Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ምክክሩ ለዘላቂ ሰላምና የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልዱ ለማስረከብ ትልቅ ተስፋ የሚጣልበት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ለዘላቂ ሰላምና የተሻለች ኢትዮጵያን ለትውልዱ ለማስረከብ ትልቅ ተስፋ የሚጣልበት ነው አሉ ተመካካሪዎች። በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን የሚወክሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች በስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች ዙሪያ የጋራ መግባባት…

በ2018 በጀት ዓመት ከማዕድን ምርት ከ5 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከማዕድን ምርት ከ5 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ የማዕድን ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ በ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም እንዲሁም በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ የግምገማ መድረክ እያካሄደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በዛሬው ዕለት ባሕር ዳር ከተማ ገብተዋል፡፡ በተጨማሪም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ባሕር ዳር ከተማ…

ኢትዮጵያ ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 477 ሚሊየን ዶላር ገቢ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 477 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ ከተለያዩ የኃይል ምንጮች የሚገኘውን የኤሌክትሪክ ኃይል ምርት መጠን ለማሳደግ…

ክብ ጠረጴዛ – የምክክሩ የእኩልነት መገለጫ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክብ ጠረጴዛ የበላይና የበታች፤ የራስጌና የግርጌ ልዩነት የሌለው በዙሪያው የሚቀመጡ ሰዎችን ሁሉ በእኩልነት በክብር የሚያስተናግድ ታላቅ የማህበራዊና የፖለቲካ እሴት መገለጫ ነው። ክብ ሰርቶ በመቀመጥ የመምከር ልምምድ በኢትዮጵያውያን ባህላዊ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ መንግሥት አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች የ2018 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸምና…

በመደመር መንግሥት የሌማት ትሩፋት እሳቤ አስደናቂ እመርታ ያሳየው የወተት ምርት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከምታከናውናቸው ሥራዎች ውስጥ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ቀዳሚው ነው፡፡ በተለይም በግብርና እና ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን ምርታማነት ይበልጥ ለማሳደግ የመደመር መንግሥት የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን…

በጋራ የመትከልና የመመካከር ጥበብ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ በኩል አፈርና ችግኝ የጨበጡ እጆች፤ በሌላ በኩል ደግሞ በምክክር አዳራሽ ውስጥ የነገዋን ሀገር ተስፋ የሚቅርጹ ድምፆች መሳ ለመሳ ሆነው የነገዋን ኢትዮጵያ ህያው ገጽታ እየገነቡ ነው። ኢትዮጵያ የተፈጥሮ አካባቢዋን ከመንከባከብና…

ከሀገራዊ ደህንነት እስከ ኢንዱስትሪ ልማት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአንድ ሀገር የመከላከያ ጥንካሬ በሠራዊቱ ብዛት ወይም በሚገዛቸው መሳሪያዎች ብቻ አይለካም። ኢትዮጵያ ከለውጡ በኋላ የመከላከያ ኢንዱስትሪዋን ለማጠናከር እና በመሳሪያ ራሷን ለመቻል የተለያዩ ዕቅዶችን እየተገበረች…

ኢትዮ ኮደርስ የኢትዮጵያን ወጣቶች ወደ መጪው የቴክኖሎጂ ዘመን እያሸጋገረ ነው

በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የሥራ ገበያ በፍጥነት ወደ ዲጂታል ሥርዓት እየተቀየረ ይገኛል። ኢትዮጵያም ይህንን የቴክኖሎጂ ሽግግር ተከትላ ዜጎቿን በዕውቀትና በክህሎት ለማብቃት ሰፊ ርምጃዎችን እየወሰደች ነው። በዚህ ረገድ እጅግ ስኬታማና ትልቅ ተፅዕኖ እየፈጠረ ያለው…