Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በበጀት ዓመቱ ከውጭ ምንዛሬ 390 ነጥብ 53 ሚሊየን ዶላር አገኘ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከውጭ ምንዛሬ 390 ነጥብ 53 ሚሊየን ዶላር አገኘሁ አለ።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የቤተሰብ ቀን በወዳጅነት አደባባይ እየተከበረ ይገኛል።
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት…
በዓለም አቀፍ መድረክ የታየው የኢትዮጵያ ተጽዕኖ ፈጣሪነት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ ስብስብ አባል መሆኗ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ስትራቴጂካዊ ቦታ እና ታሪካዊ የዲፕሎማሲ ተጽዕኖ ፈጣሪነት በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ከ40 በላይ ሀገራት የህብረቱ አባል ለመሆን ጥያቄ አቅርበው ኢትዮጵያ በቅድሚያ…
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ተደርጓል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር እንደገለጸው፤ ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት በመጠቀም ማየት እንደሚችሉም ጠቁሟል፡፡…
ከ46 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የማታለል ወንጀል ፈጽሞ ከሀገር የተሰወረው ተጠርጣሪ በኢንተርፖል ትብብር በቁጥጥር ሥር ዋለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ46 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸውን 12 የBYD Seagull ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በውክልና ለመሸጥ ከተረከበ በኋላ ገንዘቡን ለተበዳይ ሳያስረክብ ከባድ የማታለል ወንጀል ፈጽሞ ከሀገር የተሰወረው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ውሏል…
ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት አዳዲስ ትስስሮችን የፈጠረው ብሪክስ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆን በሀገሪቱ የውጭ ግንኙነትና የጂኦ ፖሊቲካ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው፡፡
በዓለም አቀፍ ደረጃ በሕዝብ ብዛት፣ በጂኦግራፊያዊ ስፋት እና በኢኮኖሚ ግዝፈት የጎሉ ሀገራትን ያቀፈው ይህ ስብስብ፤…
ሁለቱን መሪዎች አንድ ጠረጴዛ ምን አጋራቸው?
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) እነ ዩ ቢ ኤስ፣ ጁሊየስቤር እና ፒክቴት ተደምረው የስዊዝ ባንክ ተባሉ።
የስዊዝ ባንኮች ‘’በሌብነት የጨቀየ ገንዘብ የሚጠራቀምባቸው አግበሽባሾች ናቸው’’ ብሎ የሚያስብ ካለ ነገርን ከስሩ ያልመረመረ፤ ውሃን ከጥሩ ለመጠጣት ያልደፈረ ነው።…
የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጠንካራ መሰረት ያለው የሕልውና ጥያቄ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትን የሚያፋጥን ጠንካራ መሰረት ያለው የሕልውና ጥያቄ ነው አሉ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር)።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው…
የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲ ድል ያገኘችበት ነው – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በህንድ ኒው ዴልሂ የተካሄደው 18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲ ድል ያገኘችበት መድረክ ነው አሉ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡
በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ተመራማሪ አዲስ…
በብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያ ያሳካችው ድል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ውስጥ ፈጣንና ግዙፍ ተጽዕኖ እያሳደገ የመጣው ብሪክስ፤ ሀገራት ሁለገብ ጥቅሞቻቸውን የሚያስከብሩበትና ስትራቴጂካዊ ግንኙነቶቻቸውን የሚያጠናክሩበት ቁልፍ መድረክ ሆኗል።
ኢትዮጵያ በኒው ዴልሂ በተካሄደው…
የሕዳሴ ግድቡ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣናን እውን ለማድረግ የኢነርጂ መሠረት ነው – ታይም መጽሔት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ታይም መጽሔት ባስነበበው ሰፊ ትንታኔ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ተልዕኮውን እውን ለማድረግ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መሠረታዊ የኢነርጂ ማዕከል በመሆን የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አመላክቷል።
አህጉራዊው ነፃ የንግድ ቀጣና ስርዓት…