Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኦሮሚያ ክልል 29 ሚሊየን ኩንታል ፍራፍሬ ምርት ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለፍራፍሬ ልማት ያለውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም በ2018 በጀት ዓመት 29 ሚሊየን ኩንታል የፍራፍሬ ምርት ተመርቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ።
በቢሮው የፍራፍሬ ልማት ዳይሬክተር ቻላቸው አዱኛ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷በክልሉ የፍራፍሬ…
ዩኒቨርሲቲው ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕውቀትን ለትውልድ የማሻገሩን ሥራ ያጠናክራል – ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና ዲጂታል ቴክኖሎጂ ዕውቀትን ለትውልድ የማሻገሩን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)::
18ኛው ዓመታዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ…
“ኢቲቱ” የተሰኘ ወተትን ማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በባዮ ቴክኖሎጂ ምርምር "ኢቲቱ" የተሰኘና ወተትን ለማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ አድርጓል።
ኢንስቲትዩቱ አዲሱን የምርምር ውጤት ይፋ ያደረገው የዓለም የወተት ቀንን አስመልክቶ ዛሬ በተዘጋጀ…
በክልሉ ለዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘንድሮው ክረምት 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ወጣቶችን በበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሳተፍ ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ የወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ እንዳሉት ÷ የወጣቶች በጎ…
ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለንም – ኦብነግ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት የለኝም አለ፡፡
ኦብነግ ባወጣው መግለጫ በሰላማዊ የፖለቲካ መንገድ እንደሚንቀሳቀስ በመግለጽ፥ ቀደም ሲል ከመንግስት ጋር የተደረሰውን…
ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ የብዝሃ ዘርፍ አማራጮች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት…
ለትውልድ የሚሻገሩ መሰረተ ልማቶች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገረ መንግሥት ግንባታ በመሠረተ ልማት፣ በተቋማት፣ በሰው ኃይል ልማት እና በኢኮኖሚ አቅም ግንባታ ላይ የሚደረግ የተቀናጀ ሥራ ነው።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የተለያዩ ፈተናዎችን ተሻግራ ዛሬ ወደ እድገትና ዘላቂ ልማት የሚያመራ ጉዞ ላይ ትገኛለች።…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው – ፌዴሬሽኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ፌዴሬሽን ግንቦት 24 ቀን 2018 ለተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የክልሉ ሴቶች ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው አለ።
ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ በክልሉ የተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊና…
የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ስኬት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛ ዴሞክራሲን ከልማትና ከሰላም ጋር በማጣመር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ስኬት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ።
ላለፉት ሁለት ቀናት በሶማሌ ክልል ሸቤሌ ሪዞርት ከብልጽግና ፓርቲ…
ንቅናቄው ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ።
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው።…