Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ልምምድ…ምክክር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አዲስና ታሪካዊ የፖለቲካ ባህል ልምምድ አስተዋውቋል፡፡ በዚህ ነጻ፣ አካታች እና ሁሉም የሕብረተሰብ ክፍሎች በተወከሉበት የምክክር መድረክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ለሀገራቸው ዘላቂ…

ምክክሩ ለኢትዮጵያ ችግሮች ኢትዮጵያዊ መፍትሔ የሚያበጅ ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ለሀገሪቱ የረጅም ጊዜ ችግሮች ኢትዮጵያዊ የሆነ ዘላቂ መፍትሔ ማበጀት የሚያስችል ታሪካዊ መድረክ ነው አሉ ተመካካሪዎች። የኢትዮጵያ ዋናው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ ዓለም…

በዕውቀትና በተግባራዊ ክህሎት የተጠናከረ የሰው ኃይል መገንባት ወሳኝ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያላትን ሀብትና ጸጋ በአግባቡ ተጠቅማ የዜጎችን ኑሮ ማሻሻል እንድትችል በዕውቀትና በተግባራዊ ክህሎት የተጠናከረ የሰው ኃይል መገንባት ወሳኝ ነው አሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል። የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ…

ከለነገዋ የተመረቁ ሴቶች አዲስ አበባን ለዘመናት የከረሙ ስብራቶቿ የሚጠገኑባት ከተማ የማድረግ ማሳያ ናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)አዲስ አበባ ማህበራዊ ፍትህ የሰፈነባት እንዲሁም ለዘመናት የከረሙ ስብራቶቿ የሚጠገኑባት ከተማ የማድረግ የተግባር ውጤት ፍሬ ማሳያዎች ከለነገዋ ተመርቀው አዲስ ህይወት እየመሩ ያሉት ሴቶች እህቶቻችን ናቸው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች…

የመደመር መንግሥት ዜጎችን ማዕከል ያደረገ የዲፕሎማሲ መርህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር የውጭ ፖሊሲ ስኬት የሚለካው በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ባለው ተጽዕኖ ብቻ ሳይሆን፣ የዜጎችን ክብርና ደህንነት በሀገርም ውስጥ ሆነ በውጭ ሀገራት በማስጠበቅ ጭምር ነው፡፡ ባለፉት ስምንት ዓመታት የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት…

ሀገራዊ ምክክር ወደ ዘላቂ ሰላምና መግባባት የሚደረግ ታሪካዊ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ በአንድነት በቆሙ ህዝቦቿ በርካታ አኩሪ ድሎችን ተቀዳጅታለች፡፡ የየራሳቸው ውብ ማንነት ያላቸው ብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ የሆነችው ኢትዮጵያ ነጻነትና ክብሯን አስጠብቃ እስከ ዛሬ ዘልቃለች፡፡ እነዚህ ብሔር፣…

ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም መሰረት የሚጥል ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ለዘላቂ ሰላም መሠረት የሚጥል ነው አሉ የዳያስፖራ ማህበረሰብና የሲቪል ማህበረሰብ ተመካካሪዎች፡፡ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የዳያስፓራ ማህበረሰብ ወኪል ተመካካሪ አቶ ልዑልሰገድ አበበ በምክክሩ የሀሳብ ልዩነቶች…

መደመር በሕዝብ ስም የሚደረግ የለቅሶ ፖለቲካን ያስቀረ እሳቤ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤምሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መደመር በሕዝብ ትግል ስም የሚደረግ የለቅሶ ፖለቲካን ያስቀረ እሳቤ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (OBN) ጋር ባደረጉት ቆይታ የመደመር እሳቤ…

ሕገ ወጡ ህወሓት እውነተኛ ጥያቄ የለውም፤ የውጭ ጠላት መሳሪያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን እውነተኛ ጥያቄ ያለው ሳይሆን የውጭ ጠላት መሳሪያ ሆኖ እየሰራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ በማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዙሪያ…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ መካተታቸው የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶች ላይ የተሰማሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ እንዲካተቱ መደረጉን የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ…