Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ ማግኘት ኤርትራን ጨምሮ የቀጣናው ሀገራት ይጠቀማሉ – ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ ኢዩኤል ዮሐንስ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ ማግኘት ኤርትራን ጨምሮ የቀጣናው ሀገራት ይጠቀማሉ አለ ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ ኢዩኤል ዮሐንስ።
ኢዩኤል ዮሐንስ በኤርትራ ዴሞክራሲና ፍትህ እንዲሰፍን የሚሰራ ሰማያዊ ማዕበል የተሰኘ ተቋም…
የኢትዮጵያ የልማት ጥያቄና የግብጽ ኢ-ፍትሐዊ አቋም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከተመረቀ ወዲህ በዓባይ ውኃ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ዙሪያ አዲስ ምዕራፍ የተከፈተ ቢሆንም ግብፅ የቅኝ ግዛት ስምምነቶችን መነሻ በማድረግ የምታንጸባርቀው ‘ብቻዬን ልጠቀም’ የሚለው አቋሟ አሁንም ድረስ ቀጥሏል።…
የትግራይን ሕዝብ ከሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን መታደግ ይገባል – የቀድሞ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ እና ኢትዮጵያን ለማዳከም ከውጭ ኃይሎች ጋር በማበር የትግራይን ሕዝብ ዳግም ወደ ጦርነት አዘቅት ለመክተት እየሠራ ይገኛል አሉ የቀድሞ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች።
ህገ ወጡ ቡድን…
ለዘመናት ሲጓተቱ የቆዩ የልማት ፕሮጀክቶች በፍጥነት እየተከናወኑ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በክልሉ ለዘመናት ሲጓተቱ የቆዩ የልማት ፕሮጀክቶች በፍጥነት እየተከናወኑ ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አዲሱን…
ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በፋግታ ለኮማ ወረዳ የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራን አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ፋግታ ለኮማ ወረዳ ነቸላ ቀበሌ የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡
ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የገጠር ኮሪደር ልማት…
ፕሮጀክቶችን ጀምሮ በጥራት ማጠናቀቅ የመደመር መንግሥት ባህልና መገለጫ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቪዬሽን መሠረተ ልማት ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ምሰሶ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ዛሬ የተመረቀው የባሕር ዳር ደጃዝማች…
የባሕር ዳር ከተማን ገቢ ለማሳደግ ሰላምን ማጽናት አስፈላጊ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የባሕር ዳር ከተማን ገቢ ለማሳደግ ሰላምን ማጽናት አስፈላጊ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አዲሱን ተርሚናል መርቀው…
የኢትዮጵያና ቤኒንን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመው ጉብኝት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒን ሪፐብሊክ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና ፈጠራ ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን የተመራ ልዑክ የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎብኝቷል፡፡
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ ለልዑካን ቡድኑ አቀባበል ያደረጉ ሲሆን ÷ በሀገራቱ የጋራ…
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተቋማት ባህል ወደ መሆን ተሸጋግሯል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት የተቋማት ባህል ወደ መሆን ተሸጋግሯል አሉ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የዘንድሮውን የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር በሲዳማ ክልል…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ160 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት በሁሉም የምርት ወቅቶች ከተለያዩ ሰብሎች 160 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት ተገኝቷል፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ…