Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የቀጣናው ሀገራት በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለኢትዮጵያ የባሕር በር በማመቻቸት ህልውናቸውን ማረጋገጥ አለባቸው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀጣናው ሀገራት በሰላማዊ እና ሀብትን በጋራ በመጠቀም መርህ ለኢትዮጵያ የባሕር በር በማመቻቸት የጋራ ህልውናቸውን ማረጋገጥ አለባቸው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ…

በክልሉ በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የአካባቢውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት መጠቀም ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የአካባቢውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በአግባቡ መጠቀም ተችሏል አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም…

ኢትዮ ቴሌኮም ከመደበኛ ሥራዎቹ ባሻገር የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከመደበኛ ሥራዎቹ ባሻገር የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው አሉ የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ለ "ስለ እናት" በጎ አድራጎት ድርጅት የ2 ነጥብ 2…

የቶኪ በዓ ባህላዊ እሴቶችን አጠናክሮ በማስቀጠል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ማፋጠን ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶኪ በዓ ባህላዊ እሴቶችን አጠናክሮ በማስቀጠል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ማፋጠን ይገባል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የዳውሮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል "ቶኪ-በዓ" በታርጫ…

ከአገልግሎት ቅልጥፍና ባሻገር፥ የላቀ ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ላይ ጣትን በምራቅ እያራሱ ገንዘብ ቆጥሮ የመስጠትና የመቀበል የዕለት ዕለት ተግባር እየቀረ ነው። "ረዳት መልስ ስጠኝ" የሚለው የተለመደ የታክሲ ተሳፋሪ ጥያቄ ቀርቷል፤ ዛሬ በጉዟችን የምንሰማው "ረዳት ቴሌብር ንገረኝ" የሚል ሆኗል።…

የምክር ቤቱ ሥራዎች ውጤታማ የሆኑት በመላው ሠራተኛ አብሮነትና ጥረት ነው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሥራዎች ስኬታማና ውጤታማ የሆኑት በመላው ሠራተኛ አብሮነትና ጥረት ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ። በ2018 ዓ.ም በሥራቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የሕዝብ ተወካዮች…

የኢትዮጵያ የተስፋ ዓመታት

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 30፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለፉት አምስት ዓመታት ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ዓመታት ነበሩ። በተለይም በኢንዱስትሪው ዘርፍ የታየው ለውጥ አበረታች እና ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡ ኢትዮጵያም ያለፉትን 5 ዓመታት የሰራቻቸው በቁጥር የተመዘገቡ ስኬቶች ለቀጣዮቹ 5 ዓመታት የሚሆኗትን ስንቆች…

የአፍሪካ ሃገራት ለአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ስራዎች የኢትዮጵያን ተሞክሮ ሊወስዱ  ይገባል- አፍሪካ ህብረት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት በአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ተግባራት ላይ ከኢትዮጵያ ተሞክሮ መውሰድ አለባቸው አሉ የአፍሪካ ህብረት የዘላቂ ከባቢና ብሉ ኢኮኖሚ ዳይሬክተር ሃርሰን ንያምቤ። ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ የምታከናውነው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐግብር  …

በቀጣይ የሚካሄዱ በዓላትና ሀገራዊ ኩነቶች በስኬት እንዲከናወኑ የጋራ ግብረ ኃይሉ የትኩረት አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በቀጣይ የሚከናወኑ የጳጉሜ ቀናት መርሐ ግብሮች፣ የአዲስ ዓመት፣ የመስቀል ደመራና የእሬቻ በዓላት እንዲሁም የመንግሥት ምስረታ መርሐ ግብር በስኬት እንዲከናወኑ የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ የዕቅድ ግምገማ በማካሄድ የቀጣይ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሕክምና ልህቀት ማዕከል ለመሆን የጀመረችው ጉዞ ትክክለኛ መስመር ላይ ይገኛል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሕክምና ልህቀት ማዕከል እና የሕክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን የጀመረችው ጉዞ ትክክለኛ መስመር ላይ ይገኛል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን በጤና እና በትምህርት…