Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ የውሃ ሀብትን በተቀናጀ መንገድ ለማልማት፣ ለማስተዳደርና በቀጣይነት ለመጠቀም በሚያስችለው የተፋሰስ ም/ቤት…

አፍሪካ ለዓለም ሰላምና ደኅንነት አሁንም ወሳኝ ናት – ጀኔራል ዳግቪን አንደርሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ የአፍሪካ ጦር ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ ጄኔራል ዳግቪን አር.ኤም አንደርሰን አፍሪካ ለዓለም ሰላም፣ ለዓለም ደኅንነት እና ለዓለም መረጋጋት አሁንም ወሳኝ ስፍራ ትይዛለች አሉ። የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና ሎጂስቲክስ ሲምፖዚየም በአዲስ…

በአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ማሰባሰብ ስኬታማ ሥራዎች ተሰርተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ማሰባሰብ ስኬታማ ሥራዎች ተሰርተዋል አለ። የሚኒስቴሩ የአካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው።…

የኢትዮጵያና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ እና አሜሪካ መካከል ያለው የዲፕሎማሲና የወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል አሉ፡፡ ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ በተጀመረው የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ተቋማቱ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምስራቅ ሸዋ ዞን ቆቃ የኃይል ማመንጫ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው ያከናወኑት፡፡ በዚህም…

የገቢዎች ሚኒስቴር 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብሰቧል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ በመድረኩ…

ከዝናብ ጥገኝነት፣ በዓመት ወደ ሁለት ሦስቴ ማምረት

ኢትዮጵያ እምቅ የውሃ ሀብት እና የለማ መሬት ቢኖራትም፣ ግብርናዋ ለዘመናት በዝናብ ላይ ጥገኛ ሆኖ ለድርቅና ለምግብ ዋስትና እጦት ስትጋለጥ ቆይታለች። ይሁን እንጂ የመደመር መንግሥት ይህንን ታሪካዊ ተግዳሮት ለመቀየር በመስኖ ልማት ላይ ሰፊ ሥራ ሰርቷል። የመስኖ ልማቱም በሀገሪቱ የግብርና…

የአፍሪካ የሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚዬም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና አሜሪካ አዘጋጅነት የሚካሄደውና በአይነቱ ልዩ የሆነው የ2026 የአፍሪካ ሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚዬም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ሲምፖዚዬሙ በሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያለውን አህጉራዊ ትብብር ማጠናከር፣…

የብሩንዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሩንዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና (ዶ/ር) በ49ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ም/ቤት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያ በአይነቱ ለየት ያለ የሎጂስቲክስና የኮሙኒዩኬሽን ሲምፖዚየም ልታካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ከፍተኛ ትኩረት የሚስበውን የ2026 የአፍሪካ ሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚየም ታስተናግዳለች አለ መከላከያ ሚኒስቴር። ከነገ ሐምሌ 20 እስከ 25 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ በተገለጸው በዚህ ሲምፖዚየም ላይ…