Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ትውልዱ ፈተናዎችን ለመሻገር የጸና አንድነት ሊኖረው ይገባል – ቫይስ አድሚራል ክንዱ ገዙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትውልዱ ፈተናዎችን በጽናት ለመሻገር እንደ አባቶቹ የጸና አንድነትና የሀገር ፍቅር ስሜት ሊኖረው ይገባል አሉ የባሕር ኃይል አዛዥ ቫይስ አድሚራል ክንዱ ገዙ።
85ኛው የአርበኞች በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው የድል ሐውልት አደባባይ…
ምክክር የሐሳብ ልዩነቶችን የመፍቻ ብቸኛ መንገድ ነው – ከትጥቅ ትግል የተመለሱ አካላት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክር የሐሳብ ልዩነቶችን የመፍቻ ብቸኛ መንገድ መሆኑን እናምናለን አሉ ከትጥቅ ትግል የተመለሱ አካላት፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል በትጥቅ ትግል ላይ ቆይተው ከተመለሱ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡
የኮሚሽኑ…
የኢትዮጵያ ብልጽግና እንዲሳካ ብሔራዊ አርበኞችን ይፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና እንዲሳካ ብሔራዊ አርበኞችን ይፈልጋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት ለ85ኛው የአርበኞች በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ነው።
በመልዕክታቸውም…
ድህነትን ታግሎ ማሸነፍ ዘመኑ የሚጠይቀው አርበኝነት ነው – ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድህነትና ኋላቀርነትን ታግሎ ማሸነፍና ለሀገር አንድነት ዘብ መቆም ዘመኑ የሚጠይቀው አርበኝነት ነው አሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን።
85ኛው የአርበኞች በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው…
በአርበኞች ቀን በተለያዩ መስኮች የጀግንነት ሚና የተወጡ አርበኞቻችንን በማስታወስ እየዘከርናቸው ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርበኞች ቀን በተለያዩ መስኮች የጀግንነት ሚና የተወጡ አርበኞቻችንን በማስታወስ እየዘከርናቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ሀገር ለጠቢባን የሕያው…
ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን ክስ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን መሰረተ ቢስ ክስ ውድቅ አደረገች።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ የሱዳን መከላከያ ኃይል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ ላይ ያቀረቡት ክስ መሰረተ ቢስ…
ሚያዝያ 27 የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትናንት ትዝታ ብቻ አይደለም – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚያዝያ 27 የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትናንት ትዝታ ብቻ አይደለም አለ።
አገልግሎቱ 85ኛውን የአርበኞች ቀን ምክንያት በማድረግ ባስተላለፈው መልዕክት፤ አባቶቻችን በደምና በአጥንታቸው ሀገርን ጠብቀው…
የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አፍሪካ ፓርክ የተገነባው የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሐውልት ተመርቋል።
የመታሰቢያ ሐውልቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በይፋ መርቀዋል።
በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የመንግስት የስራ…
ጥበብ ሀገር ትሠራለች፤ ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥበብ ሀገር ትሠራለች፤ ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች አሉ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሀገር ባለውለታ ለሆኑና በጥበብ ሙያቸው ለኢትዮጵያ ሀገራችን ላደረጉት…
አርበኝነት በእውቀት ጎዳና መመራት ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አርበኝነት በእውቀት ጎዳና መመራት ነው አሉ።
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት 85ኛው የአርበኞች ቀን በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው።
በበዓሉ ላይ የአዲስ አበባ…