Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አዲስ አበባ፡ ትንሿን እጅ የምትይዝ ትልቅ ከተማ

አዲስ አበባ የተለየ ጥያቄ ጠየቀች - "ትንሽ እጅ ስንይዝ፣ ትልቅ ሀገር እንገነባለን ወይ?" መልሷ ዛሬ በዓለም ፊት ተረጋግጧል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ "የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን" የሚል ዓለም አቀፍ እውቅና ተችሯቸዋል። ይህ ማዕረግ ለጌጥ የተሰጠ አይደለም፤ ለተጨባጭ፣ ለሚዳሰስ…

ይህ ቀን ይናፈቅ ነበር!

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንዳንድ ቀናት በዘመን ቀመር ላይ ብቻ የሚቆጠሩ አይደሉም። ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሸጋገሩ ሕልሞች፣ ለዓመታት የተነሰቁ ተስፋዎች፣ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ የጸኑ ምኞቶች እውን የሚሆኑባቸው ቀናት ናቸው። ይህ ዓመት እና በአጠቃላይም የለውጡ…

በኦሮሚያ ክልል ከመኸር ሰብል ከ380 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከመኸር ሰብል ከ380 ሚሊየን 6መቶ ሺህ ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ። ኃላፊው እንዳሉት፥ በክልሉ ከመኸር አዝመራ የተሻለ ምርት በመሰብሰብ የምግብ ዋስትናን…

በአማራ ክልል ዲጂታል 2030ን በተሳካ መልኩ እውን ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ - ነሐሴ 28፣ 2018 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዲጂታል 2030ን በተሳካ መልኩ እውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ። ሀገራዊ እና ክልላዊ የዲጂታላይዜሽን ግቦችን ለማሳካት የሚያግዝ "ኤሌክትሮኒክስ ለዲጂታል 2030…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በርካታ ኢትዮጵያውያን በተለይም የከተሞች ነዋሪዎች የቤት ጉዳይን በችግርነት ያነሳሉ። ይህ ችግር የቤት አቅርቦት እጥረት እንዲኖር ከማድረግ እስከ ዜጎች የተጋነኑ የቤት ኪራይ ክፍያ መጠየቅ ይደርሳል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሰኔ…

የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችል የትብብር ማዕቀፍ አከናውነናል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራችን የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችለውን ታሪካዊ የትብብር ማዕቀፍ አከናውነናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ በሀገራችን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ “የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን” በመባል ዓለም አቀፍ እውቅና ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም አቀፉ 'Act For Early Years' ኢኒሼቲቭ “የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን” በመባል እውቅና ተሰጥቷቸዋል። ይህ እውቅና የከንቲባ አዳነች አቤቤ አመራራቸውንና የከተማ አስተዳደሩ…

የአረንጓዴ ዐሻራ ልምድን የሚያካፍሉ ወጣቶች ወደተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ሊያመሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ልምድ ለማካፈል ወጣቶች ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ሊያመሩ ነው፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አባንግ ኩመዳን እንደገለጹት፤ ከመላው የሀገሪቱ ክፍሎች…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምልከታ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው የተቋሙን የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በፓስፖርት ህትመት፣ በውጭ ዜጎች አገልግሎትና አጠቃላይ…

የብራዚል የንግድና ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚል የንግድና ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ (አፔክስ ብራዚል) ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፍቷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በብራዚል ጉብኝታቸው ወቅት ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ጋር ያደረጉትን ውይይት መነሻ በማድረግ ቢሮው…