Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የምክር ቤት ዓባላት፣ የክልሉ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ በጉባዔው…

አንጋፋዋ ድምጻዊት አልማዝ ተፈራ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋዋ ድምጻዊት ሳጅን አልማዝ ተፈራ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች፡፡ ድምጻዊት አልማዝ ተፈራ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ነው ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው፡፡ ድምጻዊት አልማዝ በነገሌ ቦረና…

በኦሮሚያ ክልል ሰላምን የማጽናት ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ አውሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰላምን በማጽናት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አውሉ አብዲ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ዜጎች ከስጋት ተላቅቀው…

ሀገራዊ ምክክሩ የህዝቡን አንድነት በማጠናከር ሰላምና ልማትን ያረጋግጣል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሰላ ከተማ ነዋሪዎች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የህዝቡን አንድነት በማጠናከር ሰላምና ልማትን ያረጋግጣል አሉ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መካሄድ መጀመሩ ይታወቃል። ምክክሩ አጀንዳዎችን…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ችግኝ ለትውልድ የሚተላለፍ ተግባር ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰቱ ተፈጥሮአዊ ተፅዕኖዎችን ለመቋቋም፣ የደን ሽፋንን ለማሳደግ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ የቀረፀችው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአሁኑ ወቅት እምርታ እያስመዘገበ ይገኛል። በዛሬው ዕለት…

ግብፅንና ሱዳንን ከድርቅ፣ ከጎርፍ፣ ከውኃ ደለልና ከወጪ የታደገው የሕዳሴ ግድብ

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ የልማት ምሰሶ ከመሆኑ ባሻገር፣ የታችኞቹን የተፋሰስ ሀገራት ከተፈጥሮ አደጋዎች እየታደጋቸው ይገኛል። ግድቡ ወቅትን ተከትሎ በዓባይ ወንዝ ላይ ሲከሰት የነበረውን ከፍተኛ የውኃ ፍሰት መዋዠቅ በማስተካከል፣ የቀጣናውን የውኃ ደህንነት በተግባር እያረጋገጠ ያለ…

10 አባላት ያሏቸው ቡድኖች በሚያጠናቅሩት ሪፖርት ላይ ከነገ ጀምሮ ምክክር ይደረጋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስር አባላት ያሏቸው ቡድኖች ሲያካሂዱት በነበረው ምክክር በተጠናቀሩ ሪፖርቶች ላይ ከነገ ጀምሮ ወደ 50 በመሰባሰብ ምክክር ይጀምራሉ አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ…

በቀይ ባሕር ቀጣና የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እደግፋለሁ – የአፍሪካ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት በቀይ ባሕር ቀጣና ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ሙሉ በሙሉ ይደግፋል አሉ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሀሙድ አሊ ዩሱፍ። ሊቀመንበሩ ባወጡት መግለጫ፥ ለዓለም የንግድ እንቅስቃሴ እጅግ…

ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን ለማስጠበቅ የዲጂታል አብዮት ላይ ናት

በአሁኑ የጂኦፖለቲካና የቴክኖሎጂ ዘመን፣ የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በምድር፣ በባህርና በአየር ላይ በሚደረግ መደበኛ ጥበቃ ብቻ አይደለም። የሳይበር ምህዳር የጦር ግንባር እየሆነ በመምጣቱ፣ ኢትዮጵያ ሀገራዊ ነጻነቷንና ጥቅሟን ለማስጠበቅ ወደ ዲጂታል አብዮት በከፍተኛ ሁኔታ…

መጪው ትውልድ በአሸናፊና በተሸናፊ ትርክት ውስጥ እንዳያድግ የተከፈለ ዋጋ

የመደመር መንግሥትና የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሰላም የጸና እምነት አላቸው፡፡ ከዚህም የተነሣ የውጭም ሆኑ የውስጥ ጠላቶች በተነሡ ጊዜ አስቀድመው የሰላምን አማራጭ ይፈልጋሉ፡፡ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት እስከጥግ ድረስ ይሄዳሉ፡፡ የሰላምን አማራጭ አብዝተው የሚፈልጉት ጦርነት አውዳሚ መሆኑ ስለሚገባቸው…