Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዚምባብዌና ቤኒን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዚምባብዌ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሞን ሙርዊራ (ፕ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ኢትዮጵያና ዚምባብዌ ጠንካራ ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዲሁም በአፍሪካ ህብረት፣ በፓን…

የጋራ ሀገር የጋራ መፍትሔ – የኢትዮጵያውያን ድምጽ እኩል የሚሰማበት ምክክር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት የተለያየ የአኗኗር ሁኔታ፣ ማንነትና ባህል ባላቸው ግለሰቦች የሚገነቡ የማህበረሰብ ውቅር ውጤት ናቸው፡፡ በዚህም ምክንያት በአንድ ጉዳይ ላይ የተለያየ እይታ ቢኖራቸው ወይም ጥያቄዎቻቸውም የተለያዩ መሆናቸው የሚጠበቅ ጉዳይ ነው፡፡…

በመሰረተ ልማት ላይ የሚደርስን ጉዳት ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመሰረተ ልማት ላይ የሚደርስን ጉዳት ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ የመሰረተ ልማት ስርቆትና ውድመትን ለመከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…

ሻዕቢያ ሕዝቡን ለእንግልትና ለስደት ዳርጓል፤ ኢትዮጵያ ከ400 ሺህ በላይ ኤርትራውያንን ተቀብላ አስጠልላለች

ሻዕቢያ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ከ30 ዓመታት በላይ በኤርትራ ሕዝብ ላይ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውሶችን አስከትሏል፡፡ የኤርትራ ሕዝብ ከሰላሳ ዓመታት በላይ በተደረገ የትጥቅ ትግል ነጻነት ተጎናጸፍኩ ቢልም፣ የነጻነት ትግሉን የመራው የሻዕቢያ መንግሥት፣ ሀገሪቱን…

የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሕጻናት ጥበቃ ዓውደ ጥናት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት አባል ሀገራት፣ የኢንተርፖል የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ቢሮ እና አጋር ድርጅቶች ባለሙያዎች የተሳተፉበት ቀጣናዊ የሕጻናት ጥበቃ ዓውደ ጥናት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ‎የኢትዮጵያ ፌደራል…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት አደጋ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች 31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው። በአፋር፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች ለሚገኙ የማኑፋክቸሪንግ፣ አገልግሎት፣ ንግድ ሥራ፣…

ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የኢኮኖሚ ትብብራቸውን በሚያሳድጉ አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ማርክ ሚሼል ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ የኢንቨስትመንት አማራጮችና የሀገራቱን የኢኮኖሚ ትብብር…

የባሕር በር ለጠንካራ ብሔራዊ ደህንነት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ታሪክ ኃያላን የነበሩና አሁንም ኃያልነታቸውን አስጠብቀው የሚገኙ ሀገራት ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ ጠንካራ የባሕር ኃይል እና የወደብ ባለቤቶች ናቸው፡፡ የታሪክ ድርሳናት እንደሚያወሱት ኢትዮጵያም ከአክሱም ስልጣኔ ጀምሮ በነበሯት…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2019 በጀት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል። የክልሉ ምክር ቤት የበጀትና ፋይናንስ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው…

የኢትዮጵያን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ዘላቂ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እየተገነባ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ዘላቂ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እየገነባ ነው አሉ የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ…