Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡
ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት…
ከውጪ የሚገቡ የግብርና ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ስራ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ለመቅረፍና ሀገራዊ ኢኮኖሚን በራስ አቅም ለመገንባት በግብርናው ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች አበረታች ውጤት አመጥተዋል አሉ የምጣኔ ሀብት ምሁራን።
በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ትምህርት…
ኢትዮጵያ ጠላቶች ከመሽጉበት ሳይንቀሳቀሱ፣ ዕቅዳቸውን በቦታው የሚያመክን የመከላከያ ሠራዊት ገንብታለች፡፡
ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷንና ብሔራዊ ክብሯን ለማስጠበቅ ወቅቱ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጂ በማስታጠቅ ዘመናዊና ጠንካራ የጦር ኃይል ገንብታለች፡፡
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሀገሪቱን ዘላቂ ሰላምና ደህንነት በመጠበቅ የጀግንነት ታሪክ ያለው ኃይል ነው፡፡
በአሁኑ ወቅት ሠራዊቱ…
የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ የቡና ምርትና ምርታማነት ኢኒሼቲቭ የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡
ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን ቡና የኢኮኖሚዋ፣…
የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የዘገየ የፍትህ እና የብሔራዊ ጥቅም ጥያቄ ነው
የኢትዮጵያ የባህር በር አልባነት በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የንግድ ልውውጥ እና ብሔራዊ ደህንነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል፡፡
በአሁኑ ወቅት የመደመር መንግሥት እና የኢትዮጵያ ህዝብ እያነሱት ያለው የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የህልውና፣ የልማት እና የፍትሃዊነት ጥያቄ ነው።
ይህ…
የሀገር ፍቅር ጥልቅ ቁርኝት ማሳያ
ኢትዮጵያ ከተራራዎቿ የገዘፈ ታሪክ፣ ከወንዞቿ የጠለቀ ባህል እና ከልጆቿ አንድነት የተሰራች ታላቅ ሀገር ናት።
ሀገሪቱን በታሪክ አውድማ ላይ በኩራት እንድትቆም ካደረጓት አንዱ የሕዝቦቿ የማይበገር አርበኝነት ነው፡፡
ከዚያም በላይ ደግሞ ሕዝቦቿ ከሀገራቸው ጋር ያላቸው ጥልቅ መንፈሳዊና አካላዊ…
ምክክሩ የጋራ መግባባትን በማጎልበት ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ሰፊ ዕድል ከፍቷል – ተመካካሪዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የጋራ መግባባትን ለማጠናከርና የተሻለች ሀገርን ለመገንባት ትልቅ ተስፋ የተጣለበት የታሪክ ድልድይ ነው አሉ የምክክሩ ተሳታፊዎች፡፡
ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ…
አማራውን ትምክህተኛ፣ ኦሮሞውን ጠባብ ብሔርተኛ፤ ሌሎችን በአጋርነት ያገለለው የሕገ ወጡ ቡድን የፖለቲካ ቁማር የቅርብ ጊዜ ትውስታ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ በርካታ ውጣ ውረዶችንና የሥርዓት ለውጦችን ያስተናገደ ነው።
ከእነዚህም መካከል የሕገ ወጡ የህወሓት መራሹ የኢሕአዴግ የሥልጣን ዘመን በሀገሪቱ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መዋቅር ላይ ጥልቅ ጠባሳ ጥሎ ማለፉ…
አብሮነትና መተሳሰብን የሚያጠናክረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በኦሮሚያ ክልል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጠው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
በዛሬው ዕለት በጅማ ዞን ማና እና ጎማ ወረዳ ከ5 ሺህ በላይ ለሚሆኑ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የተለያየ ዓይነት ድጋፍ ተደርጓል፡፡
ድጋፉ ከተማሪዎች…
ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና ቀጣናዊ ትስስር የሚያረጋግጡ መሠረቶች ናቸው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና ቀጣናዊ ትስስር የሚያረጋግጡ መሠረቶች ናቸው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡
ሚኒስትሩ ÷ ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን እጣፈንታ ሲወስኑ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡…