Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያን ሃብት በሚገባ ለመጠቀም የኢኖቬሽን ሥራዎች ሊበረታቱ ይገባል – ዳንኤል ቅጣው (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በሚገባ ለመጠቀም የኢኖቬሽንና የፈጠራ ሥራዎችን ማበረታታት ይገባል አሉ የአፍሪካሊክስ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቅጣው (ፕ/ር) ፡፡
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮጵያሊክስ ዓለም አቀፍ ጉባዔ "ለኢኖቬሽን ምቹ ከባቢን…
ልማትና ዕድገትን ለማፋጠን አመራሩ ሚናውን ሊያጠናክር ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ልማትና እድገትን ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት አመራሩ ሚናውን ይበልጥ አጠናክሮ ሊወጣ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ።
"አርቆ ማየት አርቆ መስራት" በሚል መሪ ሃሳብ የአማራ ክልል አሻጋሪ ዕድገትና የልማት ዕቅድ ዙሪያ…
የሲዳማ ክልል 12 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በበጀት አመቱ 12 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር መሰብሰብ ተችሏል አለ የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን፡፡
በክልሉ ታማኝ ግብር ከፋይ ብርቱ የልማት አርበኛ ነው በሚል መሪ ሀሳብ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የዕውቅናና የምስጋና መርሀ ግብር…
በመዲናዋ መኖሪያ ቤቶችን በፍጥነትና በጥራት ለመገንባት በልዩ ትኩረት እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤቶችን በፍጥነትና በጥራት በተለያዩ አማራጮች ለመገንባት በልዩ ትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ጀርመን አደባባይ አካባቢ በመንግስት እየተገነቡ…
ተወዳዳሪ ዜጋ እንድትሆኑ ሳትሰርቁ ጠንክራችሁ ፈተናችሁን በራሳችሁ ሥሩ – ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) በከምባታ ዞን ሺንሺቾ አጠቃላይ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው የ6ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና መርሐ ግብርን አስጀምረዋል።
በመርሐ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክል ርዕሰ…
አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የባህልና የእውቀት ማዕከል እየሆነች መታለች – አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ መዲና ከመሆን አልፋ የባህልና የእውቀት ማዕከል እየሆነች መታለች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ብርሃኑ ፀጋዬ።
ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት "ኢትዮጵያ በዲፕሎማቶች እይታ” የተሰኘ የፎቶግራፍ ዐውደ ርዕይ ዛሬ…
ቢሮው በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ4 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን ቻለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ባለፉት 11 ወራት በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ4 ቢሊየን 166 ሚሊየን ብር በላይ የህዝብና መንግስት ጥቅም ማዳን ቻለ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ…
የቢሾፍቱ ከተማ የኮሪደር ልማት የደረሰበት ደረጃ የሚበረታታ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ከተማ የኮሪደር ልማት እዚህ ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተከናወነው ስራ የሚበረታታ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ ከቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት በከተማዋ እየተከናወነ ያለው…
የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ምላሽ ማግኘት ቀጣናውን ተጠቃሚ ያደርጋል – ቴር ማጆክ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጁባ ዩኒቨርሲቲ የሰላም፣ ልማት እና ጸጥታ ጥናት ተቋም ተመራማሪ ቴር ቶንጊክ ማጆክ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ምላሽ ማግኘት የሀገሪቱን ልማት ከመደገፍ ባሻገር የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናን ተጠቃሚ ያደርጋል አሉ።
ቴር ማጆክ (ዶ/ር) በፋና…
በአፍሪካ የግምገማ ሥርዓት ላይ ያተኮረ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የግምገማ ሥርዓት ላይ ያተኮረው 25ኛው የአፍሪካ ኢቫሉዌሽን አሶሴሽን ጉባኤ ከሰኔ 9 ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡
ለሦስት ቀናት የሚካሄደውን ጉባኤ የአፍሪካ ኢቫሉዌሽን አሶሴሽን፣ በፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ኢቫሉዌሽን…