Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኮሪደር ልማት የመደመር ትሩፋት፣ ከከተማ እስከ ገጠር
በኢትዮጵያ ዋና ዋና ከተሞችና በገጠር አካባቢዎች እየተተገበረ ያለው የኮሪደር ልማት፣ የዜጎችን የመኖርያና የሥራ አካባቢ ደረጃ በማሻሻል ሁለንተናዊ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ለውጥ ማምጣት ያስቻለ ታላቅ ሀገራዊ የሪፎርም ፍሬ ነው።
ይህ የመደመር እሳቤ የልማት ስትራቴጂ ከውበትና…
የኦሮሚያ ክልል ም/ቤት የክልሉ የ2019 ረቂቅ በጀት 704 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ለጨፌ እንዲመራ ወሰነ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ መደበኛ ስብሰባ የክልሉ የ2019 ዓ.ም ረቂቅ በጀት 704 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ለጨፌ ኦሮሚያ እንዲመራ ወስኗል፡፡
በአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ተስፋ ሰጪ ተግባራት እየተከናወኑ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተመለከቷቸው የግብርና እና የአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ተግባራት ተስፋ ሰጪ ናቸው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባ ምንጭ ከተማ የፍራፍሬ ምርቶች ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች…
ኢትዮጵያ የሚያጋጥሟትን ፈተናዎች በፅናት የሚያሻግሩ ተተኪ ጀግኖች…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ኢትዮጵያ የሚያጋጥሟትን ፈተናዎች በፅናት የሚያሻግሩ ተተኪ ጀግኖች እየፈጠረች ነው አሉ።
ሌተናል ጄኔራሉ በብላቴ ልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል በመገኘት የ45ኛ ፅናት ኮርስ…
ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የግል ጥቅምን ብቻ ከማሰብ ይልቅ ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት ያስፈልጋል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በጋሞ ዞን የሚገኘውን 'ዮ ሆልዲንግ’ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ የሥራ…
በየአካባቢው የሚከወኑ ሥራዎች ኢትዮጵያን ወደምናስበው ከፍታ የመውሰድ አቅም አላቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በየአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን ወደምናስበው ከፍታ የመውሰድ አቅም አላቸው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል…
በሚቀጥሉት አስር ቀናት ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት አስር ቀናት በክረምት ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት።
በሚቀጥሉት አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በሰሜንና በመካከለኛው…
የኢኮኖሚ ልዕልናችንን የምናረጋግጥበት ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራችንን የተፈጥሮ ሀብት በጠንካራ ስራ በሀገር ውስጥ በማልማት የኢኮኖሚ ልዕልናችንን የምናረጋግጥበት ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…
የገጠር ኮሪደር ለአርሶ አደሩ ህይወት መዘመን
የገጠር ኮሪደር ልማት በኢትዮጵያ የአርሶ አደሩንና የአርብቶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤ በከፍተኛ ደረጃ ለመለወጥና ከተሜነትን ወደ ገጠር ለማስፋፋት የተጀመረ ሀገራዊ የልማት ሪፎርም ነው፡፡
ይህ ፕሮጀክት በከተሞች የታየውን አመርቂ የኮሪደር ልማት ውጤት ወደ ገጠሩ ማህበረሰብ በማስፋፋት፣ የእያንዳንዱን…
ሀገራዊ ምክክር የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስ፣ አካታችና ስልታዊ የምክክር ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
ይህ ምዕራፍ ለዘመናት የዘለቁ መዋቅራዊና ፖለቲካዊ ልዩነቶችን በሕዝቦች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለመፍታት፣ በሰለጠነ የውይይት መድረክ ላይ የጋራ ብሔራዊ መግባባትን ለመገንባት…