Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለምርት እና ምርታማነት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ምርት እና ምርታማነትን እየጨመረ መጥቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የተፈጥሮ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ 22 ወረዳዎች በርካታ የማሕበረሰብ…

በውጤቶች የታጀበው ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ስራ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። ቢሮው በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ከተለያዩ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዘርባጃን ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን አዘርባጃን ገብተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እንዳመለከተው÷ የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ግንኙነት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ…

መገናኛ ብዙኃን የሀገራዊ ምክክሩን ዐውድ መሠረት አድርገው እንዲዘግቡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መገናኛ ብዙኃን የሀገራዊ ምክክሩን ዐውድ መሠረት አድርገው እንዲዘግቡ ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ ከመገናኛ ብዙኃን ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በቀጣይ የኮሚሽኑ ሥራዎችና የመገናኛ ብዙኃን ተሳትፎ ዙሪያ…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት አፍሪካን በአጭር ጊዜ ውስጥ የምግብ ዋስትናዋን ከማረጋገጥ አልፋ ለዓለም ገበያ በቂ ምርት የማቅረብ አቅም እንዳላት የሚያሳይ ነው አሉ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች፡፡…

የኢትዮጵያን እምቅ የቱሪዝም ጸጋዎች በመጠቀም የብልጽግና ጉዞን ማፋጠን ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ኢትዮጵያ ያሏትን ታሪክ፣ ባህል፣ ተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም ጸጋዎችን በመጠቀም የብልጽግና ጉዞዋን ማፋጠን ይገባል አሉ። ሀገራዊ የቱሪዝም ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ…

የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የመራጮችና የዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓትን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሒደት ላይ ተግባራዊ እያደረገ…

ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፡፡ ቢሮው 130ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት "ከአኩሪ ታሪክ ወደ…

ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፡፡ ቢሮው 130ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት "ከአኩሪ ታሪክ ወደ…

በክልሉ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ቀልጣፋና ምቹ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ባለ ጉዳዮች ጊዜያቸውና ገንዘባቸው ሳይባክን ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ አስችሏል አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምኦን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ማዕከሉ ወደ ሥራ…