Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
መመካከር ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚጣል መሠረት ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሺህ ዓመታት የታሪክ ባለቤት፣ የበርካታ ቋንቋዎች፣ ባሕሎች፣ እምነቶችና ማንነቶች መኖሪያ ሀገር ናት።
ይህ ብዝኃነት የሀገሪቱ ሀብትና ጥንካሬ ቢሆንም፣ በአግባቡ ካልተያዘ የልዩነትና የአለመግባባት ምንጭ ሊሆን ይችላል።
ልዩነቶችን…
ኢፍትሃዊ የውኃ ክፍፍል ስምምነቶችን ለማስቀጠል ያለመው የግብጽ ፕሮፓጋንዳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለቀጣናው አዲስ የኃይል ልማት እና የትብብር ምዕራፍ ከፍቷል፡፡
ነገር ግን የግብፅ ሚዲያዎች እና የመንግሥት አካላት ጉዳዩን እንደ ውኃ እጥረት በማስመሰል ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።…
ህገ ወጡ ሕወሓት የትግራይን ወጣቶች እያፈሰ ወደ ስልጠና ካምፕ እያስገባ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ህገ ወጡ ሕወሓት የክልሉን ወጣቶች እያፈሰ ወደ ስልጠና ካምፕ እያስገባ ነው አሉ፡፡
ህገ ወጡ ሕወሓት፣ የመደመር መንግሥት በተደጋጋሚ የሚያቀርብለትን የሰላም ጥሪ ችላ በማለት የጦርነት ጉሰማውን የቀጠለ ሲሆን፤ ቡድኑ…
ህገ ወጡ ህወሓት በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል – አቶ ሀፍቱ ኪሮስ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት ሀፍቱ ኪሮስ።
አቶ ሀፍቱ እንዳሉት ÷በአሁኑ ወቅት ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የክልሉን ወጣቶች ለሌላ አሳልፎ…
ምክክሩ ያለፉ ችግሮችን በይቅርታ በመሻር አዲስ የወል ትርክት የሚገነባበት ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት ያለፉ ችግሮችን በይቅርታ በመሻር አዲስ የወል ትርክት የሚገነባበት ነው አሉ የደሴ ከተማ ምክር ቤት አባላት።
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው የደሴ ከተማ ምክር ቤት አባላት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ…
ዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂ ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፉን ምርታማነት ይበልጥ ለማሳደግ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን የመተግበሩ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡
በሚኒስቴሩ የግብርና ኤክስቴንሽን መሪ ሥራ አስፈጻሚ የኔነሽ ኤጉ እንዳሉት÷ በግብራና ዘርፍ የተመዘገበውን አመርቂ…
ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ፍሬ … ተኪ ምርት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሀገሪቱ ለበርካታ ዓመታት ስትከተለው የነበረውን መንግሥት በኢኮኖሚው ላይ ቀጥተኛ ቁጥጥር እና ጣልቃ የሚገባት ሞዴልን የቀየረ ነው፡፡
የኢኮኖሚ ማሻሻያው በዋናነት የግሉን ዘርፍ ማዕከል ያደረገ፤…
የአፍሪካና ባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡
የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር መድረክ በአዲስ…
የእንቁላል ምርት አብዮትና የሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት እየተተገበረ ካለው የመደመር እሳቤ ውስጥ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር አንዱ ነው፡፡ የሌማት ትሩፋት የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ በመቀየር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት…
ምክክሩ የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ አለመግባባቶችን በመፍታት የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል አሉ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን።
በዩኒቨርሲቲው የአመራር እና ፖሊሲ ጥናት መምህር ፍሬው አምሳሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የሀገር ግንባታ ሂደት…