Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ፓስፖርት እና ቪዛን ጨምሮ ከተለያዩ አገልግሎቶች ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቤያለሁ አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ በጀት ዓመቱ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያከናወነችው ያለው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለዘመናት የቆዩ ልዩነቶችን በውይይት በመፍታት የሀገርን ሰላም፣ አንድነት እና የጋራ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አለው፡፡ ለሦስት ሳምንታት የሚቆየው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር…

ሀገራዊ ምክክሩ የተቋጠረውን የምንፈታበት ጥበብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር እንደ ቀላል አትገነባም፤ መከባበር፣ በኃላፊነት መነጋገር፣ በትዕግስት መደማመጥን ትሻለች ። ጊዜውን በሚመጥን መልኩ እኛ ካለንበት አቅጣጫ ተዟዙረን ለማየትና ሌሎች እንዴት ያስባሉ የሚለውን ለመረዳት፣ ያላግባቡንን ጉዳዮች ለመፍታትና የታሪክ…

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ሲሆን፥ ምክር ቤቱ በሪፖርቱ ላይ ከተወያየ በኋላ እንደሚያጸድቅ…

የወርቃማ ዘመን ጅማሮ የሆነው ሀገራዊ ምክክር

ትናንት በይፋ የተጀመረው ታላቁ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፣ ሀገሪቱ ለዘመናት ከተሸከመችው ቁርሾና ግጭት ወጥታ ወደ አዲስ ብሩህ ምዕራፍ የምትሻገርበት የወርቃማ ዘመን ጅማሮ ነው፡፡ ይህ መድረክ ጠብመንጃን በሃሳብ የበላይነት ለመተካትና ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የተጣለ ታላቅ የትውልድ አደራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአፍሪ ኤክሲም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪ ኤክሲም ባንክ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኤሎምቢ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ ምሽት ከአፍሪ ኤክሲም ባንክ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኤሎምቢ…

ምክክሩ የፀና ቃልኪዳን የሚፈጠርበት ነው – ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር )

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በሀገሪቱ ታሪክ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው በህዝብና በመንግሥት መካከል አዲስና የጸና የታመነ ቃልኪዳን የሚፈጠርበት ምዕራፍ ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር)። ኮሚሽነሩ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉትን…

ኢትዮጵያ የኮፕ32 ሂደትን ለመተግበር ቁርጠኛ ናት – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ32) ሂደትን ለመተግበር ቁርጠኛ ናት አሉ። ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኮፕ21 ፕሬዚዳንት ከሆኑት ሎረን ፋቢየስ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

👉 ቀይ ባህርን ያጣንበት አጋጣሚ የእኩይ ታሪካዊ ክስተት አንዱ መገለጫ ነው። 👉 ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት ያስተዳደረችውን በባለቤትነት የያዘችውን ለራሷም ለከባቢውም መጠቀሚያ ያኖረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠና ያልተወያየ መንግሥት በሸፍጥ ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ እንዲያደርግ ያደረገበት ዋና…

ምክክሩን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባዔውን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የበለጸገች እና የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ…