Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና ቀጣናዊ ትስስር የሚያረጋግጡ መሠረቶች ናቸው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና ቀጣናዊ ትስስር የሚያረጋግጡ መሠረቶች ናቸው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ÷ ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን እጣፈንታ ሲወስኑ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡…

በሃይማኖት ጉዳዮችና በሰላም ግንባታ አጀንዳዎች ላይ ተመካካሪዎች መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃይማኖት ጉዳዮችና የሰላም ግንባታ አጀንዳዎች ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሃሳቦቻቸው መግባባት ላይ ደርሰዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ኮሚሽኑ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እያካሄደ ባለው የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ…

የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ 1 ቢሊየን ብር ገደማ ገቢ አስገኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ መሐል የሚገኘው የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት ስምንት ዓመታት በመደመር መንግሥት ከተገነቡት የመጀመሪያዎቹ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው የሕዝብ መገልገያ ቦታዎች አንዱ ነው አሉ፡፡ ‎ይህ ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ አንድ ቢሊዮን ብር ገደማ…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ አዲስ አቅጣጫ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት ብሔራዊ ጥቅሟን፣ የሰላም ግንባታ፣ የኢኮኖሚ ትስስርና የልማት ግቦቿን ለማረጋገጥ በሚያስችል አግባብ ዲፕሎማሲዋን በሰፊው እየተጠቀመች ትገኛለች፡፡ ዲፕሎማሲ አንዲት ሀገር ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት…

የምክክር ጉባኤው በአንድነቷ የጸናች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ መልካም አጋጣሚ ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምክክር ጉባኤው በአንድነቷ የጸናች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ መልካም አጋጣሚ ነው አሉ ተመካካሪዎች፡፡ ከተመካካሪዎቹ መካከል አባገዳ ለሜቻ ለማ እንዳሉት፤ በምክክሩ ላይ የተለያዩ ሀሳቦች በነፃነት እየቀረቡና እየዳበሩ ይገኛሉ።…

የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቀው ዘመናዊ አየር ሃይል…የሰማዩ ንስር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ሃይል የአንድን ሀገር የአየር ክልል በንቃትና በተጠንቀቅ ከማንኛውም ጥቃት የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት፡፡ ጥቃት የሚፈጸም ከሆነም አስፈላጊውን አጸፋዊ ርምጃ በመውሰድ ጥቃቱን ይቀለብሳል ፤ ፈጥኖም በአነስተኛ ኪሳራ ያጠናቅቃል፡፡ ለዚህ…

ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት ጉልህ ሚና አለው – የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክሩ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች። ነዋሪዎቹ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት ÷ ለዓመታት የቆዩ ጥልቅ ልዩነቶችንና…

በአዲስ እሳቤ የተቃኘው የኢትዮጵያ ከተሞች ዝማኔ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተሜነትን በአግባቡ ለማስተዳደር፣ ከተሞችንና የዜጎችን አኗኗር ለማዘመን ውጤታማ የከተማ ልማት ስትራቴጂን ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች፡፡ ይህ የከተማ ልማት ስራ ከተሞችን ከውበት ባሻገር የዘላቂ ሀገራዊ ልማት ስትራቴጂ አካል ሆኖ…

ነፍጥ ያልነካው መፍትሔ፤ ንግግር የፈነጠቀው ተስፋ

ኢትዮጵያ ታሪካዊና ዘላቂ ሀገራዊ መፍትሔ ለማምጣት የታለመውን ሀገራዊ የምክክር ሒደት በማካሄድ ላይ ትገኛለች። ባለፉት አራት ዓመታት አጀንዳዎችን በማሰባሰብና ዝግጅት በማድረግ የቆየው ይህ ታላቅ ጉባዔ፣ በአሁኑ ወቅት የበርካታ ወገኖችን ተሳትፎ እያስተናገደ በውይይት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።…

በአፍሪካ ሀገራት ተሞክሮ የሚወሰድበት መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የተቀናጀ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ልምድ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ከፍተኛ ተሞክሮ የሚወስዱበት ነው አሉ የኢፌዲሪ መሶብ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮናስ አለማየሁ። የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የተሳለጠ አገልግሎት እየሰጠ…