Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የምክክር ሒደቱ ነፃ፣ ገለልተኛ፣ አካታችና አሳታፊ ሆኖ ቀጥሏል- ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነፃ፣ ገለልተኛ፣ አካታች እና አሳታፊ ሆኖ በቀጠለው የምክክር ሒደት የማንኛውም ተመካካሪ አቤቱታና ቅሬታ እየተስተናገደ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገራዊ የምክክር ሒደቱን…

በጋምቤላ ክልል ከወርቅና ሌሎች ማዕድናት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ከወርቅና ሌሎች ማዕድናት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ፡፡ የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ…

የሙስና ወንጀልን ለመከላከልና ተጠያቂነትን ለማስፈን ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – ፍትሕ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሙስና ወንጀልን በዘላቂነት ለመከላከልና ተጠያቂነትን ለማስፈን ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል አለ ፍትሕ ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የሙስና ወንጀሎች ዳይሬክተር ምስክር ታሪኩ እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ሺህ 600 በላይ የሙስና…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው – አሜሪካ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው አሉ የአሜሪካ መከላከያ ልዑካን፡፡ መነሻውን ከሮድ አይላንድ ያደረገው የአሜሪካ መከላከያ ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ሥልጠና መስጠት…

የሀገር ሉዓላዊነትና የልማት ዘብ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሀገርን ሉዓላዊነትና የሕዝብን ደህንነት የመጠበቅ ታላቅ ሀገራዊ ኃላፊነት የተጣለበት የሰላምና የአይነኬነት አምድ ነው፡፡ የሰራዊቱ ሚና ዳር ድንበርን ከማስከበርና ሰላምን ከመጠበቅ ባሻገር ለሀገሪቱ አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊ…

በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን ሐዌ ጉዲና ወረዳ በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ አራት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከዋናው የኃይል መረብ (ግሪድ) ርቀው…

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2 ሺህ 212 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2 ሺህ 212 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ‎ ተመላሾቹ 2 ሺህ 210 ወንዶች፣ 1 ሴት እና 1 ጨቅላ ሕጻን ሲሆኑ ÷ ከእነዚህ መካከልም 38 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፡-

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ሥላሴ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን አሁናዊ ሁኔታ አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ምክትል ዋና ኮሚሽነሯ በመግለጫቸው ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው…

በምክክር ጉባዔው በየቡድኖች የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባዔው በየቡድኖቹ የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ፡፡ የሀገራዊ ምክክር ም/ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ሥላሴ የሀገራዊ ምክክሩን አሁናዊ ሁኔታ አስመልክተው…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካን ቀንድ የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወስን ታላቅ ታሪካዊ ክስተት ነው

የአፍሪካ ቀንድ በጂኦፖለቲካዊ አቀማመጡ፣ በተፈጥሮ ሀብቱና በሕዝብ ቁጥሩ ከፍተኛ እምቅ አቅም ያለው ቀጣና ነው፡፡ ይህ ቀጣና በተደጋጋሚ ግጭቶች፣ በፖለቲካዊ አለመረጋጋትና በኢኮኖሚ ፈተናዎች ሲታመስ ቆይቷል። በዚህ ስልታዊ ቀጣና ውስጥ ሁለንተናዊ ማዕከላዊ ስፍራ የምትይዘው ኢትዮጵያ፣…