Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የሀሳብ ልዩነት ቢኖርም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት ይገባል – የኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀሳብ ልዩነት ቢኖርም በሀገራዊ ጉዳዮቻችን ላይ በጋራ መስራት ይገባል አለ የኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት።
የጋራ ምክር ቤቱ በሸገር ከተማ አስተዳደር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አካሂዷል።
በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ላይ…
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ውጤቶች
የአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ እና አስተማማኝ ሊሆን የሚችለው ከሀገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ፣ ባህል እና ውስጣዊ አቅም ጋር የተጣጣመ ፖሊሲ ሲቀረፅ ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ያጋጠሟትን መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች ለመፍታት እና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን፣ የዋጋ ንረትን እንዲሁም…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አርባምንጭ ከተማ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እንዳስታወቀው፥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አርባ ምንጭ ሲደርሱ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በውብ የባህል ቀለምና እሴት ደምቃ ተቀብላቸዋለች…
በሁሉም ዘርፎች የታየው የተቀናጀ እንቅስቃሴ የኢትዮጵያን ዓመታዊ ገቢ ለማሳደግ ትልቅ አቅም ይኖረዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁሉም ዘርፎች የታየው የተቀናጀ የሰዎች፣ የገንዘብና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ተደምሮ የኢትዮጵያን ዓመታዊ አጠቃላይ ገቢ ለማሳደግ ትልቅ አቅም ይኖረዋል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ቱሪዝም አዲሱ…
ኮሚሽኑ በምክክር ጉባዔ ወቅት ሙያዊ ማብራሪያ ከሚያቀርቡ ልሒቃን ጋር እየተወያየ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በምክክር ጉባዔ ወቅት ሙያዊ ማብራሪያ ከሚያቀርቡ ልሒቃን ጋር እየተወያየ ነው፡፡
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ በሀገራዊ ምክክር ሒደት ለዘመናት ሲንከባለሉ የመጡ…
የትውልዱ የቱሪዝም ዘርፍ አለኝታ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት …
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እልፍ በሆኑ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች የተሞላች ነች፤ ነገር ግን ቀደም ሲል ለዘርፉ በተሰጠው አነስተኛ ግምትና አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ እነዚህ ሀብቶች ለዐይን የማይሞሉ፣ ጎብኚዎችን የማይስቡ፣ ከገቢም አንጻር ይህ ነው…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሊዮን በረራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንይ ሊዮን ከተማ የመንገደኞች በረራ አገልግሎት ማስጀመሩን ይፋ አድርጓል።
ይህም ለአየር መንገዱ በፈረንሳይ 3ኛ፣ በአውሮፓ 23ኛ እንዲሁም የዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ቁጥር 146 የሚያደርሰው መሆኑ ተመላክቷል፡፡…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን እምቅ የማዕድን ሃብት በዘመናዊ መንገድ ለማልማት …
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን እምቅ የማዕድን ሃብት በዘመናዊ መንገድ ለማልማት በቅንጅት መስራት ይገባል አለ የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ፡፡
የክልሉ ግብርና እና ማዕድን ዘርፍ አጋር አካላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ውይይት በግልገል በለስ…
የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ከፍታ፡ በቀጣናዊ እና አህጉራዊ መድረኮች
የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረና ትልቅ መሠረት ያለው ነው፡፡
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ሀገሪቱ እየተከተለች ያለው ጎረቤት ተኮር እና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በርካታ ስትራቴጂካዊ ስኬቶችን አስመዝግቧል።
ኢትዮጵያ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረ እና…
ሉዓላዊነትን የማስጠበቅ አቅምን ከፍ ያደረገው ሪፎርም
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከማንኛውም ሉዓላዊ ሀገር መሠረታዊ ምሰሶዎች መካከል የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛውን ስፍራ ይይዛሉ።
የመከላከያ ኃይል፣ የመረጃ ተቋማት፣ ፖሊስ እና ሌሎች የደህንነት መዋቅሮች የሀገርን ድንበር፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ የዜጎችን ደህንነት…