Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ወጣቶች በአካባቢና ቅርስ ጥበቃ ሥራ ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳደግ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቶች በአየር ንብረት ለውጥ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በቅርስ ጥበቃና መከላከል ሥራዎች ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡
በሔሪቴጅ ዎች የኢትዮጵያ ፕሮጀክት ዳይሬክተር ሄለን ዘርአይ እንደሚሉት÷ የአንድ ሀገር…
ጠንካራ ተቋም መፍጠር በሀገር ሁለንተናዊ እድገት ውስጥ ወሳኝ ነው – አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)ጠንካራ ተቋም መፍጠር በሀገር ሁለንተናዊ እድገት ውስጥ ወሳኝ ነው አሉ።
አረጋ ይርዳው (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ ተቋም ቀጣይነት ያለው እና ጠንካራ መሰረት ላይ…
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ደህንነታቸው የተጠበቀ የዲጂታል ስርዓቶች የሚበራከቱበት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ሉዓላዊ እና ደህንነታቸው የተጠበቀ የዲጂታል ስርዓቶች የሚበራከቱበት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብሔራዊ የዲጂታል ትራስፎርሜሽን ምክር ቤት ሊቀ መንበር ተመስገን ጥሩነህ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ተቋማት የሰላም አካቶ ትግበራን የዕቅዳቸው አካል ሊያደርጉ ይገባል – የሰላም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ተቋማት የሰላም አካቶ ትግበራን በዕቅዳቸው አካትተው ሊተገብሩ ይገባል አሉ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር በመተባበር የፌደራልና የክልል ምክር ቤቶች…
በግብርና ዘርፍ ያለውን የፋይናንስ አቅርቦት ችግር ለመፍታት እየተሰራ ነው – መለስ መኮንን (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በግብርና ዘርፍ ያለውን የፋይናንስ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ መለስ መኮንን (ዶ/ር)፡፡
ሚኒስትር ዴዔታው ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ግብርና በኢትዮጵያ ለአብዛኘው ሕዝብ የሕይወት መሰረት በመሆኑ…
ብሔራዊ ጥቅም በሀገራዊ ምክክር ሒደት…
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በተመሰረበት አዋጅ 1265/2014 ላይ ብሔራዊ ጥቅም ከኮሚሽኑ መርሆዎች አንዱ ተደረጎ ተደንግጓል፡፡ እዚህ ላይ የሀገራዊ ምክክር ሒደቶች እና ተጠባቂ ውጤቶች የአንድን ሀገር ብሔራዊ ጥቅም በምን መልኩ ሊያስጠብቁ እንደሚችሉ ጥያቄ ማንሳቱ ተገቢ ነው፡፡
ሀገራት በሀገራዊ…
ልዩ የኮማንዶ ኃይላችን አስቸጋሪ ኦፕሬሽኖችን በጀግንነት የሚፈጽም ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩ የኮማንዶ ኃይላችን ልዩ እና አስቸጋሪ ኦፕሬሽኖችን በእውቀትና በጀግንነት የሚፈጽም ነው አሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፡፡
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በአካዳሚው ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ልዩ የኮማንዶ…
የፌዴራል ፖሊስ ልዩና ስትራቴጂያዊ ኃይል መገንባቱ የፀጥታ ዘርፍ ሪፎርማችን ማሳያ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በተልዕኮው ልዩና ስትራቴጂያዊ የሆነ ኤሊት የፖሊስ ኃይል መገንባቱ የፀጥታ ሪፎርማችን ትልቅ ማሳያ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ የኢትዮጵያ…
የኢትዮጵያን እድገት ለማረጋገጥ ለግብርና ትምህርት ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል – አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን እድገት ለማረጋገጥ ለግብርና ትምህርት ትኩረት መስጠት ይገባል አሉ የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)፡፡
ፕሬዚዳንቱ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ ኢትዮጵያ በርካታ የተፈጥሮ ሃብቶች፣ አምራች ዜጋ እና…