Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ምክክሩን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባዔውን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የበለጸገች እና የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ካያ ካላስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና የደህንነት ፖሊሲ…

የምክክር መድረኮች ስህተትን ለማረምና ትክክለኛ ውሳኔዎችን ለመወሰን ዕድል ይሰጣሉ – ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ የምክክር መድረኮች ስህተትን ለማረምና ትክክለኛ ውሳኔዎችን ለመወሰን ዕድል ይሰጣሉ አሉ የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

የምክክር ጉባኤው ቀጣናውን ወደ ብሩህ ተስፋ የሚመራ ነው – ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የምክክር ጉባኤ ስኬት መላውን የአፍሪካ ቀንድ ወደ ብሩህ ተስፋ የሚመራ እርምጃ ነው አሉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ምክክሩ ለሌሎችም ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው – አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ለሌሎችም የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው አሉ በአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ…

በሃይለ ቃል ተጀምሮ በሃይል ርምጃ የሚቋጭ የፖለቲካ ባሕልን ለመጨረሻ ጊዜ ማስቀረት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ታሪክ ጠገብና የበርካታ ስልጣኔ ባለቤት ብትሆንም ፖለቲካችን በሃይለ ቃል ተጀምሮ በሃይል ርምጃ መደምደሙ ዋነኛ ስብራትችን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

አንዳንድ አጋጣሚዎች ከታሪክ ብዕርና ብራና ፊት ያቆማችኋል፤ ከታሪክ ብዕርና ብራና ፊት መቆም ብቻ ሳይሆን ያሻችሁትን የፈቀዳችሁትን መጻፍ እንድትችሉ ብዕርና ብራና ያቀብሏችኋል፡፡ ይህ ዛሬ የምንገኝበት መድረክ ልባም ለሆኑ ሰዎች የታሪክ አጋጣሚን፤ የዕድልን ጠቃሚነት ማዝለቅ…

ከመላው ኢትዮጵያዊ ጋር ሆነን እዚህ ደርሰናል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከመላው ኢትዮጵያዊ ጋር ሆነን እዚህ ደርሰናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው…

እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…