Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትር ዴዔታው ለአምባሳደሩ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክታቸውን ካስተላለፉ በኋላ፥ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በሁለትዮሽ እና…
የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ለሥራው መሳካት የሰላምና ዲፕሎማሲ ጉዳይን አጠንክሮ መያዝ ይኖርበታል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ስራዎቹ የተሳኩ እንዲሆኑ በቀጣናዉ ያለዉን የሰላምና ዲፕሎማሲ ጉዳይ አጠንክሮ መያዝ ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራኑ የባህር በር ስራዎችን ከጎረቤት ሀገራት…
አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ተወያይተዋል።
በዚህም፥ የኢትዮጵያ፣ የእስራኤል እና የመካከለኛው ምስራቅ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መምከራቸውን…
ከንቲባ ከድር ጁሀር የደቻቱ ወንዝ ፕሮጀክትን ለማስጀመር ከተለያዩ ሀገራት ከተውጣጣ ልዑክ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር የደቻቱ ወንዝ ፕሮጀክትን ለማስጀመር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ ስምንት የዓለም ሀገራት ተውጣጥተው ከመጡ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በዛሬው ዕለት በደቻቱ ወንዝ ፕሮጀክት ጅማሮና ፋይዳ ላይ…
ኢጋድ በሥደተኞች ጥበቃ ላይ እየተወያየ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በአባል ሀገራቱ መካከል ያለውን የሥደተኞች ጥበቃ በተመለከተ ባዘጋጀው አዲስ የፖሊሲ ማዕቀፍ ላይ በአዲስ አበባ የማጠቃለያ ውይይት እያካሄደ ነው።
በመድረኩ የአባል ሀገራቱ ተወካዮች፣ የተባበሩት…
ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም (ልጅ ያሬድ) ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም ባልቻ በቅጽል ስሙ (ልጅ ያሬድ) በቀረበበት ተደራራቢ ክስ ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ።
ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 1ኛ የፀረ-ሽብርና የሕገ-መንግስት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
የፍትህ ሚኒስቴር…
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ኢንደስትሪን ማዕከል ያደረገ ልማት እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በግብርና ዘርፍ ትብብርን ማስፋት ብሎም ኢንዱስትሪን ማእከል ያደረገ ልማትን ማጠናከር እንደሚገባ በመግለጽ ጥሪ አቅርበዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዕለቱ ውሎ ሁለተኛ መርሐ-ግብር በ3ኛው…
ሀገር አቀፍ የሥራ አውደ-ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከደረጃ ዶት ኮም እና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ የሥራ አውደ-ርዕይ ተከፈተ።
አውደ-ርዕዩ አሠሪና ሠራተኛ የሚገናኙበትና በሚሊኒየም አዳራሽ የተዘጋጀ ሲሆን፥ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት…
በቁጭት የተጀመረው የግብርና ሥራ ስኬታማ ነው – አቶ እንዳሻው ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር በግብርና ላይ በቁጭት የተጀመረው ሥራ በተግባር ለውጥ እያሳየ ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወቅታዊ የተቀናጀ የግብርና ልማት ሥራዎች ላይ ያተኮረ የንቅናቄ…
ሀገራት የሳይበር ወንጀሎችን ለመከላከል በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተመለከተ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራት የሳይበር ወንጀሎችን ለመከላከል የተቀናጀ አሰራር መከተል እንደሚገባቸው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ገለጹ፡፡
በዩናይትድ አረብ ኢሚሬቶች ዱባይ ጂይቴክስ ግሎባል “የሳይበር ጥቃት አለም አቀፍ ኪሳራ”…