Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ስራ እየሰሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ስራ እየሰሩ ነው አለ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፡፡
ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ እመርታ የተረጂነት…
የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት ለመከላከል የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጉልህ ሚና አለው – ከንቲባ ከድር ጁሃር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት ለመከላከል የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጉልህ ሚና አለው አሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፡፡
በድሬዋዳ "ጽዱ ኢትዮጵያን፣ ጽዱ ድሬዳዋን ለትውልድ" በሚል መሪ ሐሳብ የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ…
መንግሥት፣ የግል ባለሀብቱንና ሕዝቡን ባሳተፉ የልማት ሥራዎች ታላላቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል
ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግናዋን ለማረጋገጥና የሕዝቦቿን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል አዳዲስ ሀገር በቀል ፍልስፍናዎችንና የአሠራር ስልቶችን በመተግበር ላይ ትገኛለች።
ከእነዚህም መካከል ግንባር ቀደሙን ሥፍራ የሚይዘው የመደመር ፍልስፍና ነው።
የመደመር መንግሥት ሀገራዊ ልማትን…
የሳዑዲ ተመላሾችን ክብራቸው ተጠብቆ ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲቀላቀሉ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳዑዲ ዓረቢያ ስደት ተመላሽ ኢትዮጵያውያን ሰብዓዊ መብትና ክብራቸው ተጠብቆ ወደ ቤተሰቦቻቸው የማቀላቀሉ ሥራ በተቀናጀ ሁኔታ እየተከናወነ ነው አለ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፡፡
ኮሚሽኑ ከሳዑዲ ዓረቢያው ንጉሥ ሳልማን…
የባህር በር ባለቤትነት ለፖለቲካዊ ተፅእኖ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር ባለቤትነት በዓለም አቀፍ ፖለቲካ እና ጂኦፖለቲካዊ ግንኙነት ውስጥ በቀላሉ የሚታይ ጉዳይ አይደለም።
በታሪክ አጋጣሚዎች እንደተስተዋለው የባህር በር ባለቤት የሆኑ ሀገራት ከኢኮኖሚ እድገታቸው ባለፈ በአካባቢያቸው ላይ ከፍተኛ የሆነ…
እርስ በርሳቸው የማይተማመኑ የጥፋት ሃይሎች ከንቱ ጥምረት – “ጽምዶ”
ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን ከሻዕቢያና ሌሎች ጽንፈኛ ሃይሎች ጋር "ጽምዶ" የተሰኘ በፖለቲካዊ ተቃርኖ የተሞላ የጥፋት ጥምረት በመመስረት የትግራይ ሕዝብን ለሁለንተናዊ ቀውስ ለመዳረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
''ጽምዶ'' በሚል ጥምረት በመፍጠር የኢትዮጵያን ሰላም ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሰው የጥላቻ…
የባህር በርን ማስመለስ የመንግሥት ብቻ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያዊ የቤት ስራ ነው – የአዲሰ አበባ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በርን ማስመለስ የመንግሥት ብቻ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያዊ የቤት ስራ ነው አሉ የአዲሰ አበባ ነዋሪዎች፡፡
ለፋና ዲጂታል አስተያየታቸውን የሰጡት የመዲናዋ ነዋሪዎች ኢትዮጵያ የጂኦግራፊ እስረኛ ሆና አትቀርም ብለዋል፡፡
የመዲናዋ…
አዲስ አበባ፤ በዲፕሎማሲ የደመቀችው ከተማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲው ዘርፍ ዓለም አቀፋዊ ገጽታዋ የሆኑት አዲስ አበባ ከተማ ዘርፈ ብዙ በርካታ መድረኮችን እያስተናገደች ትገኛለች።
በየዓመቱ የዓለም መሪዎች፣ ታዋቂ ዲፕሎማቶች፣ ተመራማሪዎች እና የተለያየ ዘርፍ ባለሙያዎች የሚጎርፉባት…
ምክክሩ ቀጣዩ ትውልድ መደማመጥን የአስተሳሰብና የኑሮ ባህል እንዲያደርግ ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው – የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ቀጣዩ ትውልድ መደማመጥን የአስተሳሰብና የኑሮ ባህል እንዲያደርግ ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው አሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንም በመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ፣ በፖለቲካ ሥርዓት፣ በፖለቲካ ውክልናና…
መንግሥት በሙስና እና ህገወጥ ተግባራት ላይ እየወሰደ ያለው ርምጃ የሚበረታታ ነው – የጅማ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በሙስና እና ህገወጥ ተግባራት ላይ እየወሰደ ያለው ርምጃ የሚበረታታ ነው አሉ የጅማ ከተማ ነዋሪዎች፡፡
ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አስተያየታቸውን የሰጡት የጅማ ከተማ ነዋሪዎች በጥቂት ህገወጥ ግለሰቦች ምክንያት የልማት ስራዎች መጎዳት…