Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን መቆጣጠሯ የድንገተኛ ወረርሽኝ መከላከል አቅሟን ያሳያል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን የተቆጣጠረችበት መንገድ ድንገተኛ የበሽታ ሥርጭትን የመከላከል አቅሟን የሚያሳይ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ።
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች…
13 ቢሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተበርክቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ለከተማ አስተዳደሩ ከልማት አጋሮች እና ሕዝብ 13 ቢሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተበርክቷል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ “በትጋት አዲስ አበባን ወደ ላቀ ስኬት!” በሚል መሪ ሃሳብ ባለፉት ቀናት…
በሃሳብ የሚሞግት ዜጋ መፈጠር አለበት – ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባኮረፈ ቁጥር የሚሸፍት ሳይሆን ልዩነት ሲኖረው መንግሥትን በሃሳብ የሚሞግት ዜጋ መፈጠር አለበት አሉ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)፡፡
በወቅቱ ያለው መንግሥት አስቀይሞኛል የሚል…
ድርድር ሲካሄድ መታሰብ ያለበት ለሀገር ያለው አበርክቶ ነው – ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድርድር ሲካሄድ መታሰብ ያለበት ጉዳይ ለሀገር ያለው አበርክቶ ነው አሉ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)፡፡
የግድቡ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…
ለንግድና ኢንቨስትመንት መሳለጥ የመንገድ መሰረት ልማትን ማስፋፋት አስፈላጊ ነው – እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለንግድና ኢንቨስትመንት መሳለጥ የመንገድ መሰረት ልማትን ማስፋፋት አስፈላጊ ነው አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡
በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቱሉ ቦሎ - ኬላ 81 ነጥብ 6 ኪሎ ሜትር…
ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች የጉምሩክ ዋጋን እንደ አመላካች ዋጋ ይጠቀማሉ – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች ከጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የጉምሩክ ዋጋን እንደ አመላካች ዋጋ ይጠቀማሉ አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ።
ባንኩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች የብድር ሰነድ ይሁን ሌላ…
የአገው ፈረሰኞች በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 86ኛውን የአገው ፈረሰኞች በዓል ታሪካዊና ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም መምሪያ፡፡
በመምሪያው የባህል እሴቶች ቡድን መሪና የበዓሉ አስተባባሪ ወለሊ…
ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰማይ ወሰን ሆኖ አያውቅም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰማይ ወሰን ሆኖ አያውቅም፤ የጀግንነት አሻራውን የሚያሳርፍበት፣ ብቃቱን የሚለካበትና የሀገርን ኩራት የሚያውጅበት ሰፊ የመጫወቻ ሜዳው ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…
የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ከኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ጥቅም እና ፍላጎት ለማስከበር ከእኛ ኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኢትዮጵያን ጥቅም፣ የኢትዮጵያን…
በአማራ ክልል የፍትህ ሥርዓቱን ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የታገዙ ሥራዎች እየተሰሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የፍትህ ሥርዓቱን ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የታገዙ ሥራዎች እየተሰሩ ነው አሉ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ዓለምአንተ አግደው።
“የሕግ የበላይነትና አማራጭ የክርክር መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ሰላም እና ዕድገት” በሚል መሪ ሃሳብ…