Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ስሟን በተግባር እያረጋገጠች ያለችው አዲስ አበባ
አዲስ አበባ እንደ ስሟ እያበበች እና በየቀኑ አዳዲስ ገጽታዎችን እየተላበሰች ትገኛለች፡፡
ከተማዋ በታሪኳ አይታው በማታውቀው ፈጣን የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ በውበት እና በዘመናዊነት ሽግግር ውስጥ በመገኘቷ ስሟ እና ተግባሯ ሙሉ በሙሉ ተስማምተው ይታያሉ።
በከተማዋ የተካሄደው መጠነ-ሰፊ…
የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ቁልፍ ምዕራፍ ውይይት በይፋ አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ80 ንዑስ ቡድኖች ያደራጀው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የውይይት ምዕራፍ በዛሬው ዕለት በይፋ መጀመሩን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር እንዳሉት÷ የተጀመረው የንዑስ…
የመኸር እርሻ፤ ከግብዓት አቅርቦት እስከ ምግብ ዋስትና
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት መዋቅር ካረጀውና በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ከተደገፈው የግብርና ምህዳር በማውጣት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂን ቀረጸ።
በዚህ ስትራቴጂ ውስጥ አምስት ቁልፍ የኢኮኖሚ…
አረንጓዴ ዐሻራ ለትውልድ የተሻለ ዓለም የማውረስ ትልም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምንኖርበት ክፍለ ዘመን ዓለማችን ካጋጠሟት ታላላቅ ፈተናዎች መካከል የአየር ንብረት መዛባት፣ የበረሃማነት መስፋፋት እና የውሀ ሀብት መንጠፍ በአጠቃላይ የተፈጥሮ ሀብቶች መመናመን በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ።
ኢትዮጵያም የዚህ ዓለም አቀፋዊ…
የአሞራዎች ከንቱ ዙረት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ፣ የሰላምና ደህንነት፣ የፖለቲካ እና ማህበራዊ ምሰሶ እና መሪ ሀገር ናት፡፡
ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም የነፃነት እና የአንድነት ፅንሰ-ሀሳብ ማዕከል፣ የአህጉሪቱ ዲፕሎማሲያዊ መዲና እንዲሁም የኩራት…
አሜሪካ በኢራን ላይ ጠንካራ ጥቃት ሰንዝራለች – ፕሬዚዳንት ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ትናንት ምሽት ጠንካራ የተባለ ጥቃት መሰንዘሯን ተናገሩ።
በኢራን ላይ የተወደው ጠንካራ ርምጃ የአሜሪካ ሶስት ወታደሮች በኢራን ጥቃት በመገደላቸው እንደሆነ ተገልጿል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በኢራን…
ኢትዮጵያን ሰላም መንሳትም ሆነ ሕጋዊና ስትራቴጂካዊ የባህር በር መንፈግ አይቻልም
የኢትዮጵያ የፀጥታ መዋቅር የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅሞች ለማስከበር አስተማማኝ አቅም ፈጥሯል፡፡
ከህዝባዊ አንድነት እና ከዲፕሎማሲያዊ ቁርጠኝነት ጋር ተዳምሮ መዋቅሩ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት፣ የኢኮኖሚ ህልውናን እና ሙሉ ብሔራዊ ጥቅሞች የሚያረጋግጥ ኃይል ሆኖ ተገንብቷል።
የኢትዮጵያ መከላከያ…
የምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ መመካከር ጀምረዋል – ኮሚሽኑ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ በዛሬው ዕለት መመካከር ጀምረዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ ዛሬ የተጀመረው…
መገናኛ ብዙሀን ሀሰተኛ መረጃዎችን በማጋለጥ ሀላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ሳይንስ ምሁሩ ጌትየ ትርፌ (ዶ/ር) መገናኛ ብዙሀን ሀሰተኛ መረጃዎችን በማጋለጥ ሀላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ትናንት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እራሱን ከሀሰተኛ መረጃዎች እንዲጠብቅ እና…
በኦሮሚያ ክልል በፍትሕ ስርዓቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ2019 በጀት ዓመት በክልሉ በፍትሕ ስርዓቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ከሌሎች የፍትሕ አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል አለ።
የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ጋዛሊ አባሲመል የበጀት ዓመቱን የሥራ…