Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ማኅበራዊ ሚዲያ በቅን ልብ ከተጠቀምንበት ሀገር የመገንባት ኃይሉ ከፍተኛ ነው – ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም ማኅበራዊ ሚዲያ በቅን ልብ ከተጠቀምንበት ሀገር የመገንባት ኃይሉ ከፍተኛ ነው አሉ።
ምክክር ኮሚሽኑ ከማኅበራዊ ሚዲያ በጎ ተጽዕኖ ፈጣሪ ባለሙያዎች ጋር ተወያይቷል፡፡
ኮሚሽነር…
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤስፒን ቤርዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጌዲዮን (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ሊተባበሩባቸው የሚችሉባቸው ብዙ መስኮች እንዳሉ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ…
በሀገር ላይ የመጡ ዓለም አቀፍ ክሶችን መቀልበስ ተችሏል – ሀና አርዓያሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) የፍትህ ስርዓቱን ውጤታማነት በማሳደግ በሀገር ላይ የመጡ ዓለም አቀፍ ክሶችን መቀልበስ ተችሏል አሉ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርዓያሥላሴ።
የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናት እና የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
ድርብ ኃላፊነት …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸው ወደ ተግባር ከገቡ ጉዳዮች መካከል ዲጂታል ቴክኖሎጂ አንዱና ዋነኛው ነው።
በተለይም ከዚህ ቀደም ያልተሰራበት እና የመጪው ዘመን ወሳኝ ትኩረት የሆነው ሰው ሰራሽ አስተውሎት ላይ…
ኢንስትቲዩቱ በኮንስትራክሽንና ሲቪል ምህንድስና እና ግብርና ዘርፍ የቀረቡለትን 66 ደረጃዎች አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት በኮንስትራክሽንና የሲቪል ምህንድስና እና ግብርና ዘርፍ የቀረቡለትን 66 ደረጃዎች አጽድቋል፡፡
የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ቦርድ ሚያዚያ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው 5ኛ መደበኛ ስብሰባ ደረጃዎችን…
በሀገር በቀል ሪፎርሞች ኢትዮጵያ ካቀረቀረችበት ቀና ብላ የብልጽግና ጉዞን በጽናት እያስቀጠለች ትገኛለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር በቀል ሪፎርሞች ኢትዮጵያ ካቀረቀረችበት ቀና ብላ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ በጽናት እያስቀጠለች ትገኛለች አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ…
የዜጎችን የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ደኅንነቱ የተጠበቀ ለማድረግ …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ደኅንነቱ የተጠበቀ እና አስተማማኝ እንዲሆን ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው አለ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር።
ሚኒስቴሩ በአዲሱ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት አዋጅ ዙሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ምክክር…
ውስብስብ የቆዳ በሽታዎችን ቀድሞ መለየትና ማከም የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል – ዶክተር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ውስብስብ የቆዳ በሽታዎችን እና ካንሰርን ቀድሞ መለየት እና ማከም የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል አሉ፡፡
5ኛው የአፍሪካ የቆዳና የአባላዘር ህክምና ማህበር ጉባኤ ተካሄዷል፡፡
ሚኒስትሯ በጉባኤው ላይ…
የባቡር ትራንስፖርት ድርሻን ወደ 17 በመቶ ከፍ ማድረግ ተችሏል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የባቡር ትራንስፖርትን ለማስፋፋት በተደረገው ጥረት በዘርፉ ያለውን ድርሻ ወደ 17 በመቶ ከፍ ማድረግ ተችሏል አሉ።
ሚኒስትሩ የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናትና የዘጠኝ ወራት…
የመማር ማስተማር ሂደት በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመማር ማስተማር ሂደት በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ “በሳይንስና ፈጠራ የተካነ ትውልድ ለተምሳሌታዊ ሀገር” በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደውን 11ኛ…