Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

8 ነጥብ 9 ሚሊየን ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) 8 ነጥብ 9 ሚሊየን ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ። የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች በ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምና በቀጣይ ዓመት እቅድ ውይይት ተካሂዷል። ‎ብርሃኑ ነጋ…

የባሕር በር የተነፈገችው ሀገርና የዓለም ተሞክሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር የሌላቸው ሀገራት ሀብታቸውን በአግባቡ አሟጠው በመጠቀም ልማት ለማስመዝገብ ትልቅ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡ ለዚህ ደግሞ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችንና ጥሬ ዕቃዎችን ወደ ውጭ ለመላክም ይሁን ወደ ሀገር ውስጥ የማስገባት ፍላጎታቸው በሌሎች…

ለእርሻ ስራ የሚያገለግል የውሃ አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር ያስፈልጋል – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለእርሻና ለመስኖ ልማት የሚያገለግል የውሃ አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው አለ። በምስራቅና በመካከለኛው የፓሲፊክ ውቅያኖስ የባሕር ወለል ሙቀት መጨመር ኤልኒኖን ሊያስከትል እንደሚችልና በኢትዮጵያ…

ትኩረት የሚሻው ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል አለ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት። ዓለም አቀፍ ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል ቀን "ከማጭበርበሩ ጀርባ ያለው ወጥመድ" በሚል መሪ ሃሳብ…

የዛሬው ምክክር የነቃ ተሳትፎ የነገዋን ጠንካራ ሀገር በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ያግዛል

ኢትዮጵያ በታሪኳ ያጋጠሟትን መዋቅራዊና ታሪካዊ ቅራኔዎች በዘላቂነት ለመፍታትና የጋራ ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ሀገራዊ ምክክር እያካሄደች ትገኛለች። የዚህ ታሪካዊ መድረክ ስኬት መሠረቱ ደግሞ የዜጎችና የተመካካሪዎች ንቁ ተሳትፎ ነው። ይህ ተሳትፎ ዛሬ ላይ የሚያጋጥሙ…

በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል የኢትዮጵያ ዝግጁነት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ90 ሺህ እስከ 100 ሺህ ሔክታር መሬት ላይ የሚገኝ ደን ይጨፈጨፍ ነበር። ይህ የደን ጭፍጨፋ ድርቅ፣ ጎርፍና የተለያዩ የተፈጥሮ ችግሮች እንዲከሰቱ ምክንያት ሲሆን ቆይቷል። የመደመር መንግሥት የአየር ንብረት ለውጥ…

የብዝኀ ዘርፍ የኢኮኖሚ ግንባታ ሀገራዊ ብልጽግናን ለማሳካትና የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል ጠንካራ መሠረት ጥሏል

መንግሥት ባለፉት ዓመታት ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት የመደመር ዕሳቤን መሠረት ያደረጉ በርካታ ስትራቴጂዎችን ቀርጾ ተግብሯል። በተለይም በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የነበረውን የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ መሠረት በመለወጥ፣ አጠቃላይ የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት 12ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን በባህርዳር ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በተጨማሪም ልዩ ልዩ አዋጆች…

ሕዝባዊው የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ዓለም አቀፍ እውቅናን ያተረፈ መርሐ ግብር ነው

የአየር ንብረት ለውጥ፣ የበረሃማነት መስፋፋት እና የተፈጥሮ ሀብት መራቆት በዓለም ዙሪያ ከፍተኛ ሥጋት በሆኑበት በዚህ ዘመን፣ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ሕዝባዊ ንቅናቄ ሆኗል። በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው ይህ ታላቅ ህዝባዊ…

ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖልና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር አዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን አድነው ባሻው በቁጥጥር ሥር ውሎ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ አድርጓል። በማላዊ በቁጥጥር ስር…