Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የመደመር መንግሥት የፕሮጀክት አፈጻጸም ባህል ማሳያ – መገጭ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ምክንያቶች "ሞቷል" እስኪባል ድረስ ቆሞ የነበረው የመገጭ ግድብ ፕሮጀክት ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተደረገለት ከፍተኛ ክትትልና ርብርብ ለትንሳኤው ቀርቧል፡፡
የመደመር መንግሥት ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ባለፈ በተያዘላቸው…
76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር…
የመውሊድ በዓል በታላቁ አንዋር መስጂድ በድምቀት እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በታላቁ አንዋር መስጂድ "የፍትሁ ነቢይ" በሚል መሪ ቃል በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ምክትል ተቀዳሚ ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱልከሪም…
የመውሊድ በዓል በጅማ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በጅማ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡
በዓሉ በጅማ ከተማ በዋናነት በመድረሰቱል ኸይርያ ቅጥር ጊቢ ውስጥ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡
የሙኒር መስጂድ…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው፥ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብና የአንድነት ይሆን ዘንድ እመኛለሁ ብለዋል።
1 ሺህ…
የደባርቅ ከተማን የቱሪስት መዳረሻነት ለማጠናከር ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ መግቢያ በር የሆነችውን ደባርቅ ከተማ ለማዘመንና ለቱሪዝም ምቹ ለማድረግ ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌዴሬሽን ም/ቤት…
በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ…ጃላል ግርማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ጃላል ግርማ ኩሳ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠናቀቂያ ፈተና 591 ነጥብ 6 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ…
ኢትዮጵያ የ2028ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለማስተናገድ ለካፍ ጥያቄ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የ2028ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለማስተናገድ ጥያቄዋን ያቀረበችበትን ሰነድ ለአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) አስገብታለች፡፡
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከኢፌዴሪ መንግሥት ጋር በጋራ አስፈላጊ ሰነዶችን ያካተተ ዶክመንት ለካፍ…
ዘመኑን ያልዋጀው የካይሮ የቅኝ ግዛት መነፅር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞነኛው ከካይሮ የሚሰሙት ተደጋጋሚ እና መሠረተ ቢስ ውንጀላዎች የኖረውንና ያረጀውን የፖለቲካ ትርክት እንደገና ለማደስ የሚደረጉ የከንቱ ጥረቶች ማሳያ ናቸው።
ግብፅ አሁንም ድረስ የታላቁን የዓባይ ወንዝ ተፈጥሯዊና ሕጋዊ ፍሰት እንደ ግል ሐይቋ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1501ኛው…