Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው 8ቱም ቡድኖች መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ8 የአጀንዳ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲመካከሩ የቆዩት የሀገራዊ ምክክሩ አጀንዳ ቡድኖች መግባባት ላይ ደርሰዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ቀደም ሲል በሰላም ግንባታ፣ በሃይማኖት ጉዳዮች፣ በሙስናና መልካም አስተዳደር…

የሀገራዊ ምክክር ም/ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ሥላሴ የሀገራዊ ምክክሩን አሁናዊ ሁኔታ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ሒደት ሥራዎች በእቅዳችን መሰረት በሚገባ እየተካሄዱ ነው፡፡ 👉 እያንዳንዳቸው 500 አባላት ያሏቸው ስምንቱም ቡድኖች ሥራቸውን ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛሉ፡፡ 👉 በሒደቱ ውስጥ አለመግባባቶች አልነበሩም ማለት አይቻልም፤ እነዚህ አለመግባባቶችና ግጭቶች ምክክሩ…

የመከላከያ ሠራዊትን በሰው ሰራሽ አስተውሎት የማዘመን ሥራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የቴክኖሎጂ ምጥቀት እየተፋጠነ በመጣበት ዘመን የሀገራት የደህንነትና የመከላከያ አቅም ከባሕላዊ የወታደራዊ አሰራር ባለፈ በዕውቀት፣ በመረጃ እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እየተወሰነ ይገኛል። በተለይም ሰው ሰራሽ አስተውሎት በውሳኔ አሰጣጥ፣ በመረጃ…

ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ ልዩነቶችን በመፍታት የትውልዱን ተስፋ የሚያለመልም ነው – ተመካካሪ የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ከተለያዩ ግጭቶችና ዘርፈ ብዙ ችግሮች የሚያሻግር አቅጣጫ በመፍጠር የትውልዱን ተስፋ የሚያለመልም ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔው ተሳታፊ የሐይማኖት አባቶች። የምክክር ጉባዔው ተሳታፊ ብጹዕ አቡነ ፊሊጶስ እንዳሉት ÷ ምክክር የሰው…

በመኸር እርሻ ከ17 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመኸር እርሻ እስካሁን ከ17 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ ከዘንድሮ የመኸር ወቅት እርሻ ከ729 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት በትኩረት…

ሕገ ወጡ ህወሓት የሚፈጽመውን አፈሳና ግድያ ለማስቆም ለውጥ ፈላጊ ሃይሎች በቁርጠኝነት ሊታገሉ ይገባል- የዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ ህወሓት በወጣቶች ላይ እየፈጸመ ያለውን አፈሳ እና ግድያ ለማስቆም ለውጥ ፈላጊ ሃይሎች በቁርጠኝነት ሊታገሉ ይገባል አለ የዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ፡፡ ስምረት ፓርቲ ወቅታዊ የክልሉን ሁኔታ አስመልክቶ…

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ያስቀደመው የባሕር በር ዲፕሎማሲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ለረጅም ዘመናት የባሕር በር ባለቤትና የራሷን የባሕር ኃይል አደራጅታ ስትንቀሳቀስ የነበረች ታላቅ አፍሪካዊት ሀገር ነች፡፡ ነገር ግን በታሪካዊና ፖለቲካዊ ሁነቶች ምክንያት ላለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት የባሕር በር አልባ ሀገር…

ከተመካካሪዎች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን እየመረመርን ውሳኔ እንሰጣለን – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ተሳታፊ ግለሰቦችና ቡድኖች እየቀረቡ ያሉ ቅሬታዎችን እየመረመርን ውሳኔ እንሰጣለን አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገ/ሥላሴ፡፡ ምክትል ዋና ኮሚሽነሯ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን አሁናዊ ሁኔታ…

በስምንቱ ቡድኖች የጸደቁ ምክረ ሀሳቦችን የሚያጣጥም ቡድን ዛሬ ስራ ይጀምራል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በስምንቱ ቡድኖች ጸድቀው የሚቀርቡ ምክረ ሀሳቦችን የሚያጣጥምና ድግግሞሽን የሚያስተካክል ቡድን በዛሬው ዕለት ሥራ ይጀምራል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገ/ሥላሴ የሀገራዊ ምክክሩን አሁናዊ…

የኢትዮጵያ እና ኬንያን ወታደራዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረጅም ዓመታት ያስቆጠረውን ኢትዮጵያ እና ኬንያ ወታደራዊ ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ጄነራል ባጫ ደበሌ ከሀገሪቱ ጦር ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ቻርሊስ ካሃሪሪ ጋር በሀገራቱ…