Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

“ብናለማው አያልቅም!” የባሌ ተፈጥሯዊ ገጸ-በረከት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶችን ጠብቆ ለትውልድ ማሻገር እንዲሁም ዘርፉን ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ዋነኛ አንቀሳቃሽ ማድረግ የ«መደመር» መንግሥት ዋና የትኩረት አቅጣጫ ነው። በዚህ ስትራቴጂካዊ ርዕይ መሰረት ለዘመናት በበቂ ሁኔታ ሳይታይ…

ሁልጊዜም ሕልማችን ትልቅ ሊሆን ይገባል – በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 590 ያመጣው ተማሪ ሮቤል ጌታቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምናልመው ነገር ትልቅ ከሆነ የሚመጣው ውጤትም ከፍተኛ ይሆናል አለ በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 590 ያመጣው ተማሪ ሮቤል ጌታቸው፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ የሊች ጎጎ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ…

የ475 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ገቢና ታሪካዊ የዕድገት ምዕራፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የንጹህ ታዳሽ ኃይል ልማት ፍሰት ከሀገር ውስጥ ፍጆታ ባለፈ ለቀጣናው ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና የውጭ ምንዛሪ ግኝት ቁልፍ ሚና እየተጫወተ መምጣቱ በተግባር እየታየ ነው። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን 12 ነጥብ 5 ቢልየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት 12 ነጥብ 5 ቢልየን ብር ገቢ ማግኘት ተችሏል አለ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የኮርፖሬሽኑን የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ዙሪያ ግምገማ አካሂዷል። በግምገማ መድረኩ ላይ…

በኦሮሚያ ክልል የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ የቱሪዝም ዘርፉ ገቢ እንዲጨምር አስችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቱሪስቶችን ፍሰት ለማሳደግ የተከናወኑ ተግባራት የዘርፉን የገቢ ምንጭነት እያሳደጉት መጥተዋል አለ የክልሉ ደንና የዱር እንስሳት ድርጅት። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አራርሳ ረጋሳ እንዳሉት፤ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የደን ሀብትን…

የፀጥታና ደህንነት ተቋማት የሀገርን ሰላም ማስጠበቅ የሚያስችል አቅም ገንብተዋል – የፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት የሀገራችንን ሰላም እና ደህንነት ማስጠበቅ የሚያስችል ተቋማዊ አቅም ገንብተዋል አሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዡ ይህንን…

ከዓድዋ እስከ ዛሬ፡ የጽናትና የጀግንነት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሰራዊት የታሪክ ጉዞ በሀገር ሉዓላዊነት፣ በነጻነት እና በተጋድሎ ጽናት ላይ የተገነባ የብዙ ዘመናት ቅርስ ነው። ይህ ሰራዊት የሀገርን ድንበር እና ግዛታዊ አንድነት ከመጠበቅ ባሻገር፣ በችግርና በፈተና ወቅት ሁሉ…

ካልተነካ እምቅ ሃብትነት ወደ ኢኮኖሚ ዋና ሞተርነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጉያዋ በርካታ የተፈጥሮ ሀብቶችን አቅፋ የያዘች ቢሆንም፣ ላለፉት አሥርት ዓመታት ይህ እምቅ ሀብት በአፈር ተሸፍኖና በልማዳዊ አሠራር ተቀፍድዶ ቆይቷል። እንደ ወርቅ፣ ታንታለም፣ ፖታሽ፣ ሊቲዬም፣ የከበሩ ድንጋዮችና የድንጋይ ከሰል ያሉ…

የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲሃሳክ ፉዋንግኬትክየው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሃሳክ ፉዋንግኬትክየው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት እና ታሪካዊውን…

በምሥራቅ አፍሪካ በውሃ ምርመራና ምርምር የልሕቀት ማዕከል ለመሆን እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምሥራቅ አፍሪካ በውሃ ምርመራና ምርምር የልሕቀት ማዕከል ለመሆን በቁርጠኝነት እየተሠራ ነው አለ የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት። የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውሃ ሀብት ጥራትን በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚያስችል ስፔሻላይዝድ…