Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በክልሉ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የግብርና ምርትን ከኢንዱስትሪ ጋር በማስተሳሰር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ።
የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ዲጅታል እንዳሉት÷ የግብርና ሪፎርሙ…
የዲጂታል ፍርድ ቤት ፍትህን የበለጠ ግልጽና ተደራሽ ለማድረግ ወሳኝ ምዕራፍ ነው – የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ፍርድ ቤት አሰራር ፍትሃዊና ግልጽ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ ወሳኝ ምዕራፍ ነው አሉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ ምህረት።
በድሬደዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶችን ከወረቀት ንክኪ የፀዳ የዲጂታላይዜሽን አገልግሎት…
ኢጋድ በቀጣናው ሀገራት የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት ቀዳሚ መርሄ ነው አለ
አዲስ አበባ ፤ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በቀጣናው ሀገራት የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት ቀዳሚ መርሁ ነው አሉ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፡፡
የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በመቋቋም…
የቀዳማይ ልጅነት ልማትን በማጠናከር ለሕፃናት የተሻለ የእድገት አካባቢ ለመፍጠር እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የቀዳማይ ልጅነት ልማትን በማጠናከር ለሕፃናት የተሻለ የእድገት አካባቢ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)።
የአፍሪካ ቀዳማይ ልጅነት…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመጪዎቹ በዓላት የትራንስፖርት እጥረት እንዳይከሰት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በመስከረም ወር ለሚከበሩ በዓላት የትራንስፖርት ፍሰትን ለማሳለጥ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሰንበቶ አባባ እንዳሉት÷ በክልሉ…
የመጪው በጋ ወቅት የአየር ጸባይ ትንበያ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የክረምት ወቅት የአየር ንብረት አፈጻጸም ግምገማ እና የመጪውን የበጋ አየር ጸባይ ትንበያ ይፋ አድርጓል።
በዚህ ወቅትም በተጠናቀቀው የክረምት ወቅት የተመዘገበው የዝናብ ሥርጭት ከቀደመው ትንበያ ጋር የተጣጣመ…
በክልሉ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር የተከናወኑ ሥራዎች አበረታች ውጤት እያስገኙ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር የተከናወኑ ሥራዎች አበረታች ውጤት እያስገኙ ነው አለ የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፡፡
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጸጋዬ ተረፈ እንዳሉት÷የክልሉን የግብርና ዘርፍ…
የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል ‘ጊፋታ’ በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል 'ጊፋታ' በሀዋሳ ከተማ በደማቅ ስነስርዓት እየተከበረ ነው፡፡
የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ ሳሙኤል ተሰማ (ረ/ፕሮፌሰር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ጊፋታ የወላይታ ሕዝብ ወደ አዲስ ዘመን በተስፋ የሚሸጋገርበት በዓል…
የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ማረጋገጥ ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ጉዳይ ነው – አቶ ቀጀላ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ማስመለስ ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ጉዳይ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወጣቶችና ስፖርት አማካሪ ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ።
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ የዓባይ ወንዝና…
በህዝቦች መካከል ጠንካራ አንድነት ለመፍጠር የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ትልቅ ድርሻ አለው – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በህዝቦች መካከል ጠንካራ ቤተሰባዊ አንድነት ለመፍጠር የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ድርሻ ትልቅ ነው አሉ።
ርዕሰ መስተዳደሩ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመጡ ወሰን ተሻጋሪ የክረምት…