Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በኢትዮጵያ አስተማማኝ የዲጂታል ሥነ ምህዳር መገንባት የሚያስችል መሰረት ተጥሏል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አስተማማኝ የዲጂታል ሥነ ምህዳር መገንባት የሚያስችል መሰረት ተጥሏል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፡፡ 8ኛው የአፍሪካ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው።…

በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈፀም ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈጸም ተችሏል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ በጥብቅ ክትትል የተከናወኑ…

በቀጣዩ ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ሀገር በሚቀጥለው ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ…

በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተመረቁት የኢነርጂ ፋብሪካዎች …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢነርጂ ዘርፉ ተደማሪ አቅም የሚሆኑ ፋብሪካዎችን በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ መርቀው ከፍተዋል፡፡ በዛሬው እለት ከተመረቁት ፋብሪካዎች መካከል አንዱ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ሁለተኛው ምዕራፍ ነው፡፡ ኩባንያው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ፋብሪካዎችን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ ሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ ፋብሪካዎችን በዛሬው እለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ፋብሪካዎቹ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ሁለተኛው…

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አወያዮች መረጣ በመጠናቀቅ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የአወያይነት ሚና የሚጫወቱ ግለሰቦች መረጣ እየተጠናቀቀ ነው አለ። ኮሚሽኑ የተለያዩ መስፈርቶችን በመጠቀም የአወያዮቹን ምርጫ ሲያካሂድ ቆይቷል። መስፈርቱንም…

 ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ማመንጫዎች ላይ ከፍተኛ ሥራ እየሠራች ነው። ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በማስፋፋት ከ95 በመቶ በላይ ንፁህ ኃይል የማመንጨት ተግባር እየከወነች ትገኛለች። ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከ20 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከ20 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ በመርካቶ ቅጠል ተራ አካባቢ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ለመኖር…

ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት አሸኛኘት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት አሸኛኘት አድርገዋል። ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል። ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም…

የታዳሽ ኃይል እድገት በኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጸጋዎቿን ወደ ኃይል ለመቀየር በርካታ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል እንድትሆን በንጹህና ታዳሽ ኃይል ላይ እየተሰራ እንደሚገኝና በበቂ ደረጃ ኃይል…