Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
2018 እንዴት አለፈ?
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለመጠናቀቅ የቀናቶች ዕድሜ ብቻ የቀሩት የ2018 ዓ.ም ጉዞ በተለያዩ ዘርፎች የተለየ ትርጉም የሚሰጠው ነው።
ዓመቱ በብዙ ፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን በመተግበር፣ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግና ተቋማዊ መደላድሎችን…
መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ማሻሻልና ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ቀዳሚ አጀንዳው አድርጓል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ማሻሻልና ዘላቂ ብልጽግናን ማረጋገጥ ቀዳሚ አጀንዳው አድርጓል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ መንግሥት ሃገራዊ ሪፎርሞችን በመተግበር የሕዝብን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የገባውን ቃል ወደ ተግባር…
በበጀት ዓመቱ ከ60ሺህ በላይ ጎብኝዎችን ያስተናገደው ወላይታ ዞን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል ዋዜማ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡
የጊፋታ በዓል አከባበር አካል የሆነው የመስህብ ስፍራዎች ጉብኝትም በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ይገኛል::
ጉብኝቱ የጊፋታ መልካም እሴቶችን…
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ለኢትዮጵያ ተደማሪ አቅም የሚሰጥ ነው – የግድቡ ጎብኚዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ለኢትዮጵያ ተደማሪ አቅም የሚሰጥና ለትውልድ የሚሻገር ቅርስ ነው አሉ ግድቡን የጎበኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች መካከል አቋርጦ በሚሄደው የኦሞ ወንዝ ላይ…
በሲዳማ ክልል ለመጪዎቹ በዓላት የዋጋ ጭማሪና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ለአዲስ ዓመት እና ሌሎች በዓላት አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡
የቢሮው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወጤ ቶሼ ለፋና…
በመዲናዋ ከመኪና ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሕግ ጥሰት የሚፈጸሙ አካላት ላይ ርምጃ እየተወሰደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በመኪና አስመጪዎች እና በኮሚሽን ሠራተኞች በኩል የሚፈጸምን የታክስ ሥወራ እና የግብር ማጭበርበር ድርጊት ለመግታት ጠንካራ የሕግ ማስከበር ሥራ እየተሠራ ነው አለ የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ።
ቢሮው በሰጠው መግለጫ እንደገለጸው÷ በርካታ…
በመዲናዋ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓል ባዛር ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የ2019 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓል ባዛር በይፋ አሰጀምሯል።
በቢሮው የግብይት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ፀጋዬ ደበላ እንዳሉት፤ በአዲስ አበባ የዋጋ ንረትን ከመከላከል እና የንግድ ሥርዓቱን…
የመኖሪያ ቤት ልማትን ታሪክ የሚቀይር ተቋም
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ፈጣን የከተሞች እድገትና የሕዝብ ቁጥር እድገት ከሚታይባቸው ሀገራት መካከል አንዷ ናት፡፡
ዘግሎባል ኢኮኖሚ የተሰኘው የመረጃ አጠናቃሪ ተቋም ÷ ኢትዮጵያ በዓለም ከፍተኛ የከተማ ሕዝብ ዕድገት ምጣኔ ካላቸው ሀገራት ውስጥ በ11ኛ ደረጃ…
በዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ምደባ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር ሊዘረጋ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩኒቨርሲቲዎች ከተማሪዎች ምደባና ዝውውር ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ከቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጀምሮ በቴክኖሎጂ የታገዘ አዲስ የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡
ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)…
ባለፉት አምስት ዓመታት የፖለቲካ ምሕዳሩን ለማስፋት የተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት አስገኝተዋል – አቶ ከማል ሃሺ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የመገፋፋትና የሴራ ፖለቲካን ወደ ሃሳብ የበላይነት ለማሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች አስመዝግበዋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባልና የምክር ቤቱ ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ አባል አቶ ከማል ሃሺ።
አቶ ከማል…