Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ፈጠራን እና የስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታት የሚሰሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “ማሰልጠን፣ መሸለም፣ ማብቃት” በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ የቆየው ብሩህ ኢትዮጵያ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር የማጠቃለያ መርሐ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ባለፉት 10 ቀናት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ ሲካሄድ በቆየው ውድድር ማጠናቀቂያ ላይ…
ለውጭ ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል 46 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 4 ወራት ለኬንያ፣ ጅቡቲ እና ታንዛንያ በሽያጭ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል 46 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ።
የተቋሙ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን እንዳሉት÷ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ…
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ የሰጠው የሰላም ስምምነት …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ የሰጠ ነው አሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራር አባለት።
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥትና አፋህድ…
ለክልሉ ህዝብ እፎይታን የሚፈጥረው የሰላም ስምምነት…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት መካከል ዘላቂ የሰላም ስምምነት መፈረሙ ለክልሉ ህዝብ እፎይታን የሚፈጥር ነው አሉ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች።
አስተያየታቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰጡት የከተማዋ…
ኢትዮጵያ በዋና ዋና የኢኮኖሚ ዘርፎች አመርቂ ውጤት እያስመዘገበች ነው – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በዋና ዋና የኢኮኖሚ ዘርፎች አመርቂ ውጤት እያስመዘገበች ነው አሉ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ምክትል ዳይሬክተር ናይጅል ክላርክ ጋር በመሆን በዛሬው…
የሰላም ስምምነቱ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲሳለጥ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል – ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ስምምነቱ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲሳለጥ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል አሉ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ።
ትናንት በአማራ ክልል መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል…
ኢዜማ የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎቹን ለኮሚሽኑ አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎቹን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክቧል።
አጀንዳዎቹን የፓርቲው መሪ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና ሌሎች አመራሮች ለኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች አስረክበዋል።
የሀገራዊ…
የሰላም መንገድ ሁሉንም አሸናፊ ያደርጋል – የሰላም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም መንገድ ሁሌም ሁሉንም አሸናፊ ያደርጋል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡
ሚኒስቴሩ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ በሰጠው መግለጫ፤ መንግሥት ለገጠሙን ችግሮች ውይይት እና ንግግርን ብቸኛ አማራጭ መንገድ መሆናቸውን እና ለዚህም ቁርጠኛ መሆኑን በተደጋጋሚ…
በክልሉ ከ21 ሺህ 680 ካሬ ሜትር በላይ የከተማ መሬት ከምዝበራ ማዳን ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሥነ ምግባር እና ፀረሙስና ኮሚሸን ከ21 ሺህ 680 ካሬ ሜትር በላይ የከተማ መሬት ከምዝበራ ማዳን ተችሏል አለ።
"ትውልድን በሥነ ምግባር ፤ ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ሐሳብ በክልሉ የተከበረው 22ኛው ዓለም አቀፍ…
በአገልግሎት አሰጣጥ እምርታ ለማምጣት እየሰራን እንገኛለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንደ ሌሎች የልማት ስራዎቻችን ሁሉ በአገልግሎት አሰጣጥም እምርታ ለማምጣት እየሰራን እንገኛለን አሉ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ…