Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

መንግሥት በሙስና እና ህገወጥ ተግባራት ላይ እየወሰደ ያለው ርምጃ የሚበረታታ ነው – የጅማ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በሙስና እና ህገወጥ ተግባራት ላይ እየወሰደ ያለው ርምጃ የሚበረታታ ነው አሉ የጅማ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አስተያየታቸውን የሰጡት የጅማ ከተማ ነዋሪዎች በጥቂት ህገወጥ ግለሰቦች ምክንያት የልማት ስራዎች መጎዳት…

የሀገር ሉዓላዊነትንና ብሔራዊ ጥቅሞችን የሚያስጠብቅ ዘመናዊ ሰራዊት ለማደራጀት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የሀገር ሉዓላዊነትንና ብሔራዊ ጥቅሞችን የሚያስጠብቅ ዘመናዊ ሰራዊት ለማደራጀት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ነው አሉ፡፡ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና…

በአምራች ኢንተርፕራይዞች ለ270 ሺህ 548 ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት በአምራች ኢንተርፕራይዞች ለ270 ሺህ 548 ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል አለ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኑኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮቤል አሕመድ እንዳሉት፥ የአምራች…

በምክክሩ ኢትዮጵያን የሚገነቡ ጠንካራ ሀሳቦች እየተንጸባረቁ ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ኢትዮጵያን የሚገነቡ እና ወደፊት የሚያራምዱ ጠንካራ ሀሳቦች እየተንጸባረቁ ነው አሉ ተመካካሪዎች ። የ6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል እና የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አማካሪ ኮሚቴ አባል መብራቱ ዓለሙ (ዶ/ር)…

ሕጻናትን ከእናታቸው ጉያ የመንጠቅ የሕገ ወጡ ቡድን ህወሓት ክፉ አባዜ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ሕዝብን ለተደጋጋሚ ስቃይ እየዳረገ የሚገኘው ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የተከፈቱ የሰላም በሮች በመዝጋት ዛሬም የጦርነት ነጋሪት እየጎሰመ ይገኛል፡፡ ሕገ ወጡ ቡድኑ ያለ ጦርነት መኖር የማይችል፣ የራሱን ጥቅም ከማስከበር ባለፈ ስለ ሕዝብ…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን ችግሮች ለመፍታት ሰፊ ዕድል የሚከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ለአፍሪካ ሀገራት ጭምር አርአያ የሚሆን ነው አሉ ተመካካሪዎች። ተመካካሪዎች እንደገለጹት ÷ በምክክር መድረኩ እየተነሱ ያሉት ሐሳቦች ሀገራዊ ሰላምን፣ ዴሞክራሲን እና አብሮነትን ለማጠናከር ጠንካራ መሠረት የሚጥሉ ናቸው፡፡…

በአማራ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የጎብኚዎች ቁጥር እያደገ መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የጎብኚዎች ቁጥር እያደገ መጥቷል አለ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አየለ አናውጤ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የክልሉን እምቅ የቱሪዝም ሃብት አልምቶ በመጠቀም…

በእሳት የተፈተነው፣ የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት ደጀን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሕልውና፣ የሕዝቦች ነጻነትና ዘላቂ ልማት መሰረቱ ዘላቂ ሰላምና አስተማማኝ ደህንነት መኖር ነው። በረጅም የሀገረ መንግሥት ታሪኳ በርካታ ታላላቅ ውጣ ውረዶችን፣ የውጭ ወረራዎችንና የውስጥ ፈተናዎችን ያሳለፈችው ኢትዮጵያ፣…

የብልጽግናዋ ጮራ፣ በራስ አቅም እየተጻፈ ያለው የኢትዮጵያ አዲስ ታሪክ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ትናንት ኢትዮጵያን በጦርነት፣ በድርቅ እና በተረጂነት ትርክት ሲያውቃት፤ ዛሬ ግን በአፍሪካ ቀንድ አዲስ የኢኮኖሚ ካርታ እየቀረጸች ያለች የብልፅግና ተምሳሌት ሆና በግርማ ሞገስ ብቅ ብላለች። ይህች ሀገር የገጠሟትን ውስብስብ ፈተናዎች ወደ…

የኢትዮጵያ ወጣት የለውጥ ዋነኛ ሞተርና የሉዓላዊነታችን ጽኑ ማገር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ወጣት መልካም ዓላማን አንግቦ የሚንቀሳቀስ፣ የለውጥ ዋነኛ ሞተርና የሉዓላዊነታችን ጽኑ ማገር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ኢትዮጵያን ከወጣቶቿ ነጥሎ…