Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በመዲናዋ ከመኪና ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሕግ ጥሰት የሚፈጸሙ አካላት ላይ ርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በመኪና አስመጪዎች እና በኮሚሽን ሠራተኞች በኩል የሚፈጸምን የታክስ ሥወራ እና የግብር ማጭበርበር ድርጊት ለመግታት ጠንካራ የሕግ ማስከበር ሥራ እየተሠራ ነው አለ የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ። ቢሮው በሰጠው መግለጫ እንደገለጸው÷ በርካታ…

በመዲናዋ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓል ባዛር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የ2019 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓል ባዛር በይፋ አሰጀምሯል። በቢሮው የግብይት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ፀጋዬ ደበላ እንዳሉት፤ በአዲስ አበባ የዋጋ ንረትን ከመከላከል እና የንግድ ሥርዓቱን…

የመኖሪያ ቤት ልማትን ታሪክ የሚቀይር ተቋም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ፈጣን የከተሞች እድገትና የሕዝብ ቁጥር እድገት ከሚታይባቸው ሀገራት መካከል አንዷ ናት፡፡ ዘግሎባል ኢኮኖሚ የተሰኘው የመረጃ አጠናቃሪ ተቋም ÷ ኢትዮጵያ በዓለም ከፍተኛ የከተማ ሕዝብ ዕድገት ምጣኔ ካላቸው ሀገራት ውስጥ በ11ኛ ደረጃ…

በዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ምደባ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር ሊዘረጋ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩኒቨርሲቲዎች ከተማሪዎች ምደባና ዝውውር ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ከቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጀምሮ በቴክኖሎጂ የታገዘ አዲስ የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)…

ባለፉት አምስት ዓመታት የፖለቲካ ምሕዳሩን ለማስፋት የተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት አስገኝተዋል – አቶ ከማል ሃሺ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የመገፋፋትና የሴራ ፖለቲካን ወደ ሃሳብ የበላይነት ለማሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች አስመዝግበዋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባልና የምክር ቤቱ ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ አባል አቶ ከማል ሃሺ። አቶ ከማል…

የጉባ ብሥራት ርዕይ መገለጫ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አጠቃላይ የልማት ምዕራፍ ውስጥ የዜጎችን መሠረታዊ ፍላጎቶች ማሟላት እና የኑሮ ውድነትን ማቃለል የሁልጊዜ የመደመር መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት ሆኖ ቆይቷል። ከዚህ አንፃር መንግሥት ኢትዮጵያን ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ከፍታ ለማሸጋገር ካቀዳቸው…

‎የ “4ጂ” ተጠቃሚ ከተሞችን ቁጥር ወደ 1 ሺህ 500 ለማሳደግ ይሰራል – ፍሬህይወት ታምሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የ “4ጂ” ተጠቃሚ ከተሞችን ቁጥር ወደ 1 ሺህ 500 ለማሳደግ ይሰራል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ኢትዮ ቴሌኮም "የቀጣዩ አድማስ"የ3 ዓመት ስትራቴጂ 2ኛ ዓመት የስራ ዕቅድ ይፋ አድርጓል።…

መንግሥት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማሻሻል በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

‌‎አዲስ አበባ - ነሐሴ 28፣ 2018 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የትምህርት ጥራት እና ፍትሃዊነትን ለማሻሻል ቀዳሚ አጀንዳው አድርጎ በትኩረት እየሠራ ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕስ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን። ‎ ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 28ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባኤ…

አዲስ አበባ፡ ትንሿን እጅ የምትይዝ ትልቅ ከተማ

አዲስ አበባ የተለየ ጥያቄ ጠየቀች - "ትንሽ እጅ ስንይዝ፣ ትልቅ ሀገር እንገነባለን ወይ?" መልሷ ዛሬ በዓለም ፊት ተረጋግጧል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ "የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን" የሚል ዓለም አቀፍ እውቅና ተችሯቸዋል። ይህ ማዕረግ ለጌጥ የተሰጠ አይደለም፤ ለተጨባጭ፣ ለሚዳሰስ…

ይህ ቀን ይናፈቅ ነበር!

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንዳንድ ቀናት በዘመን ቀመር ላይ ብቻ የሚቆጠሩ አይደሉም። ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሸጋገሩ ሕልሞች፣ ለዓመታት የተነሰቁ ተስፋዎች፣ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ የጸኑ ምኞቶች እውን የሚሆኑባቸው ቀናት ናቸው። ይህ ዓመት እና በአጠቃላይም የለውጡ…