Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የአየር አገልግሎት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያደረገቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ አመት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ የውጭ…

ኢትዮጵያውያን ልትኮሩ ይገባል – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት በማከናወኗ ኢትዮጵያውያን ልትኮሩ ይገባል አሉ የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድንን የመሩት ኡሁሩ ኬንያታ ከኢጋድ የታዛቢ ቡድን ጋር በመሆን የምርጫውን…

ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ከአፍሪካ ህብረት የታዛቢዎች ቡድን መሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ከአፍሪካ ህብረት የታዛቢዎች ቡድን መሪ እና ከኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር መክረዋል። ውይይቱ ትኩረቱን ያደረገው የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ምልከታ አካል…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ንስቲያን ክርስተንሰን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፤ በመጪው መስከረም በኢትዮጵያ በሚካሄደው የኖርዲክ - አፍሪካ ኢቪ ላይ በጋራ በሚሰሩ ጉዳዮች…

የሚያዝያ እና ግንቦት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቁልፍ ተግባራት ቅኝት ከምስል ጋር!

የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢንዱስትሪ እድገትን እና ገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካትን መሰረት ያደረጉ የተለያዩ የአምራች ዘርፉ እንቅስቃሴዎችን በንቃት መርተዋል፤ በዚህም…

ኢትዮጵያ ያካሄደችው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊና ነጻ ነበር – ብፁዕ አቡነ አንቶኒ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የውጭ ግንኙነት መምሪያ ሊቀመንበር ብፁዕ አቡነ አንቶኒ ኢትዮጵያ ያካሄደችው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ሰላማዊ፣ ነጻና የተረጋጋ ነበር አሉ። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በብፁዕ አቡነ አንቶኒ የተመራውን ልዑካን…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በጋራ ለመስራት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቶውት ሊደር አፍሪካ ከተሰኘ የኖርዌይ ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለማስተዋወቅና…

በምርጫው የታየውን ሰላም በማስቀጠል ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንቁም – የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በምርጫው የታየውን ሰላም በማስቀጠል ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንቁም አለ። የጋራ ምክር ቤቱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ በመጠናቀቁ የተሰማውን ደስታ ገልጿል።…

የምርጫ ውጤት…

በማንኛውም የምርጫ ሒደት ከዋና ዋና ግቦች መካከል አንዱ ውጤትን በአግባቡ አጠናቅሮ በወቅቱና በየደረጀው ለሕዝቡ ይፋ ማድረግ ነው፡፡ የምርጫ ውጤትን በየእርከኑ መግለጽ መራጩ እና የምርጫ አስፈጻሚዎች መካከል ያለውን ግልፀኝነት ያሳድጋል፡፡ ለዚያም ነው በምርጫ ጣቢያ፣ በምርጫ ክልል እና…

ዜጎች በነፃነት ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ – የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎች በነፃነት ይበጀኛል ላሉት የፖለቲካ ፓርቲ ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ አለ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን። ፌዴሬሽኑ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ውስጥ በተሰጠው የታዛቢነት ኃላፊነት መሰረት በተለያዩ አካባቢዎች ያከናወነውን የምርጫ ሂደት…