Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

እስከ መስከረም፤ በአዲስ ኢትዮጵያዊ ስሜት ወደ አዲሱ ምዕራፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአስራ ሶስት ወራት ጸጋ የተከበበችው፣ የራሷ የቀን መቁጠሪያና የተለያዩ ባህሎች ያሏት ውብ ምድር ኢትዮጵያ፣ በመስከረም ወር በአደይ አበባ አጊጣ አዲሱን ዓመት ትቀበላለች። የዘንድሮው የዓመቱ መባቻ ግን ከየትኛውም ጊዜ በላይ በታላቅ…

የአዲስ ዓመት እቅዶች፤ በስነ-ልቦና ባለሙያ ዐይን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ዓመት ሲመጣ አዲስ ተስፋ ይሰነቃል፤ ሰዎች ለአዳዲስ ፈተናና እድሎች ራሳቸውን ያዘጋጃሉ፤ የአዲሱን ዓመት መምጣት አስታክከው ለቀጣይ የህይወታቸው ጉዞ አዳዲስ ውሳኔዎችን ይወስናሉ፡፡ በአዲሱ ዓመት የተሻለ ሕይወት እንዲኖራቸው…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ

ኢትዮጵያ በረከተ ብዙ ናት። ተፈጥሮ የሰጣት ሀብት ከሰው ሰራሽ ጥሪቷ ጋር ተዳምረው ብልጽግናዋ አይቀሬ ለመሆኑ ምስክር ናቸው። ቱሪዝም ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ካሉት ምሰሶዎች አንዱ ሆኖ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ውስጥ ልዩ ስፍራ ተሰጥቶታል። ይህ የዕይታ አድማስን ማስፋትና ጸጋዎችን የመመልከት…

የግብጽ የውሃ አጠቃቀምና አያያዝ ለከፍተኛ ብክነት የተጋለጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብጽ የውሃ አጠቃቀምና አያያዝ ለከፍተኛ ብክነት የተጋለጠ ነው አሉ የቀድሞ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር ቡድን አባል እና የውሃ ሀብት ተመራማሪው አቶ ፈቅ አህመድ ነጋሽ፡፡ አቶ ፈቅ አህመድ ነጋሽ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ…

በክልሉ የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ እየተሰራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ እየተሰራ ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡ ‎‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "እውቅና ለተሻለ ገቢ አሰባሰብ" በሚል መሪ ቃል 5ኛው ዙር የታክስ ንቅናቄ እና የግብር…

በኦሮሚያ ክልል ለአዲሱ ዓመት በዓል የፍጆታ ዕቃዎችን በበቂ ሁኔታ ለማቅረብ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመጪው 2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በዓል መሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት እንዳይፈጠር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ ተስፋዬ ገሹ በሰጡት መግለጫ÷ በበዓሉ ወቅት የሚከሰት የምርት…

የወርሀ ሐምሌ እና ነሐሴ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቁልፍ ተግባራት ቅኝት

የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር፦ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ስምንተኛ ዓመቱን በያዘበት በዚህ ዓመት፤ የኮፕ32 (COP32) ሰብሳቢ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የኮፕ32 ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት ዓመታዊውንና…

በመዲናዋ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት በመሰራቱ የተማሪዎች ውጤት ተሻሽሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት በመሰራቱ የተማሪዎች ውጤት እየተሻሻለ መጥቷል አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ 33ኛውን ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባዔ “ብሩህ ነገን…

በወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት የክልሎችን ህዝባዊ ትስስር ማጠናከር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተወጣጡ ወሰን ተሻጋሪ ወጣቶች በሲዳማ ክልል የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችን አከናውነዋል። በበጎ ፍቃድ አገልግሎቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቴዎስ ጨምሮ ከ60 በላይ ወሰን…

የእምነት ተቋማት የጋራ ጉዞ ለሰላም፣ ለማህበራዊ ውህደትና ለሀገራዊ ልማት ትልቅ ሚና ይጫወታል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ለ15 ዓመታት ያካሄደው የጋራ ጉዞ በእምነት ተቋማት ትብብርን በማጠናከር፣ ሰላምንና ማህበራዊ ውህደትን በማሳደግ ለሀገራዊ እድገትና ልማት ወሳኝ ሚና ተጫውቷል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የኢትዮጵያ ሀይማኖት…