Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ግብርና ሚኒስቴር በጋሞ ዞን ለተጎዱ ዜጎች ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ማቋቋሚያ ከ35 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉን የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፥ ዒድ አል ፈጥር በመተባበር የደስታ ብርሃን የሚንፀባረቅበትና ሕይወት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለዒድ አል ፈጥር በዓል…
ወደ መደበኛው የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት እስክንመለስ ድረስ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወደ መደበኛው የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት እስክንመለስ ድረስ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም ይኖርብናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ እንዳሉት ÷በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት ሀገራችንን ጨምሮ…
የገንዘብ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ ጋር በጋራ የኢኮኖሚ ትብብር ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ ግዙፉን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክትን በገንዘብ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተከረ መሆኑን…
በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከጣሊያን የማቴ ዕቅድ ከፍተኛ ልዑካን ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ከጣሊያን የማቴ ዕቅድ ከፍተኛ ልዑካን ጋር በመሰረተ ልማት ግንባታ ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡
ውይይቱ በኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት እንዲሁም በግዙፉ የቢሾፍቱ ዓለም…
ከ1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ጋር ተያይዞ ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡
የትራፊክ መጨናነቅ…
1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል አርብ ይከበራል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ ባለመታየቷ በአርብ መጋቢት 11 ቀን ይከበራል፡፡
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ እንደሚውል ነው የተገለጸው፡፡…
በጋሞ ዞን በተከሰተው አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል አለ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ፡፡
በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ተፈሪ አባተ…
በረመዳን ወቅት የታየው የመረዳዳትና መተሳሰብ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድሪን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በረመዳን ጾም ወቅት የነበረው የመረዳዳትና መተሳሰብ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተቀዳሚ ም/ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድሪን።
ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድሪን 1ሺህ 447ኛውን የዒድ…