Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
18ተኛ የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ የመጀመሪያ ቀን ውሎ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
በ18ተኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ወደ ሕንድ ኒው ዴልሂ አቅንተው፣ ዛሬ መስከረም 2 ቀን 2019 ዓ.ም ‘‘ጽናትን፣ ፈጠራን፣ ትብብርን እና ዘላቂነትን መገንባት’’ በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ በዋለው የመሪዎች ስብሰባ ላይ…
ኢትዮጵያ አፍሪካን በተሻለ የሚረዳ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ እየገነባች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ አፍሪካን በተሻለ የሚረዳ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ እየገነባች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው በ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባኤ ላይ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ሌ ሚን ሁንግን ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ከብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን የቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ሌ ሚን ሁንግን…
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሩሲያ ቁልፍ አጋር ናት – ፕሬዚዳንት ፑቲን
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር የሩሲያ ቁልፍና አስተማማኝ አጋር ናት አሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ተወያይተዋል።…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…
ኢትዮጵያ በማሌዢያ ኤምባሲዋን እንድትከፍት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በማሌዢያ ኤምባሲዋን እንድትከፍት የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ጥሪ አቅርበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ጋር…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአቡ ዳቢ አልጋ ወራሽ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአቡ ዳቢ አልጋ ወራሽ ከልዑል ሼህ ኻሊድ ቢን ሙሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ከ18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን፣…
በሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር የተወደሰው የኢትዮጵያ ሚና
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት በጀመረችው የዲፕሎማሲ ከፍታ ጉዞዋ ከቀጣናውና ከአህጉሪቱ የዲፕሎማሲ ማዕከልነት ባሻገር ዓለም አቀፍ ተደማጭነቷን እያጎላች ቀጥላለች፡፡
የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፤ ኢትዮጵያ በብሪክስ አባልነት…
ብሪክስ የጋራ ትብብርን ወደ ዘላቂ ዕድገት የመለወጥ ሰፊ አቅምና ቁርጠኝነት አለው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሪክስ መድረክ የጋራ ትብብርን ወደ የጋራ እሴት፣ ጽናት እና ዘላቂ ዕድገት የመለወጥ ሰፊ አቅምና ቁርጠኝነት አለው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ጽናትን፣…
የሥርዓተ ትምህርት ክለሳው ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ለማፍራት መሠረት የጣለ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በተከናወነው የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ማፍራት የሚያስችል ትክክለኛ መሠረት ተጥሏል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
የትምህርት ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ መንግሥት የተሟላ ዜጋ የማፍራት፣ የግብረገብና የእውቀት…