Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኮይሻ የኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ምዕራፍ የኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የኃይል ማመንጫ ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ የኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቅቋል፡፡ የፕሮጀክቱ የሲቪል መሐንዲስ ይታገሱ አያሌው እንዳሉት፥ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና…

ለሱዳኑ ጦርነት አፍሪካዊ መፍትሔ ለማፈላለግ እየሰራሁ ነው – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ለሱዳኑ ጦርነት አፍሪካዊ መፍትሔ ለማፈላለግ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ ተቋማት ጋር እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ኢጋድ በሱዳን ጉዳይ የሚመክረውን ሦስተኛ ዙር የልዩ መልዕክተኞች ስብሰባ በኬንያ ናይሮቢ…

የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር አጋርነት ለቀጣናዊ ሰላም እና የጋራ ዕድገት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር ማግኘትና በቀይ ባሕር ላይ ቀጥተኛ ተሳታፊ መሆን በአካባቢው ብሎም በቀጣናው ሰላምን ለማስጠበቅ እንዲሁም ለቀጣናዊ ትስስር እና የጋራ ልማትን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል፡፡ ቀይ ባሕር አፍሪካን ከእስያ እና ከመካከለኛው…

በወጣቶች ተቃውሞ የገጠመው የህገ ወጡ ህወሓት የአፈሳ ወንጀል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህገ ወጡ የህወሃት ቡድን የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በግልጽ በመጣስ በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ እየፈጸመ ያለው የግዳጅ አፈሳ፣ የእስራት እና የጭቆና ድርጊት ሊቆም ይገባል አሉ ከአፈሳው ያመለጡ የክልሉ ተወላጆች። ወጣቶቹ ለፋና…

ኢትዮጵያ የዱር ህይወት ጥበቃን ለትውልድ በማሻገር ከአፍሪካ ግንባር ቀደም ናት – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ኢትዮጵያ ለዘመናት ያከማቸችውን የዱር ሕይወት ጥበቃ ከትውልድ ወደ ትውልድ በማሸጋገር ረገድ ከአፍሪካ ግንባር ቀደም ናት አሉ። የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል "60…

የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የዕለቱ ዐበይት መረጃዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትናንትናው ዕለት በቡድን ተከፋፍለው መመካከር የጀመሩት ተመካካሪዎች ዛሬም በየቡድናቸው በመሆን መመካከር ቀጥለዋል፡፡ 50 ተመካካሪዎችን በመያዝ በ80 ቡድን ተከፋፍለው መመካከር የጀመሩት ንዑሳን ቡድኖች በተሟላ ሁኔታ ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ…

የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃና ልማትን ለማጠናከር ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃና ልማትን በማጠናከር ለነገው ትውልድ የተሻለች ሀገር ለማስረከብ ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ ነው አለ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን፡፡ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን 60ኛ ዓመት…

የሀገራዊ ምክክር አዲስ ምዕራፍ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተወካዮች መረጣና ከአጀንዳ ማሰባሰብ ሒደት በኋላ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ታሪካዊ የምክክር ጉባዔውን በአዲስ አበባ በይፋ መጀመሩ ይታወሳል። ጉባዔው የመጀመሪያዎቹን አራት ቀናት በቅድመ ምክክር፣ በትውውቅና በሥነ…

በበጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና የልማት ከፍታ ተረጋግጧል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና የልማት ከፍታ የተረጋገጠበት ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና…

የሕገ-ወጡ ሕወሓት አዲሱ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማ እና የትግራይ ሕዝብ እምቢተኝነት

ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ፣ የክልሉንም ጊዜያዊ አስተዳደር አፍርሷል። ይህ ቡድን ከውጭ ኃይሎች ጋር በማበር ኢትዮጵያን ለማጥቃት የጦርነት ነጋሪት እየጎሰመ ነው። ሆኖም፣ የትግራይ ሕዝብ ለጦርነት እምቢተኛ መሆኑን በአደባባይ እያሳየ ይገኛል። የመደመር…