Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ቡና እና አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የቡና ምርት ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ እድገት አስመዝግቧል አለ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ እንደገለጹት፥ በቡና ምርትና ምርታማነት ለተመዘገበው እድገት የአረንጓዴ…

የተናበበ ሕዝብ – የጠንካራ ሀገር ግንባታ ኃይል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ግንባታ ሂደት ወደ ተጨባጭ ውጤት የሚለወጠው በመንግሥት ብቻ ሳይሆን የመንግሥት ዕቅድና የሕዝብ ተሳትፎ ለአንድ ዓላማ ሲሰናሰል ነው፡፡ የትናንቱ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ዕቅድ የተሳካው የመንግሥትና የሕዝብን…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚሊየኖችን ቤት ወደ ብርሃን ቀይሯል – ሲኤንኤን

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ሲኤንኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚሊየኖችን ቤት ወደ ብርሃን የቀየረ ግድብ ነው ሲል ገልፆታል፡፡ በሲኤንኤን የኬንያ ተወካይ ዘጋቢ የሆነችው ቪክቶሪያ ሩባደሪ ባሰናዳችው ዘገባ÷ በአፍሪካ…

አረንጓዴ ዐሻራ – የመንግሥትና የሕዝብ ቅንጅት ጉልህ ማሳያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተፈጥሮ ሀብትን በመንከባከብ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ከመቋቋም ባለፈ እንደ ሀገር የምግብ ዋስትናን እያረጋገጠ ነው፡፡ ይህ መርሐ ግብር…

ግብርናው የኢኮኖሚውን መዋቅር ለመቀየር ያለው አቅም ከፍተኛ መሆኑን ያረጋገጠ ተግባር

ኢትዮጵያ በታሪኳ ለረጅም ዓመታት የስንዴ ፍላጎቷን ለማሟላት በውጭ ሀገር ምርት እና በምግብ እርዳታ ላይ ጥገኛ ነበረች። ለዚህም በየዓመቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኩንታሎችን ለማስገባት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ታወጣ ነበር። በአሁኑ ወቅት ግን ይህንን ታሪክ በመቀየር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ…

በየዘርፉ ስብራቶችን የሚጠግኑ ኢኒሼቲቮች እየተተገበሩ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በየዘርፉ ስብራቶችን የሚጠግኑ ኢኒሼቲቮች እየተተገበሩ ነው አሉ። ‎ ‎ርዕሰ መስተዳድሩ ‎በክልሉ ሶስተኛ የሆነው የባምባሲ- መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ወደ ስራ አስገብተዋል።…

የባሕር በር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ልማት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ለማንኛውም ሀገር ከኢኮኖሚ፣ ከንግድ፣ ከደህንነት እና ከዓለም አቀፍ ግንኙነት አንፃር እጅግ ወሳኝ ሀብት ነው። በዓለም ላይ አብዛኛው የዓለም ንግድ በባሕር መጓጓዣ ስለሚከናወን፣ የባሕር በር ያላቸው ሀገራት ከፍተኛ የኢኮኖሚ…

በ2018 ዓ.ም በኩታገጠም የለማ ማሳ 13 ሚሊየን ሄክታር ደርሷል – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ በ2018 ዓ.ም በኩታገጠም የለማ ማሳ 13 ሚሊየን ሄክታር ደርሷል አሉ። የግብርና ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኩታገጠም እርሻ በመደመር ዕሳቤ ባለ አነስተኛ ይዞታ…

አረንጓዴ ዐሻራ የእርስ በርስ አብሮነትን ያጠናክራል – የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የእርስ በርስ አብሮነትን ያጠናክራል አሉ። ነዋሪዎቹ አረንጓዴ ዐሻራ ኢትዮጵያ በዘርፉ ምሳሌ እንድትሆንና የፍራፍሬ ምርቶች በገበያው ላይ በብዛት እና በቀላሉ እንዲገኙ አስችሏል…

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ከፈቱ

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። ‎የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ በክልሉ ቀደም ሲል ወደ ሥራ ከገቡት የቤጉ-መሶብ እና አሶሳ መሶብ አንድ ማዕከላት…