Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ከኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ጥቅም እና ፍላጎት ለማስከበር ከእኛ ኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኢትዮጵያን ጥቅም፣ የኢትዮጵያን…

በአማራ ክልል የፍትህ ሥርዓቱን ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የታገዙ ሥራዎች እየተሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የፍትህ ሥርዓቱን ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የታገዙ ሥራዎች እየተሰሩ ነው አሉ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ዓለምአንተ አግደው። “የሕግ የበላይነትና አማራጭ የክርክር መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ሰላም እና ዕድገት” በሚል መሪ ሃሳብ…

በአማራ ክልል የታጠቁ አካላት ወደ ሰላም መምጣታቸው ለዘላቂ ሰላምና ልማት ወሳኝ ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የታጠቁ አካላት ወደ ሰላም መምጣታቸው ለክልሉ ዘላቂ ሰላምና ልማት ወሳኝ ነው አሉ የሰላም ሚኒሰትር መሐመድ እድሪስ፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዓለምአቀፍ…

የኢትዮጵያ ልጆች በመደመር መተኪያ የሌላት እናት ሀገራችንን ልዕልና ማረጋገጥ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ልጆች በመደመር እንደ ትናንት ጀግኖቻችን መተኪያ የሌላት እናት ሀገራችንን ልዕልና ማረጋገጥ አለብን አሉ፡፡ የኢፌዲሪ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በማስመልከት "የአንበሶቹ ሰማይ ኢትዮጵያ" በሚል…

የአውሮፕላን ማረፊያው አዲስ ተርሚናል በቅርብ ወራት ውስጥ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የባሕርዳር በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ አዲስ ተርሚናል በቅርብ ወራት ውስጥ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተርሚናሉን የግንባታ ሂደት በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል፡፡…

ኢትዮጵያ የማንንም አትፈልግም፥ የራሷንም አትሰጥም፥ የሄደም ካለ ታወራርዳለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የማንንም አትፈልግም፥ የራሷንም አሳልፋ አትሰጥም፥ የሄደም ካለ ማወራረዷን አትተውም አሉ፡፡ የኢፌዲሪ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በማስመልከት "የአንበሶቹ ሰማይ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ…

አየር ኃይላችን ኢትዮጵያን ለመድፈር የሞከሩትን ያሳፈረ የሀገር ኩራትና መከታ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አየር ኃይላችን በብዙ ከፍታዎች ውስጥ በማለፍ ለሀገር ኩራትና መከታ ሆኖ ኢትዮጵያን ለማጥቃት የሞከሩ ኃይሎችን ማሳፈር የቻለ ታላቅ ተቋም ነው አሉ፡፡ የኢፌዲሪ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በማስመልከት…

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር ለማስጠበቅ ተኝተን አናድርም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር ለማስጠበቅ ተኝተን አናድርም አሉ፡፡ የኢፌዲሪ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በማስመልከት የተዘጋጀው የጥቁር አንበሳ የአየር ላይ ትርዒት በቢሾፍቱ እየተካሄደ ነው፡ ጠቅላይ…

ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓቶቻችንን የሀገራዊ ሪፎርሙ አካል በማድረግ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓቶቻችን ከዘመናዊ እሳቤዎችና አሰራሮች ጋር በማስተሣሠር የሀገራዊ ሪፎርሙ አካል በማድረግ እየተሰራ ነው አሉ፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር…

የኢፌዲሪ አየር ኃይል የኢትዮጵያን ሰላም ለማስጠበቅ በላቀ ዝግጁነት ላይ ይገኛል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ አየር ኃይል የኢትዮጵያን ሰላም ለማስጠበቅ በላቀ ዝግጁነት ላይ ይገኛል አሉ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢፌዲሪ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በማስመልከት…