Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የወል ትርክት ለብሔራዊ መግባባት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት የሚመሠረተው በዜጎቿ በሚገነባ የጋራ ታሪክና ስምምነት ላይ ነው።
የሕዝቦች የወል ትርክት ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሁሉንም ዜጋ እኩል የሚያስተናግድ የእኛነት ስሜት የሚፈጥርና ልዩነቶች ወደ ግጭት እንዳያመሩ…
ብሪክስ ይበልጥ ያጠነከረው የኢትዮ-ሩሲያ ወዳጅነት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታኅሣሥ 22 ቀን 2016 ዓ.ም የብሪክስ ስብስብ ሙሉ አባል መሆኗ በሁለትዮሽና በብዝሃ ግንኙነቷ ላይ በርካታ በረከት ይዞላት መጥቷል።
ኢትዮጵያ በህንድ ኒው ዴልሂ ባለፈው ሳምንት የተስተናገደውን 18ኛውን የብሪክስ የመሪዎች…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ከሚከበሩ በዓላት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ከሚከበሩ በዓላት ከ7 መቶ ሺህ በላይ እንግዶች እና ከ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ይጠበቃል አለ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፥ በክልሉ ዓመቱን…
ቀይ ባሕር ኢትዮጵያን ይፈልጋል!
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር ወደ ግጭት በገባችበት የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት በተለይም የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት በዓለም የንግድ እንቅስቃሴና ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሮ ቆይቷል፡፡
የሰርጡ መዘጋት በተለይም በነዳጅና ሌሎች መሰረታዊ…
ብሪክስ ኢትዮጵያ ጉልህ ትርጉም የምትሰጣቸው ጉዳዮችን መደገፉ የሃገራችንን የዲፕሎማሲ ስኬት የመሰከረ ነው – ፈትሂ ማህዲ(ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት ኢትዮጵያ ጉልህ ትርጉም የምትሰጣቸው ጉዳዮችን መደገፉ የሀገራችንን ፈጣን ዕድገትና የዲፕሎማሲ ስኬት ያሳየ ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ም/ሰብሳቢ ፈትሂ ማህዲ(ዶ/ር)።
ፈትሂ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ለ9ኛ ጊዜ አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የስካይትራክስ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ለ9ኛ ጊዜ አሸንፏል፡፡
አየር መንገዱ በአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክላስ እና በአፍሪካ ምርጥ የኢኮኖሚ ክላስ አገልግሎት ሽልማቶችንም ተቀብሏል።
ከዚህ ታላቅ…
ጣሊያን የጦር መርከቦቿን በቀይ ባህር ልታሰማራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጣሊያን በቀይ ባህር የሚንቀሳቀሱ መርከቦቿን ደህንነት ለመጠበቅ በባብ ኢል ማንዳብ የንግድ መስመር የጦር መርከቦቿን ልታሰማራ ነው፡፡
የጣሊያን መከላከያ ሚኒስትር ጉይዶ ክሮሴቶ እንዳስታወቁት÷ የሁቲ አማፂያን በቀይ ባህር የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ…
የአንድነት፣ የእርቅና የሰላም በዓል ”ያሆዴ”
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዲያ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል ''ያሆዴ'' ተራርቀው የሚኖሩ በአንድ ላይ ተሰባስበው የሚያከብሩትና የተጣላ የሚታራቅበት፣ ቂም በቀል የሚተውበትና በብሔሩ ዘንድ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው የአደባባይ በዓል ነው፡፡
''ያሆዴ'' የመረዳዳትና…
የብሩህ ዘመን ማብሰሪያው ማሽቃሮ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ምድር በለምለሙ መስክ ስታጌጥ፤ ጸሐይም ከጠራው ሰማይ ስር ስትፈነጥቅ፤ ወንዞች ኩልል ብለው መፍሰስ ሲጀምሩ፤ በወርሀ መስከረም ካፊቾዎች ወደ አዲሱ ዘመን መሻገራቸውን ያበስራሉ፡፡
የካፋ ብሔር ዘመን መለወጫ "ማሽቃሬ ባሮ" ወይም ማሽቃሮ ይባላል።…
2ኛው ታላቁ የኢሬቻ ሩጫ ውድድር በቢሾፍቱ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው የኢሬቻ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር የፊታችን መስከረም 21 ቀን 2019 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ይካሄዳል።
የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሮዛ ቢያ በሰጡት መግለጫ ÷ ውድድሩ የሕዝብ ስፖርት እና ባህል ማብሰሪያ መሆኑን ተናግረዋል።…