Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሕገ ወጡ ህወሓት እውነተኛ ጥያቄ የለውም፤ የውጭ ጠላት መሳሪያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን እውነተኛ ጥያቄ ያለው ሳይሆን የውጭ ጠላት መሳሪያ ሆኖ እየሰራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ በማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዙሪያ…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ መካተታቸው የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶች ላይ የተሰማሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ እንዲካተቱ መደረጉን የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 የፖለቲካ ነጻነት ወደ ምክክር ያድጋል፤ ምክክር ደግሞ ወደ ህግ የበላይነት ያድጋል፡፡ 👉 የህግ የበላይነትን ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ ህግ ሊቀረጽ፤ ሊወጣ የሚገባው ደግሞ በምክክር ነው፡፡ 👉 አሁን ምክክር እየተካሄደ ነው፤ ከዚህ ምክክር የሚወጣው ህግ እኔንም፤ አንተንም፤ ሌላውንም እንዲገዛ…

ሸኔ ከሚጠላቸውና ሲያስሩት ከነበሩ ቡድኖች ጋር ትብብር እየፈጠረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሸኔ የተነሳበትን አላማ በመርሳት በአማራ ክልል እና ትግራይ ክልል ካሉ ሸኔዎች ጋር ትብብር እየፈጠረ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ በኦሮሚያ ክልል በአሁኑ ወቅት ስላለው የሰላም…

ከሀገር አልፎ ለዓለም ሰላም መከበር የማይተካ ሚና ያለው የሀገር መከላከያ ሠራዊት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ለሀገር ህልውና፣ ነጻነት እና ቀጣይነት ለድንበሯና ለህዝቧ ደህንነት ሌሊትና ቀን የሚተጋ ኃይል ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሉዓላዊነት ዋስትና እና የሀገራዊ አንድነት ዋና ምሰሶ ሆኖ…

የምክክሩ የአጀንዳ ምክረ ሃሳቦች ለሥራ ቡድኖች መቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምክክሩ የአጀንዳ ምክረ ሃሳቦች ለሥራ ቡድኖች መቅረብ ጀምረዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ከእያንዳንዱ የባለ 500 አባላት የሥራ ቡድን የተመረጡ 30 አባላት ከስልታዊ ቡድኖች የቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሃሳቦችን…

ቀጣናውን ከማስተሳሰር እስከ ዓለም አቀፍ ተደማጭነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአንድነት እንቅስቃሴ ውስጥ የአፍሪካውያንን የነጻነት ትግል ከመደገፍ ጀምሮ አህጉራዊ ተቋማትን በመመስረት ታሪካዊ ሚና ተጫውታለች፡፡ የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድና በአህጉሪቱ ያላትን የረጅም ዘመን የባለብዙ…

ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በሁሉም ዘርፎች ሰፊ የልማት ሥራ ላይ ትገኛለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ብቻ ሳይሆን በሁሉም ዘርፎች ሰፊ ልማት ላይ ትገኛለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ስለ ኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄዎች እና ትግሎች፣ የኢትዮጵያ ታሪክ እና የኦሮሞ…

በመደመር መንግሥት እሳቤ ተጨባጭ ውጤት ያስመዘገበው የአፋር ክልል ግብርና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ ሰብሎች ከ5 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ የስራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ…

ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ ችግሮችን በመፍታት ጠንካራ ሀገረ መንግሥት መገንባት ያስችላል – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ለዘመናት ለዘለቁ ችግሮች መፍትሔ በማበጀት የተሻለች ሀገር ለመገንባት ዕድል የሚፈጥር ነው አሉ ተመካካሪዎች ፡፡ በስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ ያተኮረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም…