Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የመራጮች ምዝገባ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡
የመራጮች ምዝገባ መጀመሩን ተከትሎም በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ዜጎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ
የምርጫ ካርዳቸውን እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡…
የወጣቶች ስብዕና ማዕከላት በሥነ ምግባርና ክህሎት የታነጸ ዜጋን ለማፍራት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወጣቶች ስብዕና ማዕከላት በሥነ ምግባር እና ክህሎት የታነጸ ዜጋን ለማፍራት ጉልህ ሚና አላቸው አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡
በዘመናዊ መልክ እድሳት የተደረገለትና አዲስ የተገነባ የስፖርት…
10 ሺህ 934 እጩዎች በምርጫ ለመወዳደር ቀርበዋል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ 47 ፓርቲዎች 10 ሺህ 934 እጩዎች በምርጫ ለመወዳደር ቀርበዋል አለ፡፡
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ከነገ የካቲት 28 ጀምሮ ለአንድ ወር የሚቆይ የመራጮች ምዝገባ…
“የምርጫዬ” መተግበሪያ አጠቃቀም …
“ምርጫዬ” የተሰኘውን የመራጮች መመዝገቢያ መተግበሪያ ከPlay Store / APP Store በማውረድ በስልክዎ ላይ ይጫኑ፣
በስልክዎ ላይ ከተጫኑ ዝርዝር መተግበሪያዎች ውስጥ “ምርጫዬ” የሚለውን መተግበሪያ ይክፈቱ፣
በመቀጠልም…
ኢትዮጵያ በፈተናዎች ጸንታ የቆመችው በሠራዊታችን ተጋድሎ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፈተናዎች ጸንታ የቆመችው በማይበገረው የሠራዊታችን ተጋድሎ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጃንሜዳ አካባቢ በቅርቡ የተመረቀውን የመከላከያ ሠራዊት ሙዚየም ከጎበኙ በኋላ በማህበራዊ…
ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው ኢፍጣር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር መርሐ ግብር ምክንያት በማድረግ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይደረጋሉ አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ።
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ ወደ መስቀል…
በተለምዶ አጠራሩ ‘ሿሿ’ በሚል የሚታወቀውን የውንብድና ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚኒ ባስ ታክሲ በመጠቀም በተለምዶ አጠራሩ ‘ሿሿ’ በሚል የሚታወቀውን የውንብድና ወንጀል የፈጸሙ አራት ግለሰቦች ከ7 እስከ 12 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጥተዋል፡፡
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ነው የቅጣት…
የምገባ መርሐ ግብር ለትምሕርት ጥራት …
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ እየተተገበረ ያለው የትምህርት ቤት ምገባ መርሐ ግብር ለትምሕርት ጥራት ከፍተኛ አስተዋጽዖ እያበረከተ ነው አለ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ እና የመማር ማስተማር፣ ምዘና ክፍል ኃላፊ ማቲዮስ ማልደዮ…
የኮሪደር ልማት የመዲናዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የከተማዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ ከኡራኤል - ቦሌ መድኃኔዓለም እስከ ቦሌ ቪአይፒ ተርሚናል የሚያገናኘው የኮሪደር ልማት ለአካባቢው ተጨማሪ…
በከተሞች ዕድገት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ያለው የኮሪደር ልማት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች በከተሞች ዕድገት ላይ ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምኦን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በኮሪደር ልማት በተሰሩ በርካታ ስራዎች ከተሞችን ጽዱና…