Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በጎነት ለራስም ለሀገርም ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎ ፈቃድ ሥራዎች ለሀገር፣ ለማሕበረሰብና ለግለሰብ ያላቸው ዘላቂ ፋይዳ በገንዘብ ተምነን የምናልፈው ብቻ አይደለም፡፡
የክረምት ወቅት ደግሞ በኢትዮጵያ የማህበራዊ ትስስር፣ የአንድነትና የመተጋገዝ ተምሳሌት ነው። የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…
ቅኝ ያልተገዙት ሁለቱ ሀገራት በአዲስ ምዕራፍ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ታይላንድ በጂኦግራፊ የተራራቁ ሀገራት ናቸው። አንድ ግዙፍ ታሪክ ግን ያቀራርባቸዋል፤ የዓለም ታሪክ ሀገራቱን “በቅኝ ግዛት ያልተንበረከኩ” ብሎ መዝግቧቸዋል።
ሁለቱም ሀገራት በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን የነበረውን የአውሮፓ…
የጋዜጠኛዋ ጦርነት ናፋቂነት እና የካይሮ አሮጌ ትርክት
ዓለም በበርካታ የጂኦ ፖለቲካ ቀውሶች እየታመሰች ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ባለፈው ሳምንት በስመ ጋዜጠኝነት የታየው አሳዛኝ ተግባር አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል፡፡
አሜሪካዊት ጋዜጠኛ ሃድሊ ጋምብል የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ጋር ያደረገችው ቆይታ፣ ከመደበኛ የፖለቲካ ትንታኔ ይልቅ ወደ…
ኤር ፖሊስ የሰራዊቱን የወትሮ ዝግጁነት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ኤር ፖሊስ የሰራዊቱን የወትሮ ዝግጁነት ይበልጥ ሊያጠናክር ይገባል አሉ፡፡
ዋና አዛዡ የኤር ፖሊስ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘት የሥራ ስምሪት…
739 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 14 እስከ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በተደረገ ክትትል ከ739 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል አለ የጉምሩክ ኮሚሽን ፡፡
የተዙት እቃዎች አዳዲስና ልባሽ ጨርቆች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የግብርና ምርቶች፣…
ፈተናዎችን በጽናት በመሻገር በሁሉም ዘርፎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ፈተናዎችን በጽናት በመሻገር በሁሉም ዘርፎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ።
የክልሉ የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲ እና የመንግሥት ሥራዎች ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2019…
የጉሙዝ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ “ጓንዷ” በዓል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉሙዝ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ የሆነው "ጓንዷ" በዓል በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡
የዘንድሮው የጓንዷ በዓል "ጓንዷ ለዘላቂ ሠላምና ለሁለንተናዊ ዕድገት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው።
በአከባበር ሥነ…
የመስጠት ባህል፡ ኢትዮጵያውያን በጎነትን ሲለማመዱ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎነት በኢትዮጵያ ምድር አዲስ ነገር አይደለም።እናቶች ለጎረቤት ልጅ ወተት የሚያካፍሉበት፣ "እድር" እና "እቁብ" መሰል ማህበራዊ ተቋማት በሐዘንም በደስታም አብረው የቆሙበት ባህል ለዘመናት ኖሯል።
ያ ጥንታዊ የመተሳሰብ መንፈስ ግን ባለፉት…
ኢትዮጵያ እንደ ሕዳሴ ግድብ የባሕር በር ጥያቄዋንም ማሳካት የምትችል ታላቅ ሀገር ናት – ኡስታዝ ጀማል በሽር
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እንደ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ሁሉ የባሕር በር ጥያቄዋን በውጤታማነት ማሳካት የምትችል ታላቅ ሀገር ናት አሉ የዓባይ ንጉሶች ሚዲያ ባለቤት ኡስታዝ ጀማል በሽር።
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሀገሪቱ የውሃ ሀብቶቿን በራሷ አቅም አልምታ…
ጳጉሜና ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የራሷ የሆነ የዘመን አቆጣጠር፣ የጽሑፍ ሥርዓት እና የቀን መቁጠሪያ ካላቸው ጥቂት የዓለም ሀገራት አንዷ ነች። ይህ የዘመን አቆጣጠር የሀገሪቱን ጥንታዊ ሥልጣኔ እና የነፃነት ታሪክ ከሚያበስሩ ቋሚ ቅርሶች መካከል ግንባር ቀደሙ ነው።…