Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙላምቦ ሃይምቤ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅሞች ላይ የተመሰረቱ የሁለትዮሽና አኅጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፥…

የመዲናዋ ሆቴሎች ለአፍሪካ እንግዶች የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት የሚያንጸባርቅ መሥተንግዶ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሆቴሎች አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን መቀበል ጀምረዋል አለ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአዲስ አበባ ሆቴሎች…

በአዲስ ገጽታ እንግዶቿን በመቀበል ላይ የምትገኘው አዲስ አበባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችው አዲስ አበባ በገበታ ለሸገር መርሐ ግብር በተገነቡት ግዙፍ ፕሮጀክቶችና የኮሪደር ልማት ስራዎች አዲስ ገጽታ ተላብሳለች፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በተተገበረው ߵߵገበታ ለሸገርߴߴ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮትዲቯር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮትዲቯር የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ካባ ኒያሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው በኢትዮጵያ እና ኮትዲቯር የሁለትዮሽ እንዲሁም የጋራ አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 4 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት 4 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘሁ አለ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መሥፍን ጣሰው የስድስት ወራት አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ አየር…

አፍሪካ የኢኮኖሚ ችግሮችን ለመፍታት አኅጉራዊ የፋይናንስ ተቋም ያስፈልጋታል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የሚጋሩትን የኢኮኖሚና የፋይናንስ ችግር ለመፍታት አኅጉራዊ የፋይናንስ ተቋም መመስረት ያስፈልጋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ በሳዑዲ አረቢያ እና በዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ)…

የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባና በ39ኛው የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ይገኛሉ፡፡ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ከገቡ ሚኒስትሮች መካከል የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ…

የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ሕብረተሰቡ በነፃነትና በቀላሉ የሚፈልገውን መረጃ ለፖሊስ ማድረስ የሚችልበት ስርዓት ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት የተቋሙ አገልግሎትን ዲጂታላይዝ የማድረግና ሕብረተሰቡ በነፃነት ምንም ዓይነት ጫና ሳይደርስበት በቀላሉ የሚፈልገውን መረጃ ለፖሊስ ማድረስ የሚችልበት ስርዓት ነው አሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ወይም ስማርት ፖሊስ አገልግሎት አስጀምረዋል። ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ አገልግሎቱ ዜጎች የፖሊስ…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እና ሕንድ አጋርነት ተጨባጭ ስራዎችን እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እና ሕንድ አጋርነት ተጨባጭ ስራዎችን እየሰራች ነው አሉ የሴቶች እና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)። በአፍሪካ ሕብረት የልማት ኤጀንሲ (AUDA-NEPAD) እና ማሕበራዊ እና የልማት ለውጥ ማዕከል (CSEP)…