Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በአፋር ክልል ሦስተኛው ዙር የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሦስተኛው ዙር ሀገር አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ በአፋር ክልል በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሚ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተከናወኑት ንቅናቄዎች ሰፊ…

በቁልቢ እና ሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ሐምሌ 19 የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሀዋሳ ከተማ በታላቅ ሀይማኖታዊ ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ…

የምድሩም የአየሩም ዘብ – የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሉዓላዊነትና ዘላቂ ህልውና የሚረጋገጠው ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂና የወታደራዊ ስልት በታጠቀ የማይናወጥ የሕዝብ ደህንነት ሰራዊት መገንባት ሲቻል ነው። የመደመር መንግሥት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ጨምሮ ለኢትዮጵያ ህልውና ደጀን የሆኑ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ የሚዳስስ መፅሀፍ  ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ የሚዳስሰው አዲስ መፅሀፍ  በዛሬው እለት ተመርቋል፡፡ መፅሀፉ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስራት ዓፀደወይን(ዶ/ር) የተፃፈ ሲሆን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን የታሪክ ውጣ…

ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የሚያግዝ ስምሪት ተደርጓል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጠንካራና የተረጋጋ ሀገረ መንግሥት ለመፍጠር በሚያግዝ መልኩ የተሳካ ስምሪት ተደርጓል አለ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል፡፡…

የሀገር ሉዓላዊነት ሃያል ጋሻ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት እና ክብር የሚለካው በድንበሯ ጥንካሬና በሕዝቦቿ ሰላም ነው። ይህንን ሰላምና ክብር ለማስጠበቅ ደግሞ ሌት ከቀን ሕይወቱን ሳይሰስት በቁርጠኝነት የሚሰጥ፣ በታሪክ ውሽንፍሮች ውስጥ አልፎ የጸና ጠንካራ ተቋም ያስፈልጋል።…

ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ የሃይል ምንጮች ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተችሏል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ከተለያዩ የሃይል ምንጮች የሚገኘውን…

መሶብ ፤ ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት

የመልካም አስተዳደር ችግሮች እና ብልሹ አሰራሮች ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ቅሬታ የሚፈጥሩ አሰራሮችን ነቅሶ ማስተካከል ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የመደመር…

በጅማ ዞን በአረንጓዴ ዐሻራ የለሙ የአቮካዶ ችግኞች ፍሬ መስጠት ጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የለሙ የአቮካዶ ችግኞች ፍሬ መስጠት ጀምረዋል አሉ የዞኑ አስተዳዳሪ ቲጃኒ ናስር። አስተዳዳሪው እንዳሉት ÷ ባለፉት ዓመታት በ18 ሺህ 316 ሔክታር መሬት ላይ የተለያዩ የአቮካዶ ዝርያዎች መልማታቸውን…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔ ሒደቱን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና…

ሐምሌ 8 ቀን የጀመረው የምክክር ጉባዔ ሒደት ተሳታፊዎች ሃሳባቸውን በስፋት እያንጸባረቁ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል፣ መጀመሪያ ላይ ተመካካሪዎቹ 500 አባላት በያዘ ቡድን ተደራጅተው ስለ ሥነ ዘዴዎቹ እንዲያውቁ በማድረግ እንደገና ከ16 ቦታ 50 ሆነው እንዲከፋፈሉ ተደርጓል፣ በመቀጠልም…