Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያና ሞዛምቢክ በወታደራዊ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከሞዛምቢክ መከላከያ ሚኒስትር ኢ ክርስቲያቮ አርቱር ቹሜ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በወታደራዊ ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በተለይም…

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የሚያስችላትን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ለዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት በስዊዘርላንድ ጄኔቫ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል አድርገዋል። ‎ ‎የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የጋራ ልማትና የህዝብ ለህዝብ ትስስር ትርጉም ባለው…

በከተማዋ አውቶቡሶች እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት በቀን እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አካሉ አሰፋ ከነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ በሕዝብ ትራንስፖርት ላይ አላስፈላጊ መጉላላቶች…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያ ማኑኤላ ሉቃስ ጋር ተወያይተዋል። ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ሁለቱ ሀገራት በፓን አፍሪካኒዝም ዕሳቤ የተቃኘ ልዩ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቅሰው፥ የረጅም ጊዜ…

በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለሚያረጋግጡ የግብርና ምርቶች የተሰጠው ትኩረት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ የምግብ ዋስትናን ለሚያረጋግጡ የግብርና ምርቶች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል አለ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ። የቢሮው ሃላፊ አቶ አንድሪው ቱት እንዳሉት÷ በክልሉ በ2018/19 የመኸር ምርት…

በደሃና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደሃና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ከእብና ከተማ ወደ ሰቆጣ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በደሃና ወረዳ ቀበሌ 9 ድግሽዋ ተብሎ በሚጠራ ሥፍራ የትራፊክ አደጋ…

በኢትዮጵያ አስተማማኝ የዲጂታል ሥነ ምህዳር መገንባት የሚያስችል መሰረት ተጥሏል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አስተማማኝ የዲጂታል ሥነ ምህዳር መገንባት የሚያስችል መሰረት ተጥሏል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፡፡ 8ኛው የአፍሪካ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው።…

በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈፀም ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈጸም ተችሏል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ በጥብቅ ክትትል የተከናወኑ…

በቀጣዩ ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ሀገር በሚቀጥለው ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ…