Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በ2018 ዓ.ም በኩታገጠም የለማ ማሳ 13 ሚሊየን ሄክታር ደርሷል – አቶ አዲሱ አረጋ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ በ2018 ዓ.ም በኩታገጠም የለማ ማሳ 13 ሚሊየን ሄክታር ደርሷል አሉ።
የግብርና ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኩታገጠም እርሻ በመደመር ዕሳቤ ባለ አነስተኛ ይዞታ…
አረንጓዴ ዐሻራ የእርስ በርስ አብሮነትን ያጠናክራል – የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የእርስ በርስ አብሮነትን ያጠናክራል አሉ።
ነዋሪዎቹ አረንጓዴ ዐሻራ ኢትዮጵያ በዘርፉ ምሳሌ እንድትሆንና የፍራፍሬ ምርቶች በገበያው ላይ በብዛት እና በቀላሉ እንዲገኙ አስችሏል…
ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ከፈቱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ በክልሉ ቀደም ሲል ወደ ሥራ ከገቡት የቤጉ-መሶብ እና አሶሳ መሶብ አንድ ማዕከላት…
በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል አለ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ ስምንት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት ዜጎች መካከል እድሜያቸው…
በ805 ነጥብ 3 ሚሊየን ችግኞች የተጻፈው ዐሻራ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አማካኝነት የደን ሀብቷን ለማሳደግ፣ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖዎችን የመቋቋም ጉዞ ዛሬ ላይ የሀገሪቱን ገጽታ ከመቀየር አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚጠቀስ አርአያነት ያለው ተግባር…
ኢትዮጵያ የሚለው ስም በጋራ የመቻልና የጽኑ አቋም ተምሳሌት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሚለው ስም በጋራ የመቻልና የጽኑ አቋም ተምሳሌት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አገልግሎቱ የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
በመልዕክቱም…
የዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነቱንና ጥንካሬውን በተግባር ያረጋገጠበት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ ስኬት የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነቱን እና ጥንካሬውን በተግባር ያረጋገጠበት ታሪካዊ ሥራ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ…
ዛሬ ኢትዮጵያ ክብረወሰን የሰበረችበት እና ማድረግ መቻሏን ያሳየችበት ዕለት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በአንድ ቀን 805 ነጥብ 3 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ኢትዮጵያ ክብረወሰን የሰበረችበት እና ማድረግ መቻሏን ደጋግማ ያሳየችበት ዕለት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር…
የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ ስኬት ኢትዮጵያውያን በመደመር ያቀዱትን መተግበር እንደሚችሉ ያሳዩበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ስኬት ኢትዮጵያውያን በመደመር ያቀዱትን መተግበር እንደሚችሉ ያሳዩበት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ ÷ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ…
በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ 805 ነጥብ 3 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 805 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ችግኞች ተተክለዋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ በዛሬው…