Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሩሲያ፡ ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት ማከናወኗን አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ በስኬት ማከናወኗን ሩሲያ አደነቀች፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፥ ብልጽግና ፓርቲ 438 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን በማግኘት አሳማኝ ድል ማስመዝገቡን…

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን…

ምርጫው በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደርና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል አለ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ)፡፡ የኢጋድ ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ…

ሀገር በትውልድ ቅብብሎሽ ትገነባለች…

ሀገር የአንድ ወቅት ስራ ወይም የአንድ ወገን ስኬት ውጤት ብቻ አይደለችም፡፡ ሀገር የምትገነባው በቅብብሎሽ ነው፡፡ እያንዳንዱ ትውልድ የተረከበውን አደራ ተወጥቶ፣ የራሱን አሻራ አሳርፎ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላልፋል፡፡ የኢትዮጵያን ታሪክ ስንመረምር፣ ዛሬ ያለንባት ሀገር የብዙ ትውልዶች…

ፕሬዚዳንት ታዬ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ አዲስ የተሾሙ የ11 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል፡፡ ፕሬዚዳንት በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልጸዋል፡፡ የሹመት ደብዳቤያቸውን…

ምርጫው ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህመድ አሊ ዩሱፍ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው አሉ። ሊቀመንበሩ በኢትዮጵያ ለተካሄደው የተሳካ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ ህዝብና መንግሥት ያላቸውን…

በአማራ ክልል በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የገበያ ማዕከላት እየተገነቡ ነው

‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ በክልሉ ሰባት ዞኖች ውስጥ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ እየተካሄደ ነው አለ። የቢሮው ኃላፊ ኢብራሂም መሀመድ (ዶ/ር)፤ በ2017 ዓ.ም በስምንት ከተሞች በ1 ነጥብ 37…

በሲዳማ ክልል ከ18 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

‎‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በበጀት ዓመቱ 11 ወራት የማዘጋጃ እና መደበኛ ገቢን ጨምሮ ከተለያዩ የገቢ አማራጮች 18 ቢሊየን 880 ሚሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል። የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን የ2018 እቅድ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ…

‎ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ዘርፈ ብዙ የሁለትዮሽ አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አረጋገጡ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝና የልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ኢቬት ኩፐር ጋር…

‎አረንጓዴ ዐሻራ ዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገውን ትውልድ ታሳቢ አድርጎ እየተተገበረ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ‎የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገውን ትውልድ ታሳቢ በማድረግ እየተተገበረ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ‎የ2018 ዓ.ም…