Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
29 ሚሊየን ሔክታር በማልማት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት 29 ሚሊየን ሔክታር መሬት በማልማት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡
የግብርና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች የግብርና ዘርፉን የ2018 በጀት…
ከበርካታ ኢትዮጵያውያን ብሔሮች ጋር ዝምድናን የፈጠረው ቤተሰብ በጎንደር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብላታ አሳየህኝ ወልደጊዮርጊስ ይባላሉ፡፡ በጎንደር ከተማ በተለምዶ ፊት ሚካኤል በሚባል አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ጉምቱ አባት ናቸው።
በእንግዳ አቀባበሏ የምትታወቀው ጎንደር በተለያየ ምክንያት ወደ ከተማዋ የሚመጡ ኢትዮጵያዊያንን በእንግድነት ብቻ…
የትግራይን ሕዝብ ለግል ጥቅሙ መያዣ ያደረገው ሕገ-ወጡ ቡድን
ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን በፕሪቶሪያው ስምምነት የተገኘውን ሰላም ከማጽናትና ህዝቡን ተጠቃሚ ከማድረግ ይልቅ፣ በድጋሚ ጦር መስበቅ ጀምሯል።
የፌዴራል መንግሥት በተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ ቢያቀርብም፣ ቡድኑ የትግራይን ሕዝብ መያዣና ታጋች በማድረግ በክልሉ የውጭ ሃይሎችን ጭምር በመጋበዝና በመላላክ…
የካይሮ አሻንጉሊቶች በአስመራ
በአፍሪካ ቀንድ የጂኦ-ፖለቲካዊ መድረክ ላይ ከሰሞኑ እጅግ አስቂኝ የሆነ ቴአትር ለእይታ በቅቷል።
የመድረኩ ስያሜ "የአስመራው ቤተ-መንግሥት" የተሰኘ ሲሆን ፤ የድራማው አዘጋጅ፣ ስክሪፕት ጸሐፊና የፋይናንስ ስፖንሰር ደግሞ ካይሮ ነች።
በዚህ የፖለቲካ አሻንጉሊቶች ትዕይንት ላይ በዋና…
በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ 11 ነጥብ 7 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2019 በጀት ዓመት 11 ነጥብ 7 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ይጠበቃል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡…
የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በመደመር መንግሥት እይታ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ"መደመር" እሳቤ የትብብር፣ የመተማመን፣ የአንድነትና የጋራ ኃላፊነት መርህን በማጠናከር የሀገር ግንባታን ለማፋጠን የሚያበረታታ ነው።
በዚህ ረገድ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የመደመርን ፍልስፍና በተግባር ከሚያሳዩ ዋና መንገዶች አንዱ ነው።…
በ2018 በጀት ዓመት ከታቀዱት ስትራቴጂክ አቅዶች ከ96 በመቶ በላይ መፈጸም ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ከታቀዱት ስትራቴጂክ አቅዶች ከ96 በመቶ በላይ ተሳክተዋል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ የከተማ አስተዳደሩ የ2018 በጀት ዓመትና የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ…
ለመላው ኢትዮጵያውያን የተላለፈ መልዕክት
በሀገራችን ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተከናወነ ያለውና ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው እጅግ መሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ የሚመካከሩበት ታሪካዊ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ እንዲሳካ ዜጎች ራሳቸውን ከሀሰተኛ መረጃ በመጠበቅ እና በኮሚሽኑ ላይ ሙሉ እምነት በማሳደር…
ሀገራዊ ምክክሩ የሀገርን ሕልውና ለማስቀጠል ወሳኝ ታሪካዊ ዕድል ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን፣ አለመግባባቶችን በሰላማዊ ውይይት ለመፍታትና የሀገር አንድነትን ለማጠናከር ዋነኛ መፍትሄ ነው፡፡
የፌደሬሽን ም/ቤት ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ በላይ ወዲሾ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ…
የሰላም አማራጭን በማይቀበሉ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አስተማማኝ ሰላምና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ።
የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ…