የሚዲየ አካላት ተሳትፈውበታል፡፡ በመድረኩ የሀገረ…

ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ እና ሌሎች ባለድርሻ…

በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 9 ሚሊየን የመማሪያ መጽሐፍት መሰራጨቱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 9 ሚሊየን የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የመማሪያ መጽሐፍት ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሰራጨቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው አማካሪ ኤፍሬም ተሰማ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ ከትምህርት…

አምባሳደር ሬድዋን ከጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለኬንያው ፕሬዝዳንት የተላከውን ልዩ መልእክት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምባሳደርር ሬድዋን ሑሴን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትርና ልዩ መልዕክተኛ፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የተላከውን ልዩ መልእክት ዛሬ በናይሮቢ ተገኝተው አቅርበዋል። ከጠቅላይ…

የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ለአረጋውያን ማዕከል ግንባታ ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር ሙሐመድ ሳሊም አል ራሺዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)÷ ለአረጋውያን የሕክምና፣ የገቢ ማስገኛ እና ሁለገብ አገልግሎቶችን…

የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ በሩብ ዓመቱ ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ26 ነጥብ 65 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ መስከረም ደበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ ከመደበኛ ግብር ከፋዮች፣…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከዩኔስኮ የዓለምአቀፉ የትምህርት ዕቅድ ተቋም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተመድ የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ድርጅት ዩኔስኮ ዓለምአቀፍ የትምህርት ዕቅድ ተቋም ጋር ተወያዩ፡፡ በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ ካለው 42ኛው የዩኔስኮ አጠቃላይ ጉባኤ ጎን ለጎን የትምህርት…

የአምራች ኢንዱስትሪውን ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ ድርሻ ለማሳደግ እየተሰራ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አምራች ኢንዱስትሪዎችን በመደገፍ የዘርፉን ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ ድርሻ ከፍ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ሜታልስ የጎበኙ ሲሆን ከአምራች ኢንዱሰትሪ ሃላፊዎች ጋር…