Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ማህበራዊ ትስስርን የሚያጠናክረው በጎ ፍቃደኝነት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የአንድን ሀገር ማህበራዊ ትስስር የሚያጠናክርና የዜጎችን የመረዳዳት እሴት የሚያጎለብት የቅንነት መንገድ ነው።
እያንዳንዱ ሰው ያለው ትንሽ እውቀት፣ ጊዜ ወይም ጉልበት የሌላውን ሰው ህይወት ሙሉ በሙሉ የመቀየር አቅም…
“መስጠት መቀበል ነው” የበጎ ፍቃድ አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰው በመሆን ውስጥ ትልቁ ውበት ለሌሎች መኖርና የሌሎችን የሕይወት ሸክም ማቅለል መቻል ነው።
በጎ ፍቃደኝነት ማለት ክፍያ ወይም ማንኛውንም ዓይነት የግል ጥቅም ሳይሹ፤ በራስ ሙሉ ፍላጎትና ተነሳሽነት ጊዜን፣ እውቀትን፣ ጉልበትንና ገንዘብን…
በጎነት ለራስም ለሀገርም ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎ ፈቃድ ሥራዎች ለሀገር፣ ለማሕበረሰብና ለግለሰብ ያላቸው ዘላቂ ፋይዳ በገንዘብ ተምነን የምናልፈው ብቻ አይደለም፡፡
የክረምት ወቅት ደግሞ በኢትዮጵያ የማህበራዊ ትስስር፣ የአንድነትና የመተጋገዝ ተምሳሌት ነው። የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…
ቅኝ ያልተገዙት ሁለቱ ሀገራት በአዲስ ምዕራፍ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ታይላንድ በጂኦግራፊ የተራራቁ ሀገራት ናቸው። አንድ ግዙፍ ታሪክ ግን ያቀራርባቸዋል፤ የዓለም ታሪክ ሀገራቱን “በቅኝ ግዛት ያልተንበረከኩ” ብሎ መዝግቧቸዋል።
ሁለቱም ሀገራት በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን የነበረውን የአውሮፓ…
የጋዜጠኛዋ ጦርነት ናፋቂነት እና የካይሮ አሮጌ ትርክት
ዓለም በበርካታ የጂኦ ፖለቲካ ቀውሶች እየታመሰች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ባለፈው ሳምንት በስመ ጋዜጠኝነት የታየው አሳዛኝ ተግባር አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል፡፡
አሜሪካዊት ጋዜጠኛ ሃድሊ ጋምብል የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ጋር ያደረገችው ቆይታ፣ ከመደበኛ የፖለቲካ ትንታኔ ይልቅ ወደ…
ኤር ፖሊስ የሰራዊቱን የወትሮ ዝግጁነት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ኤር ፖሊስ የሰራዊቱን የወትሮ ዝግጁነት ይበልጥ ሊያጠናክር ይገባል አሉ፡፡
ዋና አዛዡ የኤር ፖሊስ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘት የሥራ ስምሪት…
739 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 14 እስከ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በተደረገ ክትትል ከ739 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል አለ የጉምሩክ ኮሚሽን ፡፡
የተዙት እቃዎች አዳዲስና ልባሽ ጨርቆች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የግብርና ምርቶች፣…
ፈተናዎችን በጽናት በመሻገር በሁሉም ዘርፎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ፈተናዎችን በጽናት በመሻገር በሁሉም ዘርፎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ።
የክልሉ የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎች ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2019…
የጉሙዝ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ “ጓንዷ” በዓል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉሙዝ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ የሆነው "ጓንዷ" በዓል በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡
የዘንድሮው የጓንዷ በዓል "ጓንዷ ለዘላቂ ሠላምና ለሁለንተናዊ ዕድገት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው።
በአከባበር ሥነ…
የመስጠት ባህል፡ ኢትዮጵያውያን በጎነትን ሲለማመዱ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎነት በኢትዮጵያ ምድር አዲስ ነገር አይደለም።እናቶች ለጎረቤት ልጅ ወተት የሚያካፍሉበት፣ "እድር" እና "እቁብ" መሰል ማህበራዊ ተቋማት በሐዘንም በደስታም አብረው የቆሙበት ባህል ለዘመናት ኖሯል።
ያ ጥንታዊ የመተሳሰብ መንፈስ ግን ባለፉት…