Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ የብልጽግና ትልሞቿን በፅኑ መሠረት እየገነባች ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብልጽግና ትልሞቿን በፅኑ መሠረት እየገነባች ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
የአገልግሎቱ መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል
እንኳን ለጳጉሜን 2 የማንሰራራት ቀን አደረሳችሁ፣ አደረሰን!…
ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ-ሃሳቦች በየፈርጁ እየተደራጁ ነው -የምክክር ኮሚሽን
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ-ሃሳቦች በየፈርጁ እየተደራጁ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን።
የኮሚሽኑ መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል
ኮሚሽኑ ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ-ሃሳቦችን በየፈርጁ በማደራጀት ላይ…
በመዲናዋ የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ጳጉሜን 2 የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው አለ የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ፡፡
ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ ግማሽ ቀን በሚቆየው አገልግሎት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች፣ የከተማ…
በፕሬዚዳንት ታዬ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑክ ዱባይ ገባ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑክ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ማምሻውን ዱባይ ገብቷል።
በፕሬዚዳንት ታዬ የተመራው ልዑክ ዱባይ ሲደርስ…
የማንሰራራት አይቀሬነትን ያወጀው የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውቁ የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ አንድ ዝነኛ አባባል አላላቸው። ሕዝባቸውን ነፃ ለማውጣት ባደረጉት ንቅናቄ ሕዝቡ ራሱን ካልቻለ፣ ኑሮውን ካላሻሻለ ነፃነቱ ምሉዕ እንደማይሆን አጽንኦት ይሰጣሉ።
«ባዶ ሆድ ነፃነት አይደለም። ድህነት ባለበት…
የሌማት ትሩፋት ለግብርናው ዘርፍ እመርታ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን ጨምሮ ሰፋፊ የልማት ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች፡፡
ከእነዚህ የግብርና ልማት ተነሳሽነቶች መካከል ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የቻለችና የበለፀገች ሀገር…
ኢትዮ ቴሌኮም ለሰሜን ሸዋ ዞን የ5 ሚሊየን ብር የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ማዕከላዊ ሰሜን ሪጅን ለሰሜን ሸዋ ዞንና ደብረ ብርሃን ከተማ ተማሪዎች 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
ሪጅኑ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ "ለነገ ተስፋዎች" በሚል መሪ ሃሳብ ነው…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለ840 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለ840 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እንዳሉት÷ መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ የይቅርታ አዋጁን መስፈርት…
የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ከ17 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን (ኦሲሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከ17 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝቷል፡፡
የተቋሙ የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማና የ2019 ዓ.ም የሥራ ዕቅድ ውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ…
ኢትዮ ቴሌኮም የ4ጂና 5ጂ ኔትወርክን በማስፋፋት ረገድ ያሳየው እመርታ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ሁለንተናዊ የኢንተርኔት ተደራሽነትን ይበልጥ በማጠናከር ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው፡፡
ለዚህም ኢትዮ ቴሌኮም የ4ጂ እና 5ጂ ኔትወርክ አገልግሎትን በማስፋፋት ረገድ እያከናወናቸው…