Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ አስጀምረዋል ። አቶ ደስታ ሌዳሞ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ÷ በአረንጓዴ ዐሻራ የለሙ አካባቢዎች ለብዙዎች የሃብት ምንጭ መሆን…

ኢትዮጵያና ኒውዚላንድ የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከኒውዚላንድ ጋር የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ፕሮቶኮል ከኒውዚላንድ ጋር ተፈራርማለች። በጄኔቫ በሚገኘው የዓለም የንግድ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት በተካሄደው በዚህ የፊርማ ሥነ ሥርዓት ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ የዘንድሮውን አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀምረዋል። በክልሉ በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ500 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው…

የኢትዮጵያ ትጋት ለመጪው ትውልድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በፈተናዎች እያለፈች በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ለመጪው ትውልድ የሚጨበጥ ተስፋን ለማስረከብ በስፋት ሰርታለች። በሕዝብ አቅምና በአመራር ቁርጠኝነት ታላላቅ የስኬት ምዕራፎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ጠቅላይ ሚኒስትር…

በምክክር ኢትዮጵያን እናፅና…

ምክክር ውስብስብ ችግሮችን በሰላማዊ፣ በሥልጡን እና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመፍታት ያስችላል፡፡ ግጭቶችን በኃይል ለመፍታት ከመሞከር ይልቅ በጠረጴዛ ዙሪያ በመመካከር ለመፍታት መሥራት ሁለንተናዊ ጥቅሞች አሉት፡፡ መመካከር የሰው ልጅ ካካበታቸው እጅግ ሥልጡን፣ ሰላማዊና ዘላቂ የችግር…

አረንጓዴ ዐሻራ ለሥርዓተ ምህዳር ጥበቃና ለዘላቂ ልማት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት እየተተገበረ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሀገሪቱን ከተጋረጠባት የአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ መራቆት አደጋ ለመታደግ የተጀመረ ሀገራዊ ግዙፍ ኢኒሼቲቭ ነው። መርሐ ግብሩ ወደ ተግባር ከገባበት…

ኢትዮጵያ ማከናወን ትችላለች…

ኢትዮጵያ ያጋጠሟትን ውስብስብ ፈተናዎች በራሷ አቅምና በሀገር በቀል ዕውቀት በመፍታት፣ ወደ ላቀ የብልጽግና ማማ መሻገር እንደምትችል በየጊዜው ለዓለም እያሳየች ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ ማከናወን እንደምትችል ባለፉት ዓመታት የጀመረቻቸውን መዋቅራዊና ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ወደ ተጨባጭና ዘላቂ…

በኦሮሚያ ክልል ጨዋታን መሰረት ያደረገ የሕጻናት ትምህርትን ለማጠናከር….

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጨዋታን መሰረት ያደረገ የሕጻናት መማር ማስተማር ሒደት ለማስፋፋት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህር ቢሮ፡፡ ራይት ቱ ፕሌይ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ዓለም አቀፍ የጨዋታ ቀንን “በጨዋታ የታገዘ የሕጻናት ትምህርትን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት አዳዲስ የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ 10ኛ እና 11ኛ የሆኑ ሁለት የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን በይፋ መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በ2018 በተገባው ቃል መሰረት በአዲስ አበባ 11 የአዲስ…

ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ሥነ ምህዳር የሀገር ሉዓላዊነት መሠረታዊ ምሰሶ ነው – ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነትን ለሀገራዊ ልማትና ለብሔራዊ ደህንነት ቁልፍ ስትራቴጂ በማድረግ ቅድሚያ ሰጥታ እየሰራች ነው አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ። 3ኛው ዓለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት እና…