Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ተፈጥሮና ባሕላዊ ኪነ ሕንጻ የተሰናሰሉበት የቱሪዝም መዳረሻ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነት የተሰራውና ከመተሐራ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኘው ቤኑና መንደር ሩቅ ሆነው እንዲሁም በምስል ለሚመለከቱት ግሩም የሆነውን ድንቅ የአረንጓዴ ውበት ይዟል።
ወደ ቤኑና መንደር ደርሰው…
ሀዋሳና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲዎች በጤና ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀዋሳ እና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲዎች በጤና ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሕክምና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 427 ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡
በዚህ…
ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ ይችላሉም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ማለዳ 16 ሺህ ሴቶች የተሳተፉበትን የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በዚህ ወቅት÷ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ በራስ መተማመን ይሮጣሉ፤ ይችላሉም…
ጤና ሚኒስቴር በጋሞ ዞን ለተጎዱ ዜጎች የ36 ሚሊየን ብር የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ዜጎች 36 ሚሊየን ብር የሚገመት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
ድጋፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ለጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ…
በ2 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር የተገዙ የግብርና መሳሪያዎች ለክልሎች ተሰራጩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስቴር በተለያዩ የልማት አጋሮች ድጋፍ በ2 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር ወጪ የተገዙ የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን ለክልሎች አስረክቧል፡፡
የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የግብርና ዘርፉን እድገት…
ሹዋሊድ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ ይከበራል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሹዋሊድ ክብረ በዓል ሰላምን፣ አብሮነትንና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ ይከበራል አለ የሀረሪ ክልል።
የሀረሪ ክልል ኮሙኒኬሽን ከቀናት በኋላ የሚከበረውን የሹዋሊድ ክብረ በዓልን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ ክብረ በዓሉ በሀረሪ…
በአማራ ክልል በሴቶችና ህፃናት ላይ የተፈፀሙ ከ200 በላይ ወንጀሎች የፍርድ ውሳኔ አገኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ባለፉት ስድስት ወራት በሴቶች እና ህፃናት ላይ የተፈፀሙ ከ200 በላይ ወንጀሎች የፍርድ ውሳኔ አግኝተዋል አለ፡፡
ቢሮው በጎንደር ክላስተር ባሉ ወረዳዎች ለሚገኙ ዳኞች፣ ዐቃብያነ ሕግ እና…
ደብረብርሃን እና መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲዎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል።
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ19ኛ ዙር በተለያዩ ዘርፎች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ በመደበኛ፣…
የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ማስጠበቅ ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር…
40 ኪሎ ግራም የሚመዝን ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕጽ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ የነበረ 40 ኪሎ ግራም የሚመዝን ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕጽ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ባለሙያች በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለፋና…