Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በትግራይ ክልል ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይካሄዳል፡፡ የሰላማዊ ሰልፉ አዘጋጅ የትግራይ ሰላምና ለውጥ ምክር ቤት የሚዲያ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ…

የተመዘገቡ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል አመራሩ በላቀ ቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የልማት ዕድሎችን፣ የሰው ኃይልንና እውቀትን አቀናጅቶ በመምራት በየደረጃው ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ። ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት ዓመት…

ቀይ ባሕርን ከኢትዮጵያ የነጠለው የሸፍጥ ፖለቲካ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ የራሷ የባሕር በር የነበራትና ለራሷም ሆነ ለቀጣናው ሀገራት ምቹ መደላድልን በመፍጠር የንግድ ሥርዓቷን ታሳልጥ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ ያልተመረጠ እና ያልተወያየ መንግሥት በሰራው የፖለቲካ ሸፍጥና ሴራ…

የሀገር ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ደህንነት በዜጎች ጤና መጠበቅ ላይ የተመሰረተ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9 ቀን 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ጤና መጠበቅ የሀገር ልማት፣ የኢኮኖሚ እድገት እና የብሔራዊ ደህንነት ዋነኛ መሰረት ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡…

ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞያሌ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በመተላለፍ ለሸኔ የሽብር ቡድን ተደራሽ ሊሆኑ የነበሩ በርካታ የመገናኛ ሬዲዮዎች ተይዘዋል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ባደረገው የመረጃ ስምሪት ሕገ ወጥ እንቅስቃሴውን ከመነሻው ጀምሮ…

በጠብመንጃ ሳይሆን፣ በሰለጠነ የፖለቲካ ባህልና በሕዝብ ፍላጎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታሪክ ማህደር ውስጥ በጉልበትና በጠብመንጃ አፈሙዝ ስልጣን መያዝ የብዙ ሀገራት መገለጫ ሆኖ ቆይቷል። ነገር ግን የሰው ልጅ ስልጣኔና የፖለቲካ ንቃተ ህሊና እያደገ ሲሄድ፣ የሀገር መረጋጋትና እድገት የሚረጋገጠው በሃይል ሳይሆን በሕዝብ ፍላጎት…

የምክክር ጉባዔው ኢትዮጵያ በገዛ እጇ አዲስ ታሪክ የምትጽፍበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሚያኮሩ ባህሎች፣ የብዝሃ ውበት ባለቤት ብትሆንም ያለፈችባቸው የታሪክ ገጾች በሙሉ ግን በስምምነት የተሞሉ አልነበሩም። ትውልድ ያሻገሩ በርካታ በጎ እሴቶች እንዳሉ ሁሉ፣ ዛሬም ድረስ ሀገራዊ አንድነትንና ዘላቂ ሰላምን የሚፈትኑ የታሪክ…

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ፓስፖርት እና ቪዛን ጨምሮ ከተለያዩ አገልግሎቶች ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቤያለሁ አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ በጀት ዓመቱ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያከናወነችው ያለው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለዘመናት የቆዩ ልዩነቶችን በውይይት በመፍታት የሀገርን ሰላም፣ አንድነት እና የጋራ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አለው፡፡ ለሦስት ሳምንታት የሚቆየው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር…

ሀገራዊ ምክክሩ የተቋጠረውን የምንፈታበት ጥበብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር እንደ ቀላል አትገነባም፤ መከባበር፣ በኃላፊነት መነጋገር፣ በትዕግስት መደማመጥን ትሻለች ። ጊዜውን በሚመጥን መልኩ እኛ ካለንበት አቅጣጫ ተዟዙረን ለማየትና ሌሎች እንዴት ያስባሉ የሚለውን ለመረዳት፣ ያላግባቡንን ጉዳዮች ለመፍታትና የታሪክ…