Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡
ዋና ኮሚሽነሩ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ የሚጀመረውን…
ነገ የሚጀመረውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስኬት ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚጀመረውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስኬት ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት ተደርጓል አሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡
የመከላከያ ማርቺንግ ባንድ የሀገራዊ የምክክር ጉባኤውን ዋዜማ ምክንያት…
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገበታ ለሀገር ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆኗል፡፡
በደቡብ ወሎ ዞን ከደሴ ከተማ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተገነባው ሪዞርቱ ለጎብኚዎች ክፍት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ሪዞርቱ የወሎን አስደናቂ ተፈጥሯዊ ውበት…
20 ሚሊየን ዜጎች በበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ይሆናሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 20 ሚሊየን ዜጎች የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ይሆናሉ አሉ።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ አገልግሎት…
አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ቀጣይነት ያለውን የኢትዮጵያ የሪፎርም እንቅስቃሴና የመንግሥትን የትኩረት አቅጣጫ በተመለከተ ለማኔጂንግ ዳይሬክተሯ…
የስንዴ ምርታማነት ለሀገራዊ ማንሰራራትና ሉዓላዊነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር የፖለቲካ ሉዓላዊነትና የኢኮኖሚ ነፃነት መሰረታቸው በውጫዊ ርዳታ ሳይሆን በገዛ አቅም የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ላይ የተመሰረተ ነው።
ኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት በምግብ እጥረትና በውጭ ርዳታ ጥገኝነት ውስጥ ቆይታለች። አሁን…
በመዲናዋ የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ አፈጻጸም 75 በመቶ ደርሷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ አፈፃፀም 75 በመቶ ደርሷል አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከከንቲባ ጽ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን በኤ አይ…
የካፒታል ገበያ ለሀገር ኢኮኖሚ …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምንኖርበት መንደር ካለ አነስተኛ ጉልትና ሸቀጣሸቀጥ ሱቅ ጀምሮ እስከ ትላልቅ ሱፐር-ማርኬቶችና የንግድ ማዕከላት ከዚያም ሲያልፍ ዓለም አቀፍ የንግድ ልውውጦች የሚካሄድባቸው መድረኮች በጠቅላላ ገበያ በመባል ይታወቃሉ፡፡
በእነዚህ ገበያዎች ሻጮች…
የአዲስ ምዕራፍ ታሪካዊ ጉዞ …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዘመናት የቆዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ክፍተቶችን በዘላቂነት ለመፍታት በታሪኳ ትልቅ የሆነውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት እያከናወነች ትገኛለች።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች አጀንዳዎችን…
ምክር ቤቱ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል።
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን አካሂዷል።
ምክር ቤቱ…