Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የሞጆ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ ለቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስራችን ትልቅ ድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሞጆ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፤ የማዕከሉ ማስፋፊያ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን ወደ…
የስምጥ ሸለቆዋ ንግስት፡ አዳማ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠዋት ፀሐይ ከአድማሱ ላይ ስትወጣ፣ የአዳማን ሰፊ ሰማይ በወርቃማ ብርሃን ታላብሰዋለች።
የገበያዎቿ የግርግር ድምፅ፣ የቡና ጭስ፣ የቅመም መዓዛና የሰዎቿ እንቅስቃሴ ተደራርበው የአዳማን የራሷን ልዩ ዜማ ይፈጥራሉ።
አዳማ…
አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነገ መስከረም 1 ቀን 2019 ዓ.ም የሚከበረውን የአዲስ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል አለ መከላከያ ሚኒስቴር።
በዚህ መሰረትም ነገ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስቴር ስፖርትና…
የብሔራዊ ፋይዳ መታወቂያ ምርጥ ተሞክሮ ለአፍሪካ ሀገራት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ ከኢትዮጵያ ባሻገር በዛምቢያ፣ ሞዛምቢክ እና ቡሩንዲ የሙከራ ትግበራ ሊጀምር ነው አሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮዳሄ አርአያሥላሴ።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው የነገ ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት…
የዲጂታል ሽግግር የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ሽግግር የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ።
ጳጉሜን 5 "የነገ ቀን" በሳይንስ ሙዚዬም የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ…
ኢትዮጵያ ነገዋን ዛሬ እየሠራች ነው!
ነገ የሚወሰነው ዛሬ በምንሠራው ሥራ ነው! የነገ ስኬታችን የሚቀረጸው በዛሬው ጥረታችን ነው። ከትናንት መልካም ልምዶችን በመቅሰም፣ ዛሬን በትክክል አጢኖ የነገን ራዕይ ዛሬ ላይ ሆኖ መገንባት የመንግሥታችን ጽኑ እምነትና መለያ ባህሪ ነው።
ሀገር በቀል ዕውቀትን ከዘመኑ ቴክኖሎጂ ጋር…
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት መሰረታዊ የሸቀጦችን የገበያ ዋጋ ለማረጋጋት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘጠና ዓመት የንግድ ሥራ ልምድ ያለው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አዲሱን የ2019 የዘመን መለወጫ እና መጪ በዓላትን ምክንያት በማድረግ የሸቀጦችን ዋጋ ለማረጋጋትና የአቅርቦት ክፍተቶችን ለመሙላት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው፡፡…
የሀገርን ህልውና በጋራ መጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገርን ህልውና በጋራ መጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጳጉሜን 4 "የኅብር ቀን"ን በማስመልከት የኪነ ጥበብ ምሽት አካሂዷል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የሰላም…
ኅብር፡ በልዩነት ውስጥ ያለ የጋራ አቅም
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ረጅም ዓመታት ያስተናገደቻቸውን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ውጥረት የሞሉባቸውን ምዕራፎች በዘላቂነት ለመሻገር የታሪክ፣ የሀሳብ እና የፍላጎት ልዩነቶችን ወደ አንድ ጠረጴዛ ማምጣት ግድ ይል ነበር።
በዚህ ታሪካዊ ፍላጎትና እውነታ…