Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከ18 ሚሊየን በላይ ዜጎች የአማራ ክልል የመስህብ ሥፍራዎችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ18 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ ዜጎች በአማራ ክልል የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ መልካሙ ጸጋዬ እንዳሉት ፥ በክልሉ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን…
የዲጂታል ፋይናንስ ሥርዓት ለሁለንተናዊ ብልጽግና…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል ገንዘብ ዝውውርን የሁለንተናዊ ብልጽግናዋ ወሳኝ ምሰሶ አድርጋ እየተከተለች ትገኛለች።
አስደናቂ የኢኮኖሚና የቴክኖሎጂ ሽግግር ምዕራፍ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ በጥሬ ገንዘብ ላይ ከተመሰረተ አሰራር ወጥታ በዲጂታል…
ለሶስት የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለሶስት አዳዲስ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ሰጥቷል፡፡
ፕራይዝዎርዝ ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ በኢንቨስትመንት ባንክ ዘርፍ ፈቃድ ከተሰጣቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች መካከል አንዱ ነው፡፡…
አቶ ቸሩጌታ ገነነ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ቸሩጌታ ገነነ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾመዋል።
አቶ ቸሩጌታ ገነነ ወደ ሌላ የሥራ ሃላፊነት ከተዛወሩት የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው ጋር የሥራ ርክክብ አድርገዋል።
ላለፉት ሁለት ዓመታት የሰላም…
ኢትዮጵያ ለኬንያ 1 ኪሎ ዋት ሰዓት ኢነርጂ በ24 ብር ከ07 ሳንቲም ለማቅረብ ተስማማች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ኬንያ መካከል አንድ ኪሎ ዋት ሰዓት ኢነርጂ በ24 ብር ከ07 ሳንቲም ማቅረብ የሚያስችል አዲስ የኃይል አቅርቦት ስምምነት ተፈርሟል፡፡
የኃይል አቅርቦት ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ ገረመው…
ጠንካራ የባህር ኃይል ለብሔራዊ ጥቅም …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጂኦፖለቲካዊ አቀማመጧ እና በታሪካዊ የባሕር መዳረሻዎቿ የምትታወቅ ሀገር ብትሆንም፣ ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከባሕር በር መገለሏ ለብሔራዊ ጥቅሟ ትልቅ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
ይሁን እንጂ የዘመኑን የዓለም የባሕር ላይ እንቅስቃሴዎች…
የባህር በር ተደራሽነት፡ የኢትዮጵያ የልማት ቁልፍ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር ተደራሽነት በዘመናችን ከኢኮኖሚ እድገት፣ ከብሔራዊ ደህንነት፣ ከንግድ እና ከክልላዊ ትስስር ጋር በጥብቅ የተያያዘ ጉዳይ ሆኗል።
በተለይም ከ120 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ላላት ኢትዮጵያ የባህር በር ተደራሽነት የቀን ፖለቲካ ክርክር ሳይሆን…
በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ተጠቂ የነበሩ አካባቢዎችን ወደ አምራችነት ያሸጋገረው የመስኖ ልማት…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመስኖ ልማት የተሰጠው ትኩረት በድርቅ ተጠቂ የነበሩ አካባቢዎችን ወደ አምራችነት አሸጋግሯል አለ የክልሉ ግብና ቢሮ፡፡
የቢሮው ም/ኃላፊ በሪሶ ፈይሳ እንዳሉት÷ በክልሉ የተዘረጉ ዘመናዊ አሠራሮች፣ የተሳለጠ የግብዓት አቅርቦት እና…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከልን ሥራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል ውስጥ የተገነባውን አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከል መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ለታካሚዎች ዘመኑን የዋጀ የሕክምና…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን የቅደመ ምረቃ በረራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የሚያደርገውን የቅደመ ምረቃ በረራ በዛሬው ዕለት ጀምሯል።
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ኤርፖርቶች ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጌታነህ አደራ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…