Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ 290 ትምህርት ቤቶች ተገንብተዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በመሰብሰብ 290 ትምህርት ቤቶች መገንባት ተችሏል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ 3ኛው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ጉባኤ ዘላቂ የትምህርት ጥራት…

የኢትዮጵያውያን የተስፋ፣ የፍካትና የአብሮነት አዲስ ምዕራፍ – መስከረም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር መስከረም የወራት መጀመሪያ ብቻ አይደለም፤ የተፈጥሮ መታደስ፣ የሕይወት አዲስ ጅማሮና የነፍስ መረጋጋት ምሳሌም ጭምር ነው። የክረምቱ ከባድ ደመና፣ ጭጋግና የዝናብ ወጀብ አልፎ ሰማዩ ጥራት የሚያገኝበት፣…

ብሪክስ ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ሽግግር አዲስ እድል ይዞ መጥቷል – አምባሳደር ነቢዩ ተድላ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 29፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪክስ ለአፍሪካ ፋይናንስ፣ ቴክኖሎጂ እና የኢኮኖሚ ሽግግር አዲስ እድል ይዞ መጥቷል አሉ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢዩ ተድላ፡፡ አምባሳደሩ ከሕንዱ ዲዲ ኢንዲያ የዜና አውታር ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ብሪክስ የአፍሪካ ሀገራት አዳጊ ኢኮኖሚ…

የኢትዮጵያ ብርሃን ከናይሮቢ እስከ ጁባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የምስራቅ አፍሪካ ብርሃን ነው። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መረጃ እንደሚያሳየው፣ ባለፈው በጀት ዓመት ሀገሪቱ 9 ነጥብ 73 ጊጋ ዋት ኃይል አመንጭታለች፡፡ ለጎረቤት ሀገራት ከኤሌክትሪክ ሽያጭ የተገኘው ገቢም…

የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ የመንግሥትና የሕዝብን አስተዳደራዊ ግንኙነት ያጠናክራል – ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎች የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት የመንግሥትና የሕዝብን አስተዳደራዊ ግንኙነት ያጠናክራል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የክልሉን ሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ምዝገባ ሲስተም የሚያስተዋውቅ…

2018 እንዴት አለፈ?

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለመጠናቀቅ የቀናቶች ዕድሜ ብቻ የቀሩት የ2018 ዓ.ም ጉዞ በተለያዩ ዘርፎች የተለየ ትርጉም የሚሰጠው ነው። ዓመቱ በብዙ ፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን በመተግበር፣ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግና ተቋማዊ መደላድሎችን…

መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ማሻሻልና ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ቀዳሚ አጀንዳው አድርጓል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ማሻሻልና ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ቀዳሚ አጀንዳው አድርጓል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ መንግሥት ሃገራዊ ሪፎርሞችን በመተግበር የሕዝብን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የገባውን ቃል ወደ ተግባር…

በበጀት ዓመቱ ከ60ሺህ በላይ ጎብኝዎችን ያስተናገደው ወላይታ ዞን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል ዋዜማ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ የጊፋታ በዓል አከባበር አካል የሆነው የመስህብ ስፍራዎች ጉብኝትም በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ይገኛል:: ጉብኝቱ የጊፋታ መልካም እሴቶችን…

የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ለኢትዮጵያ ተደማሪ አቅም የሚሰጥ ነው – የግድቡ ጎብኚዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ለኢትዮጵያ ተደማሪ አቅም የሚሰጥና ለትውልድ የሚሻገር ቅርስ ነው አሉ ግድቡን የጎበኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች መካከል አቋርጦ በሚሄደው የኦሞ ወንዝ ላይ…

በሲዳማ ክልል ለመጪዎቹ በዓላት የዋጋ ጭማሪና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ለአዲስ ዓመት እና ሌሎች በዓላት አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወጤ ቶሼ ለፋና…