Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቀው ዘመናዊ አየር ሃይል…የሰማዩ ንስር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ሃይል የአንድን ሀገር የአየር ክልል በንቃትና በተጠንቀቅ ከማንኛውም ጥቃት የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት፡፡
ጥቃት የሚፈጸም ከሆነም አስፈላጊውን አጸፋዊ ርምጃ በመውሰድ ጥቃቱን ይቀለብሳል ፤ ፈጥኖም በአነስተኛ ኪሳራ ያጠናቅቃል፡፡
ለዚህ…
ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት ጉልህ ሚና አለው – የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክሩ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች።
ነዋሪዎቹ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት ÷ ለዓመታት የቆዩ ጥልቅ ልዩነቶችንና…
በአዲስ እሳቤ የተቃኘው የኢትዮጵያ ከተሞች ዝማኔ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተሜነትን በአግባቡ ለማስተዳደር፣ ከተሞችንና የዜጎችን አኗኗር ለማዘመን ውጤታማ የከተማ ልማት ስትራቴጂን ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች፡፡
ይህ የከተማ ልማት ስራ ከተሞችን ከውበት ባሻገር የዘላቂ ሀገራዊ ልማት ስትራቴጂ አካል ሆኖ…
ነፍጥ ያልነካው መፍትሔ፤ ንግግር የፈነጠቀው ተስፋ
ኢትዮጵያ ታሪካዊና ዘላቂ ሀገራዊ መፍትሔ ለማምጣት የታለመውን ሀገራዊ የምክክር ሒደት በማካሄድ ላይ ትገኛለች።
ባለፉት አራት ዓመታት አጀንዳዎችን በማሰባሰብና ዝግጅት በማድረግ የቆየው ይህ ታላቅ ጉባዔ፣ በአሁኑ ወቅት የበርካታ ወገኖችን ተሳትፎ እያስተናገደ በውይይት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።…
በአፍሪካ ሀገራት ተሞክሮ የሚወሰድበት መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የተቀናጀ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ልምድ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ከፍተኛ ተሞክሮ የሚወስዱበት ነው አሉ የኢፌዲሪ መሶብ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮናስ አለማየሁ።
የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የተሳለጠ አገልግሎት እየሰጠ…
ሀገራዊ ራዕይን የሚያሰናክለው ሌብነት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ እድገት ጉዞ ውስጥ ሙስናና ሌብነት የተደመሩ አቅሞችን የሚያባክኑ፣ ክፍተቶችን የሚያሰፉና ሀገራዊ ራዕይን የሚያሰናክሉ አጥፊ ተግባሮች ናቸው፡፡
መልካም አስተዳደር በሕዝብና በመንግሥት መካከል በሚሰፍን እምነት የሚወሰን ሲሆን÷ ሙስናና…
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔውን አሁናዊ ሒደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 በምክክር ሂደቱ መጀመሪያ ላይ ሀሳቦች በሚበታተኑበት ምዕራፍ ጭቅጭቆች እና አለመግባባቶች መፈጠራቸው ተፈጥሮአዊ እና አግባብ ነው።
👉 ተመካካሪዎች ተጨቃጭቀው ወደ መሰባሰብ ምዕራፍ ሲደርሱ የግል ሀሳቦቻቸውን በመተው ሀገርን ያማከሉ የጋራ ሀሳቦችን እያደራጁ ይሄዳሉ።
👉 በጣም ያጨቃጭቃሉ…
የኢትዮጵያ የደህንነት ጋሻ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር የሕዝቦች ሰላምና ደህንነት፤ ሕልውና እና ሉዓላዊነት መሰረቱ አስተማማኝ እና ዘመናዊ የመከላከያ ተቋም መኖር ነው።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በታሪኩ የሀገርን ዳር ድንበር ከማስከበር ባለፈ የሕዝብ አለኝታነቱን በተግባር…
ኢትዮ ኮደርስ ፤ ወጣቶች በክረምቱ ጊዜ የሚያተርፉበት ትልቅ ዕድል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተያዘው ክረምት ወቅት የ5 ሚሊየን የኮደርስ መርሐ ግብር ወደ 7 ሚሊየን ከፍ ለማድረግ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክረምቱ የኮዲንግ ዘመቻውን ወደ ሰባት ሚሊየን ለማድረስ…
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔውን አሁናዊ ሒደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ ከስልታዊ ቡድኖች የቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ተቀናጅተው 500 አባላት ላሏቸው 8 የስራ ቡድኖች መቅረብ ጀምረዋል።
👉 የ250 አባላት ያሏቸው ሁለት ስልታዊ ቡድኖች በአንድ አጀንዳ ላይ የተነጋገሩበትን ሀሳቦች በማጠናቀር እና በመሰነድ ለ500 አባላት ላሏቸው ቡድኖች…