Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የቅራኔዎች ሐኪም …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት በየዘመናቱ ያስተናገዷቸው ቀውሶች በአንድም በሌላ መልኩ ከተሳሳተ ትርክት ጋር የተያያዙ ናቸው። ከፋፋይ ትርክቶች፣ አካባቢያዊ እና እጅግ አሳሳች ለሆኑ ትረካዎች ሰለባ ያደርጋሉ። እነዚህ የታሪክ ቅንጥብጣቢዎች በደሎች ላይ ብቻ የሚያተኩሩ…

ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የገነባችው አቅም ዓለም አቀፍ እውቅና አግኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፋርማሲቲካል እና ሆስፒታል ዘርፎች ላይ ያለው የግንባታና ቁጥጥር አቅም በዓለም የመድኃኒት ቁጥጥር ኤጀንሲ ዕውቅና ተሰጥቶታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽና ማብራሪያ…

በሶማሌ ክልል በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በፍጥነትና በጥራት እንዲጠናቀቁ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ፡፡ የሶማሌ ክልል የ2018 በጀት ዓመት የሴክተር ቢሮዎች የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ…

የማዕድን ዘርፍ የአምስት ዓመት ጉዞ እና የተገቡ ቃሎች አፈጻጸም

የመደመር መንግሥት በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ካቀረባቸው ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ የማዕድን ዘርፍ ነበር። የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ ኢትዮጵያ ያላትን ሰፊ የተፈጥሮ ሀብት በብቃት በማልማት የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማሳደግ፣ የሥራ ዕድል ለመፍጠር እና የኮንትሮባንድ…

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል ሊቋቋም ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና ቦይንግ ኩባንያ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል በጋራ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ የሚገኘውን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማጠናከር እና በኤሮስፔስ ምህንድስና ትምህርት ውስጥ…

‎ኢትዮጵያ እና ታይላንድ የሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ፕሮቶኮል ፈረሙ ‎

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር ማዕቀፍ ከታይላንድ ጋር የሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ፕሮቶኮል ተፈራረመች።‎ ‎ስምምነቱን በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው እና በታይላንድ በኩል በዓለም ንግድ ድርጅት እና…

የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የኤሌክትሪክ ገበያን ለማስጀመር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ኃይል ትስስር አባል ሀገራት የኤሌክትሪክ ገበያ ወደ ሥራ እንዲገባ ጥሪ አቅርባለች። 37ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኃይል ትስስር ስቲሪንግ ኮሚቴ ልዩ ስብሰባ በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡…

ኢንዱስትሪ፤ የአምስት ዓመት ጉዞ እና የተገቡ ቃሎች አፈጻጸም

የመደመር መንግሥት በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ካቀረባቸው ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ የማምረቻው እና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ነበር። የብልፅግና ፓርቲ የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ምርታማነት ማሳደግ፣ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር…

የሥራ ዘመን እንዲገደብ የቀረበው አጀንዳ ለኢትዮጵያ የፖለቲካ መሠረት የሚሆን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት የመቆያ ዘመን በሁለት የሥራ ዘመን እንዲገደብ የሚያደርግ አጀንዳ ለሀገራዊ ምክክር አቅርቧል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽና…

የሕገ ወጡ ህወሓት ቡድን አስገዳጅ አፈሳ የቡድኑ ተቀባይነት ማክተሙን ያሳያል – የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕገ ወጡ ህወሓት ቡድን የአስገዳጅ አፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች የቡድኑ ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን ያመላከተ ነው አሉ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች። ባለሙያዎቹ በትግራይ ክልል የተለያዩ የግል ጥቅሞችንና ፍላጎቶችን ለማሳካት ሲባል…