Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በመደመር መንግሥት የሌማት ትሩፋት እሳቤ አስደናቂ እመርታ ያሳየው የወተት ምርት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከምታከናውናቸው ሥራዎች ውስጥ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ቀዳሚው ነው፡፡
በተለይም በግብርና እና ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን ምርታማነት ይበልጥ ለማሳደግ የመደመር መንግሥት የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን…
በጋራ የመትከልና የመመካከር ጥበብ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ በኩል አፈርና ችግኝ የጨበጡ እጆች፤ በሌላ በኩል ደግሞ በምክክር አዳራሽ ውስጥ የነገዋን ሀገር ተስፋ የሚቅርጹ ድምፆች መሳ ለመሳ ሆነው የነገዋን ኢትዮጵያ ህያው ገጽታ እየገነቡ ነው።
ኢትዮጵያ የተፈጥሮ አካባቢዋን ከመንከባከብና…
ከሀገራዊ ደህንነት እስከ ኢንዱስትሪ ልማት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአንድ ሀገር የመከላከያ ጥንካሬ በሠራዊቱ ብዛት ወይም በሚገዛቸው መሳሪያዎች ብቻ አይለካም።
ኢትዮጵያ ከለውጡ በኋላ የመከላከያ ኢንዱስትሪዋን ለማጠናከር እና በመሳሪያ ራሷን ለመቻል የተለያዩ ዕቅዶችን እየተገበረች…
ኢትዮ ኮደርስ የኢትዮጵያን ወጣቶች ወደ መጪው የቴክኖሎጂ ዘመን እያሸጋገረ ነው
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የሥራ ገበያ በፍጥነት ወደ ዲጂታል ሥርዓት እየተቀየረ ይገኛል።
ኢትዮጵያም ይህንን የቴክኖሎጂ ሽግግር ተከትላ ዜጎቿን በዕውቀትና በክህሎት ለማብቃት ሰፊ ርምጃዎችን እየወሰደች ነው።
በዚህ ረገድ እጅግ ስኬታማና ትልቅ ተፅዕኖ እየፈጠረ ያለው…
ይህ ክረምት በከንቱ እንዲያልፍ ሊፈቀድለት የማይገባ ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ይህ ክረምት በከንቱ እንዲያልፍ ሊፈቀድለት የማይገባ ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ ወጣቶች በዚህ…
አረንጓዴ አሻራ፡ አረንጓዴ አብዮትን እና የምግብ ሉዓላዊነትን እያረጋገጠ ነው
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አረንጓዴ አብዮትን እና የምግብ ሉዓላዊነትን እያረጋገጠች ነው።
ባለፉት ሰባት ዓመታት ብቻ በዘርፉ በተሰራው ሥራ የደን ሽፋንን ከ17 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡
እውነተኛ የሀገር ሉዓላዊነት የሚለካው በድንበር ብቻ ሳይሆን…
የግብፅ የሀሰት ትርክት እና የኢትዮጵያ እውነታዎች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግብፅ የአረብ ሀገራትን ጨምሮ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስለሕዳሴ ግድ የተሳሳተ አመለካከት እንዲኖረው ለማድረግ የምታደርገውን ሙከራ ተከታትላ እያከሸፈች ትገኛለች፡፡
ግብፅ ኢትዮጵያን በዓባይ ወንዝ ባላት ውሃ አጠቃቀም መብት፣ በታላቁ…
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሂደትን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና…
ቡድኖች በሂደቱ ከተነጋገሩ በኋላ እያንዳንዱ የሄዱበትን ሂደት በቃለጉባኤ ይያዝና ተፈራርመው ወደሚቀጥለው ያልፋል፡፡
ወደ ስልታዊ ቡድን ሲመጡ 50 ሆነው አምስቶቹ የተወያዩበትን ለ250 የሚያቀርቡበት፤ በዛ ላይ የሚወያዩበት፤ ይሄ ቀረ የሚሏቸውን ሀሳቦች የሚያካትቱበት ነው፡፡
10…
አመካካሪዎቻችን የተሰጣቸውን ሚና በትክክል እየተወጡ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) አመካካሪዎቻችን የተሰጣቸውን ሚና በትክክል እየተወጡ ነው አሉ፡፡
መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን ሂደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፤ የስልታዊ ቡድን…
ምክክሩ በሚፈጥረው መደላድል የተሟላ የፖለቲካ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ለማሳካት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በሚፈጥረው መደላድል የተሟላ የፖለቲካ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ለማሳካት ይሰራል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤቱ ኃላፊ አደም ፋራህ።
የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ…