Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች የአየር ንብረት መፍትሄ የምታቀርብ ሀገር በመሆን እውቅና አግኝታለች – የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች የአየር ንብረት መፍትሄ የምታቀርብ ሀገር በመሆን እውቅና አግኝታለች አሉ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍረስ ወርቁ (ዶ/ር)።
አደፍረስ ወርቁ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷…
የአረንጓዴ ዐሻራ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመገንባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ሚዛንን ከመጠበቅ ባሻገር ለኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ።
ርዕሰ መስተዳደሯ በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ…
አረንጓዴ ዐሻራ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፡፡
አፈ ጉባዔው በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት…
አረንጓዴ ዐሻራ ኢትዮጵያውያንን ለአንድ ሀገራዊ ዓላማ ያስተሳሰረ የጋራ ንቅናቄ ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያን ሕዝቦች ለአንድ ሀገራዊ ዓላማ በጋራ የሚያቆምና የሚያስተሳስር ሀገራዊ ንቅናቄ ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፡፡
አፈ ጉባዔ አገኘሁ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ…
የኢትዮ ቴሌኮም አመራርና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም አመራር እና ሠራተኞች በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በእንጦጦ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በዚህ ወቅት ÷ በዛሬው ዕለት የተቋሙአመራር እና ሠራተኞች በመላ ሀገሪቱ…
አረንጓዴ ዐሻራ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ ያስችላል – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ዛሬ ችግኝ የምንተክለው የተሻለችና የበለጸገች ሀገርን ለልጆቻችን ለማስረከብ ነው አሉ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በወላይታ ዞን…
መትከላችን ለምን?
በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአየር ንብረት ለውጥ፣ የደን መጨፍጨፍ፣ የውሃ እጥረትና የአፈር መራቆት የሰው ልጅ ዐቢይ ፈተናዎች በሆኑበት በዚህ ዘመን፣ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብራችን እነዚህን በምግብ ዋስትናና በኢኮኖሚ ላይ ያረፉ ጫናዎችን ለመቀልበስ ትልቅ አቅም ሆኖናል።
የነገን ትውልድ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
ባለፉት ሰባት ዓመታት በተከታታይ ሳናቋርጥ ክረምቱን በሙሉ ዛፍ በመትከል ኢትዮጵያን ለማልበስ፣ መላው
የኢትዮጵያ ህዝብ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል። የዚህ ጥረት ዋነኛ ዓላማ ኢትዮጵያ መበልጸግ፣ መብላት፣ መለወጥ፣ ማደግ፣ መሰልጠን አለባት የሚል ምኞት፣ ህልም፣ መሻት ብዙ…
በአረንጓዴ ዐሻራ አረንጓዴና ዘላቂ ነገን የመገንባት የጋራ እሳቤ ይበልጥ እየተጠናከረ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በስምንት ዓመታት…
ያለፉት ዓመታት የምናልመው ሁሉ እውን የሆኑባቸው ዓመታት ናቸው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ባለፉት ዓመታት እንደ ሀገር የምናልመው ሁሉ እውን የሆኑባቸው ዓመታት ናቸው አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በዛሬው ዕለት እየተካሄደ በሚገኘው የአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዐሻራቸውን አኑረዋል።…