Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ከፍታ፡ በቀጣናዊ እና አህጉራዊ መድረኮች
የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረና ትልቅ መሠረት ያለው ነው፡፡
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ሀገሪቱ እየተከተለች ያለው ጎረቤት ተኮር እና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በርካታ ስትራቴጂካዊ ስኬቶችን አስመዝግቧል።
ኢትዮጵያ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረ እና…
ሉዓላዊነትን የማስጠበቅ አቅምን ከፍ ያደረገው ሪፎርም
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከማንኛውም ሉዓላዊ ሀገር መሠረታዊ ምሰሶዎች መካከል የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛውን ስፍራ ይይዛሉ።
የመከላከያ ኃይል፣ የመረጃ ተቋማት፣ ፖሊስ እና ሌሎች የደህንነት መዋቅሮች የሀገርን ድንበር፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ የዜጎችን ደህንነት…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 80 ቢሊየን ብር ትርፍ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2025/26 በጀት ዓመት 80 ቢሊየን ብር ትርፍ አገኘ፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ የ2025/26 በጀት አፈጻጸምን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
አቶ አቤ በመግለጫቸው ባንኩ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግንቦትና ሰኔ ወራት በተለያዩ ዘርፎች ያከናወኗቸው ተግባራት፡-
በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።
ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ…
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ተተርጉሞ ለንባብ ሊበቃ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቅርቡ ለንባብ ሊበቃ ነው፡፡
በ2010 ዓ.ም የነበረውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የኢትዮጵያ የነገ ጉዞ ፍኖተ ካርታ ሆኖ የተወለደውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
በበጀት ዓመቱ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የውጭ ሀገራት ዜጎች ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የውጭ ሀገራት ዜጎች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎች ጎብኝተዋል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ልዩ…
የተፈጥሮ ማዳበሪያን በመጠቀም ከ32 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ማልማት ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ዓመታት ከ32 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በተፈጥሮ ማዳበሪያ ማልማት ተችሏል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
በግብርና ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ይመር ዳውድ እንዳሉት÷ ባለፉት ዓመታት ሰፊ መሬት በተፈጥሮ ማዳበሪያ እንዲለማ…
ድንቅ የተፈጥሮ በረከት ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የተገነባው ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ ድንቅ ተፈጥሮ ከሰው ልጅ የማሰብ እና የመፍጠር አቅም ጋር ሲደመር እና ሲሰናሰል የሚገኘው ውጤት ማሳያ ነው፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ ውጥን አካል የሆነው…
ደንቢ ኢኮ ሎጅ የኢትዮጵያ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት መገለጫ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ባሏት የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ከግንባር ቀደምቶች ተርታ ትሰለፋለች።
እነዚህ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ሀብቶቿ ተገልጠው የቱሪዝም አቅም መሆን ሲገባቸው ተደብቀው ቆይተዋል።
ለዘመናት ሀብትን ካለመረዳት…
ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፎች ለሚሳተፉ የዱባይ ባለሀብቶች ድጋፍ ታደርጋለች – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለሚሳተፉ የዱባይ ባለሀብቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ታደርጋለች አሉ።
አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)…