Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ለወጣቶች የምትመች ኢትዮጵያን ለመገንባት እየመከርን ነው – የጉባዔው ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለወጣቶች የምትመች፣ የተረጋጋችና በጋራ መግባባት የተመሰረተች ኢትዮጵያን ለመገንባት እየተካሄደ ያለው ምክክር ታሪካዊ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ በኢትዮጵያ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የተሳተፉ ወጣቶች። ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጣው ተመካካሪ ወጣት…

የገጠር ኮሪደር የከተማና ገጠርን ሁለንተናዊ ትስስርን ለማሳለጥ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ከተሞች ዘመኑን የዋጁ፣ ውብ፣ ጽዱና ለኑሮ ተስማሚ እንዲሁም ለቀልጣፋና ዲጂታል አገልግሎት ምቹ ይሆኑ ዘንድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው፡፡ በመደመር መንግሥት እሳቤ በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ አሁን ላይ…

የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የ2018 የበጀት ዓመት አፈጻጸም እንዲሁም የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ…

አሜሪካ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት እያበረከተች ያለውን አስተዋፅኦ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአፍሪካ የአሜሪካ ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ ጀነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው የመከላከያ ትብብር፣ በቀጣናዊ ደህንነት እና…

ሀገራዊ ምክክሩ የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ማሳለጫና የጋራ አሸናፊነት ማብሰሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ማሳለጫና የጋራ አሸናፊነት ማብሰሪያ ነው አሉ የምክክር ጉባዔው ተሳታፊዎች፡፡ የጉባዔው ተሳታፊ የሆኑት የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት ፕሬዚዳንት አቶ አሕመድ ሁሴን…

አረጋውያንን የመንከባከብ ባህልን የሚያጸናው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱ ሲያስገመግም እና የሰማይ መስኮቶች ሲከፈቱ ታላቅ ተስፋን የሚፈነጥቀውን ያህል በተጎሳቆሉ ጎጆዎች ለሚኖሩቱ ደግሞ ስጋትን ያዋልዳል። ጠንካራ ቆርቆሮ ላይ የሚያርፈው የዝናብ ጠብታ ድምፅ ለብዙዎች እረፍት የሚሰጥ ሆኖ ቢሰማም፣ በፈራረሱ ቤቶች…

የሐይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና አላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና አላቸው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፡፡ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ‘ብዝሃነትና የሠላም እሴታችን ለዘላቂ ሠላማችን’ በሚል መሪ ኃሳብ ከሐይማኖት…

ሰራዊቱ ለሀገሩ በጀግንነት ከመቆም ባለፈ በልማት ተግባራት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ለሀገሩ ክብርና ሉዓላዊነት በጀግንነት ከመቆም ባለፈ በልማትና በጎ ተግባራት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አሉ የምስራቅ እዝ ም/አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜ/ጄነራል ተስፋዬ ረጋሳ። የምስራቅና የሰሜን ምዕራብ እዞች ከፍተኛ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ በ2018 በጀት…

የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ የውሃ ሀብትን በተቀናጀ መንገድ ለማልማት፣ ለማስተዳደርና በቀጣይነት ለመጠቀም በሚያስችለው የተፋሰስ ም/ቤት…