Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተደረገው ዝግጅት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ከ800 ሚሊየን በላይ ችግኝ የመትከል መርሐ ግርብ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል፡፡
የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብሩን በስኬት ለማከናወንም ሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳድሮች አስፈላጊውን ዝግጅት…
ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ እንመክር ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ውይይቶች ይደረጉ ነበር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና…
አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሚኮ ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ፤ የአማራ እና የኦሮሞ…
ኢትዮጵያውያን በብዙ መልኩ ተጋምደው በጋራ የኖሩ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ውስጥ ህዝቦች በብዙ መልኩ የተጋመዱ፣ የተዋለዱና በጋራ የኖሩ ናቸው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ…
መንግሥትን ከሕዝብ ያቀራረበው አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ተቋማት ላይ ተገልጋዮች ጥያቄ ከሚያነሱባቸው ጉዳዮች መካከል ዋነኛው የአገልግሎት አሰጣጥ አለመዘመን ነው።
ይህም አንድን አገልግሎት ለማግኘት ያለው መባከን የአገልግሎት ፈላጊውን ውድ ጊዜ፣ ገንዘብ እና ጉልበት ያባክናል፡፡
መሶብ…
ሾቲዮ – የሸካቾዎች ግጭት መፍቻ ጥበብ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያዊያን ዘንድ አለመግባባትና ግጭቶች ሲፈጠሩ እንደየ ማህበረሰቡ አኗኗርና ልማድ እርቀ ሰላም እንዲወርድ የሚያደርጉ የካበቱ የግጭት መፍቻ ጥበቦች አሉ፡፡
በሸካቾዎች ምድር ግጭትና ቅያሜ፣ ጥላቻና ቂም ቦታ የላቸውም። ለግጭት የሚዳርግ…
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔ ሒደቱን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና…
ህዝቡ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ያለው ተስፋ ትልቅ ነው። ተስፋው መብትን ማስከበር ነው፤ ለዘመናት ወደ ጭቅጭቅ አልፎ ተርፎም ወደ ግጭትና ጦርነት የወሰዱንን አጀንዳዎች በትክክል ተነጋግሮ አቅጣጫ አስቀምጦ ሁላችንም ወደ ሰላም እንድንመጣ ማስቻል ነው። የተመካካሪዎች ቁርጠኝነትና ሃላፊነት በጣም…
የባህር በር የታሪክ፣ የህግ፣ የፍትሃዊነት እና የህልውና ጉዳይ ነው
የኢትዮጵያ የባህር በር የባለቤትነት ጥያቄ የፖለቲካ ፍላጎት ሳይሆን የታሪክ፣ የህግ፣ የፍትሃዊነት እና የህልውና ጥያቄ ነው።
በአሁኑ ወቅት ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ኢትዮጵያ፣ በዓለማችን ላይ የባህር በር የሌላት ትልቋ ሀገር ናት።
ይህ እውነታ ሀገሪቱ በኢኮኖሚ፣…
ምክክሩ ወደ ጦርነት በወሰዱን አጀንዳዎች ላይ ተነጋግሮ ሰላምን ማምጣት የሚያስችል ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ወደ ጦርነት በወሰዱን አጀንዳዎች ላይ ተነጋግሮ ሰላምን ማምጣት የሚያስችል በመሆኑ ሕዝቡ በትልቅ ተስፋ እየጠበቀው ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡
ዋና ኮሚሽነሩ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም የተከፈተው…
ዝንጀሮ የሚሞተው በወጣትነቱ የዘለለውን ገደል በእርጅናው ለመዝለል ሲሞክር ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የህገ ወጡ ቡድን አመራሮች የመድረኮች የቀደመ የተራ ሽፍትነት ባህርያቸውን እየገለጡ ነው፡፡ከውጪ ታሪካዊ ጠላቶች እና ከዓለም አቀፉ የአሸባሪ ቡድን አልሻባብ ጋርም ጥምረት በመፍጠር የኢትዮጵያን ህዝብ ለመውጋት እየተዘጋጁ እንዳለ ከራሳቸው አንደበት…