Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመላው ሀገሪቱ በሕዝቡ በተወከሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች መካከል ሲካሄድ የቆየው የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ…
የተሻለች ሀገር ለትውልድ የማሸጋገር ርዕይ – ሀገራዊ ምክክር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ችግሮች ለዘመናት የተከማቹና ሲንከባለሉ የመጡ የፖለቲካ፣ የማንነት፣ የመሬትና የሀብት ተደራሽነትን ጨምሮ ምላሽ ያላገኙ መሰል ጥያቄዎች ውጤት ናቸው።
ችግሮቹ በወቅቱ በሕዝቦች ውይይት የሚፈቱበት እድል ባለመፈጠሩ ዛሬም…
ኢትዮጵያ – ሀገረ መንግሥት የምትገነባ ሀገር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር መገንባት በአንድ ቀን የሚጠናቀቅ ሥራ ሳይሆን ትውልዶች የሚፈጽሙት ታላቅ ጉዞ ነው፤ ኢትዮጵያ ዛሬ በዚህ ጉዞ ውስጥ ትገኛለች።
የመደመር መንግሥት፣ ጊዜያዊ ስኬትን ብቻ ሳይሆን ለዘመናት የሚጸና ሀገረ-መንግሥት የመገንባት ራዕይ ይዞ…
ተስፋን አብሳሪዎቹ ጎቤና ሺኖዬ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎቤ እና ሺኖዬ የክረምቱ ጨለማ ተጠናቅቆ ብርሃን የሚታወጅበት ባህላዊ ሥርዓት ነው።
አሮጌው ዓመት አልፎ አዲሱ ዓመት ሲመጣ፣ ተፈጥሮ፣ እፅዋትና የአየር ሁኔታም አዲስ መልክ ይይዛሉ።
የክረምቱ ዝናብ አልፎ መሬቱ በአበቦችና በለመለሙ ተክሎች…
አለመግባባት የወለደው ምክክር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩን የወለደው ችግር ነው፤ አለመግባባት ነው ለመግባባት ወንበር አስቦ ያስቀመጠን። ልዩነት ራሱ ንግግርን ወለደ፤ ጭቅጭቅ ጠረጴዛን አዘጋጀ። የዚህ መንገድ ሥሙ ስልጡንነት ይባላል።
ኢትዮጵያ ሁለት ገጽ አላት። አንደኛው ገጿ ላይ ክብር፣…
ሞሀመድ አሊ ዩሱፍ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሃመድ አሊ ዩሱፍ ከናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ሁለቱ ወገኖች በቀጣናዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ማድረጋቸውን…
ቻይና የሰጠችው እውቅና
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ባለፈጣን አዳጊ አኮኖሚ ሀገራት መካከል ናት አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ።
የኢትዮጵያና የቻይናን ዘላቂና ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ወደ ላቀ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር የሚያሸጋግረው “ወደ ቻይና…
በማምረት ሀገር ማጽናት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የወደፊቱን የሀገሪቱን የኢኮኖሚ አቅጣጫ ለመቀየር፣ የሀገር ውስጥ የማምረት አቅምን ለማጎልበት፣ የውጭ ምርቶችን ጥገኝነት ለመቀነስና ዘላቂ የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የታለመ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
ይህ ግዙፍ…
የትግራይ ሕዝብ የሕገወጡ ህወሓትን ግፍ ለማስቆም ትግሉን ማጠናከር አለበት – ትንሳኤ ሰባ እንደርታ ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ሕዝብ ሕገወጡ የህወሓት ቡድን በክልሉ እያደረሰ ያለውን ግፍና መከራ ለማስቆም እያደረገ ያለውን ትግል ማጠናከር አለበት አሉ የትንሳኤ ሰባ እንደርታ ፓርቲ ሊቀ መንበር ከበደ አሰፋ።
ሕገወጡ ቡድን ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር…
ቻይና የሰጠችው እውቅና
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ባለፈጣን አዳጊ ኢኮኖሚ ሀገራት መካከል ናት አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ።
የኢትዮጵያና የቻይናን ዘላቂና ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ወደ ላቀ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር የሚያሸጋግረው “ወደ ቻይና…