Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አፈርሳታ እውነት አደባባይ የምትወጣበት …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥንታዊት ኢትዮጵያ በባህላዊ መንገድ ወንጀሎችን ለማጣራት ጥቅም ላይ የሚውል ነባር ሀገር በቀል እውቀት ነው አፈርሳታ። በአንዳንድ አካባቢዎች አውጫጪኝ በሚል ስያሜ የሚታወቀው ይህ የምርመራ ስርዓት ጥፋተኞችን ለማውጣጣት ነዋሪዎች በዛፍ ጥላ ስር…

ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ያጋራችው ትልቅ ተሞክሮ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለማችን የአየር ንብረት ለውጥ ፈጣን እና አሳሳቢ መዘዞችን እያመጣ ባለበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ ታሪካዊ የሆነውን የደን መመናመን ለመቀልበስ ግዙፍ አረንጓዴ ምዕራፍ ከፍታለች። የ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሐ ግብር ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ…

አረንጓዴ ዐሻራ ለስነ ምህዳር መታደስ ጉልህ አስተዋፆኦ እያደረገ ነው – ለሊሴ ነሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተራቆቱ አካባቢዎችን መልሶ በማልማት የአፈር መሸርሸርን በመቀነስ ዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ እንዲፈጠር አስችሏል አሉ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሜ (ዶ/ር)፡፡ ለሊሴ ነሜ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ…

የሕጻናትን መብትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕጻናትን መብትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ሁሉ አቀፍ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)። ‘‘የተጠበቁ ሕጻናት ለበለፀገ ትውልድ’’ በሚል መሪ ሃሳብ የአፍሪካ ሕጻናት ቀን…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ለዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ መፍትሔ ግንባር ቀደም ማሳያ ነው – የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ መፍትሔ ግንባር ቀደም ማሳያ ነው አሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች። በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አብርሃም ንጉሴ (ዶ/ር) እንደተናገሩት÷ ኢትዮጵያ የምታካሂደው…

ዓለም አቀፍ የደህንነት ፎረም ልዑካን አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የደህንነት ፎረም ልዑካን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግቢ በመገኘት አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የፓርላማ የመረጃ እና ደህንነት ፎረም መስራች እና ሊቀመንበር ሮበርት ፒተንገርን ጨምሮ ዓለም አቀፍ የደህንነት…

ህይወትን ያቀለለው ዲጂታል ኢትዮጵያ

የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ እና ተከታታይ የቴክኖሎጂ ማሻሻያዎች የኢትዮጵያውያንን የዕለት ተዕለት ኑሮ በከፍተኛ ደረጃ እየቀየሩት ይገኛሉ። ቀደም ሲል ለቀናት ይሰለፍባቸው እና በርካታ እንግልት ይደርስባቸው የነበሩ ህዝባዊ እና ንግድ ነክ አገልግሎቶች ዛሬ በሞባይል ስልክ እና በኢንተርኔት…

የምክክር ጉባዔውን ሒደት አስመልክቶ ገለጻ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ጉባዔው ተሳታፊዎች የጉባዔውን ሒደት አስመልክቶ ገለጻ እየሰጠ ነው፡፡ ገለጻው የጉባዔው ተሳታፊዎች በሚያደርጉት የምክክር ሒደት መከተል ያለባቸውን መርሕ እንዲተገብሩ የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል። ከዚህ…

በመደማመጥ፣ በመከባበር እንመካካር!

የሰው ልጅ በተፈጥሮው መደመጥን ይሻል። ሰው ሲደመጥ የሚፈጠርበት ደስታ በሀገር ደረጃ ደግሞ ትርጉሙ የላቀ ነው። የሚደማመጡ ዜጎች ሀገራቸውን እፎይ ያሰኛሉ። በአንጻሩ የመደማመጥ ባሕል ከተሸረሸረ ጭቅጭቅ ይነግሳል። ሀገራዊ ምክክር ልብ ለልብ የመደማመጥ ተግባር ነው። የተለያዩ አመለካከቶች በአንድ…

የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር፣ የምግብ ዋስትናው የተረጋገጠ ማህበረሰብ ለመገንባት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን እንድታረጋግጥ የሚያስችል ሀገራዊ ትልም ነው፡፡ ኢትዮጵያ እልፍ የተፈጥሮ ፀጋን የታደለች ሀገር ስትሆን፤ በተለይም…