Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ባለፉት አምስት ዓመታት የፖለቲካ ምሕዳሩን ለማስፋት የተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት አስገኝተዋል – አቶ ከማል ሃሺ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የመገፋፋትና የሴራ ፖለቲካን ወደ ሃሳብ የበላይነት ለማሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች አስመዝግበዋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባልና የምክር ቤቱ ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ አባል አቶ ከማል ሃሺ። አቶ ከማል…

የጉባ ብሥራት ርዕይ መገለጫ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አጠቃላይ የልማት ምዕራፍ ውስጥ የዜጎችን መሠረታዊ ፍላጎቶች ማሟላት እና የኑሮ ውድነትን ማቃለል የሁልጊዜ የመደመር መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት ሆኖ ቆይቷል። ከዚህ አንፃር መንግሥት ኢትዮጵያን ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ከፍታ ለማሸጋገር ካቀዳቸው…

‎የ “4ጂ” ተጠቃሚ ከተሞችን ቁጥር ወደ 1 ሺህ 500 ለማሳደግ ይሰራል – ፍሬህይወት ታምሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የ “4ጂ” ተጠቃሚ ከተሞችን ቁጥር ወደ 1 ሺህ 500 ለማሳደግ ይሰራል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ኢትዮ ቴሌኮም "የቀጣዩ አድማስ"የ3 ዓመት ስትራቴጂ 2ኛ ዓመት የስራ ዕቅድ ይፋ አድርጓል።…

መንግሥት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማሻሻል በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

‌‎አዲስ አበባ - ነሐሴ 28፣ 2018 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የትምህርት ጥራት እና ፍትሃዊነትን ለማሻሻል ቀዳሚ አጀንዳው አድርጎ በትኩረት እየሠራ ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕስ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን። ‎ ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 28ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባኤ…

አዲስ አበባ፡ ትንሿን እጅ የምትይዝ ትልቅ ከተማ

አዲስ አበባ የተለየ ጥያቄ ጠየቀች - "ትንሽ እጅ ስንይዝ፣ ትልቅ ሀገር እንገነባለን ወይ?" መልሷ ዛሬ በዓለም ፊት ተረጋግጧል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ "የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን" የሚል ዓለም አቀፍ እውቅና ተችሯቸዋል። ይህ ማዕረግ ለጌጥ የተሰጠ አይደለም፤ ለተጨባጭ፣ ለሚዳሰስ…

ይህ ቀን ይናፈቅ ነበር!

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንዳንድ ቀናት በዘመን ቀመር ላይ ብቻ የሚቆጠሩ አይደሉም። ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሸጋገሩ ሕልሞች፣ ለዓመታት የተነሰቁ ተስፋዎች፣ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ የጸኑ ምኞቶች እውን የሚሆኑባቸው ቀናት ናቸው። ይህ ዓመት እና በአጠቃላይም የለውጡ…

በኦሮሚያ ክልል ከመኸር ሰብል ከ380 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከመኸር ሰብል ከ380 ሚሊየን 6መቶ ሺህ ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ። ኃላፊው እንዳሉት፥ በክልሉ ከመኸር አዝመራ የተሻለ ምርት በመሰብሰብ የምግብ ዋስትናን…

በአማራ ክልል ዲጂታል 2030ን በተሳካ መልኩ እውን ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ - ነሐሴ 28፣ 2018 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዲጂታል 2030ን በተሳካ መልኩ እውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ። ሀገራዊ እና ክልላዊ የዲጂታላይዜሽን ግቦችን ለማሳካት የሚያግዝ "ኤሌክትሮኒክስ ለዲጂታል 2030…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በርካታ ኢትዮጵያውያን በተለይም የከተሞች ነዋሪዎች የቤት ጉዳይን በችግርነት ያነሳሉ። ይህ ችግር የቤት አቅርቦት እጥረት እንዲኖር ከማድረግ እስከ ዜጎች የተጋነኑ የቤት ኪራይ ክፍያ መጠየቅ ይደርሳል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሰኔ…

የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችል የትብብር ማዕቀፍ አከናውነናል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራችን የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችለውን ታሪካዊ የትብብር ማዕቀፍ አከናውነናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ በሀገራችን…