Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የብሪክስን ተፅዕኖ የሚያጎላው የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ጉዞ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በህንዷ ኒው ዴልሂ ከተማ ለሁለት ቀናት በተካሄደው 18ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ የነበራት ተሳትፎ መልከ ብዙ ስኬት ያስመዘገበችበት ትልቅ ሁነት ሆኖ ተጠናቅቋል፡፡
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት ለመሆን እያደረገችው ያለው ጥረት…
የተቋማት ግንባታ የመደመር መንግሥት ቁልፍ ምሰሶ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንኛውም ሀገር የፖለቲካ ሥርዓትና የሀገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ከግለሰቦችና ከቡድን ፍላጎት በላይ የጸኑ እና ገለልተኛ የሆኑ ተቋማትን መገንባት ፈታኝ ምዕራፍ ማለፍን ይጠይቃል።
በኢትዮጵያ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የሀገረ መንግሥት…
የኢትዮጵያ ማንሰራራት የአፍሪካን ሕዳሴ ያበሰራል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አዲሱን ዓመት ብሔራዊ ጥቅሞቿን በማስቀደምና የአፍሪካውያን እውነተኛ ድምፅ በመሆን ጀምራዋለች።
በዓለም አቀፍ ተለዋዋጭ የጂኦፖለቲካ ውጥረት ውስጥ ጽኑና ገለልተኛ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን በመከተል የብሪክስ አባል መሆን የቻለችው…
የጠብመንጃ ጊዜ አብቅቷል! የመደመር መንግሥት የይቅርታ ምዕራፍ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ ዓመት ዋዜማ በመቶዎች የሚቆጠሩ ታራሚዎች በመንግሥት ምሕረት ማግኘታቸው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከግጭትና ከጉልበት ርምጃ ወደ የሐሳብ ልዕልና መሸጋገሩን የሚያሳይ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኖ ተመዝግቧል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…
ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ሀገር የሚገነቡ ዜጎች የሚፈጠሩባቸው እንዲሆኑ እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በተለያዩ መስኮች ሀገር የሚገነቡ ዜጎች የሚፈጠሩባቸው ተቋማት እንዲሆኑ እየተሰራ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ከተመደቡ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት…
በሐረሪ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተሰሩ ስራዎች የጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ማራዘም ተችሏል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተሰሩ ስራዎች የጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ማራዘም ተችሏል አለ የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን፡፡
የሐረሪ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሳሚ አብዱልዋሲ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት…
ምህረትና ዕርቅ የሀገራዊ ምክክሩ ፍሬዎች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር መድረክ ችግሮች በሀሳብ የበላይነት የሚፈቱበትን መንገድ መጥረግ ጀምሯል።
ኢትዮጵያ ያከናወነችው ሀገራዊ ምክክር የብዙዎችን እምነት ያተረፈው፣ ውይይቱ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ መባቻው በጎ ፍሬዎችን በተግባር ማሳየት…
ብቃት ያለው ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመቅረጽ የተጀመሩ የትምህርት ዘርፍ የለውጥ ርምጃዎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ብቃት ያለው ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመቅረጽ የተጀመሩ የለውጥ ርምጃዎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ ነው አለ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
ሚኒስትሩ እንዳሉት፤ የትምህርት መሰረተ ልማትን…
ከተሳታፊነት ወደ አጀንዳ ሰጪነት ሚና የተሸጋገረው የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትብብሯን በማሳደግና አህጉራዊ ሚናዋን በማጠናከር አዲስ የዲፕሎማሲ ታሪክ እየጻፈች ትገኛለች፡፡
በዲፕሎማሲው ዘርፍ የምታደርገው የሰላም ጥረትና የልማት ትብብር፣ በአፍሪካ መድረክ ላይ እያሳየች ያለችው ተሳትፎ እና በዓለም…
የ2028 የሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2028 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር የፍጻሜ ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም ይፋ ተደርጓል፡፡
በዚህም የ2028 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር የፍጻሜ ጨዋታ በአልያንዝ አሬና ስታዲየም እንደሚደረግ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር አሳውቋል፡፡…