Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ፥ በቀይ ባህር የተደቀነውን ስጋት ለመመከት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከራሷ አልፎ ቀጣናውን ከሽብርተኝነትና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች በመከላከል ረገድ ለዘመናት ሰፊ ልምድ አካብታለች፤ ጠንካራ ወታደራዊ አቅምም መገንባት ችላለች፡፡ ይህንን አቅሟንና ልምዷን ለዓለም የንግድ እንቅስቃሴ ወሳኝ…

ብሔራዊ ጥቅምን ያስቀደመው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ የጂኦ ፖለቲካ ምህዳር የኃይል ሚዛን እየተቀየረ እንደመሆኑ ኢትዮጵያ የባለብዙ ወገንና የሁለትዮሽ ጥምረቶችን በማካሄድ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር እየሰራች ነው፡፡ ኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነቷን በመከተል የተለያዩ የኢኮኖሚና የፖለቲካ…

የጸና ሀገረ-መንግሥት፤ ከተቋም ግንባታ እስከ ዘላቂ ዴሞክራሲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር የፖለቲካ ብስለትና የኢኮኖሚ ጥንካሬ የሚለካው በጊዜያዊ የስልጣን ሽግግሮች ወይም በግለሰቦች ላይ በተወሰነ የአመራር ብስለት ብቻ ሳይሆን፤ በዘመናት መካከል ጸንተው በሚቆሙ ሀገራዊ ተቋማት ጥንካሬ ነው። የሀገራት ታላቅነት…

ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋ ለማፍራት የተጀመረው ጉዞ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዘመን መለወጫ በዓል ደስታና መታደስ ቀጥሎ በሚመጡት የስራ ቀናት በመላ ኢትዮጵያ የሚገኙ ተማሪዎች ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሳሉ፡፡ የ2019 የትምህርት ዘመን በይፋ ተጀምሯል። የትምህርት ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያ እና ብሪክስ – የንግድ ዲፕሎማሲ ስኬት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ ስብስብ አባል መሆኗ በዓለም አቀፍ የኢኮኖሚና ዲፕሎማሲያዊ መድረክ ላይ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሆኗል፡፡ በተለይም ለአስርት ዓመታት ስታካሂድ ለቆየችው የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት ከስብስቡ ትልቅ…

የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን መሳብ ተችሏል – ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን የሚያደርጉ ኩባንያዎችን ቁጥር ማሳደግ ተችሏል አለ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ተወካይና ቡድን መሪ ካሳ አላምራው ለፋና…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል አቅርቦቱን በእጥፍ በማሳደግ የቀጣናውን የኢኮኖሚና የኃይል ትስስር እያጠናከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሀገሪቱን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከእጥፍ በላይ ከማሳደግ ባለፈ የቀጣናውን የኃይል ትስስር እያጠናከረ ነው አሉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚው…

የ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸውን የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴሩ የመቁረጫ ነጥቡ የተማሪዎች ውጤት፣ የዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም እና የሀገራዊ የትምህርት…

ኢትዮጵያ ከኒውዴልሂ – እጅ ከምን?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንዷ ኒውዴልሂ በሳምንቱ መጨረሻ የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎችን ተቀብላ 18ኛውን የብሪክስ ጉባዔ በደመቀ ሁኔታ አስተናግዳለች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በዚሁ ሁነት ላይ ተሳትፈዋል፤ ከመድረኩ ጎን…

የባሕር በር ለኢትዮጵያ ከምንም ነገር በላይ ቀዳሚው ወሳኝ የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ማግኘት ለኢትዮጵያ ከምንም ነገር በላይ ቀዳሚው ወሳኝ የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕንድ ኒውዴልሂ በተካሄደው 18ኛው የብሪከስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፤…