Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የገቢዎች ሚኒስቴር 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብሰቧል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ በመድረኩ…

ከዝናብ ጥገኝነት፣ በዓመት ወደ ሁለት ሦስቴ ማምረት

ኢትዮጵያ እምቅ የውሃ ሀብት እና የለማ መሬት ቢኖራትም፣ ግብርናዋ ለዘመናት በዝናብ ላይ ጥገኛ ሆኖ ለድርቅና ለምግብ ዋስትና እጦት ስትጋለጥ ቆይታለች። ይሁን እንጂ የመደመር መንግሥት ይህንን ታሪካዊ ተግዳሮት ለመቀየር በመስኖ ልማት ላይ ሰፊ ሥራ ሰርቷል። የመስኖ ልማቱም በሀገሪቱ የግብርና…

የአፍሪካ የሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚዬም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና አሜሪካ አዘጋጅነት የሚካሄደውና በአይነቱ ልዩ የሆነው የ2026 የአፍሪካ ሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚዬም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ሲምፖዚዬሙ በሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያለውን አህጉራዊ ትብብር ማጠናከር፣…

የብሩንዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሩንዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና (ዶ/ር) በ49ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ም/ቤት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያ በአይነቱ ለየት ያለ የሎጂስቲክስና የኮሙኒዩኬሽን ሲምፖዚየም ልታካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ከፍተኛ ትኩረት የሚስበውን የ2026 የአፍሪካ ሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚየም ታስተናግዳለች አለ መከላከያ ሚኒስቴር። ከነገ ሐምሌ 20 እስከ 25 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ በተገለጸው በዚህ ሲምፖዚየም ላይ…

ለምክክር ጉባኤው በመጡበት ወቅት ለወለዱት እናቶች አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በተገኙበት የወለዱት አራስ እናቶች ጉባኤውን አሳክተው እስኪመለሱ ድረስ የሚያስፈልጋቸውን ድጋፍ እናደርግላቸዋለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ወ/ሮ ሃዳ አልማህዲ ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ለሀገራዊ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ25 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ25 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት በማጽደቅ መደበኛ ጉባኤውን አጠናቅቋል። ‎ ‎የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዚያድ አብዱላሂ የበጀት ዓዋጁን ባቀረቡበት ወቅት…

የአካባቢ ሥነ ምኅዳር ደህንነትን እየጠበቀ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአካባቢ ሥነምኅዳር ደኅንነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስትራቴጂክና ከፍተኛ አመራሮች በብሔራዊ ደኅንነት…

የላቀ ማዕከላዊ ላቦራቶሪው የሠራዊታችንን ሁለንተናዊ የዘመናዊነት ጉዞ የሚያፋጥን ነው – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩንቨርሲቲ የላቀ ማዕከላዊ የምርምር ላብራቶሪ የሠራዊታችንን ሁለንተናዊ የዘመናዊነት ጉዞ የሚያፋጥን ነው አሉ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመከላከያ ትምህርት፣ ምርምርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ አዲስ…

ለኢትዮጵያ የመከላከያ ቴክኖሎጂ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍተው ዘመናዊ ላቦራቶሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በመከላከያ ትምህርት፣ ምርምርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት የላቀ ማዕከላዊ የምርምር ላቦራቶሪ አስመርቋል፡፡ ዛሬ የተመረቀው ይህ ላብራቶሪ ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂ በመታጠቅ በምርምርና ጥናት ዘርፍ ከፍተኛ…