Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በባህርዳር ሰባት አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ስራ ጀምረዋል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህርዳር ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ብቻ ሰባት አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ስራ መጀመራቸው ተመላከተ።
የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ አማካሪ ኮሚቴ በከተማዋ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን የስራ እንቅስቃሴ እየጎበኘ ነው።
ጉብኝቱ የአማካሪ…
በደብረ ብርሃን 10 ሺህ 980 ለሚሆኑ ዜጎች የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
በደብረ ብርሃን ከተማ 52 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሰብዓዊ እርዳታ ለሚሹ 10 ሺህ 980 ዜጎች የምግብ እና የተለያዩ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
ድጋፉን ያደረገው የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን መሆኑ ተገልጿል፡፡
የምግብና ቁሳቁስ ድጋፉን የልማት ኮሚሽኑ…
ጎንደር የምትጠብቀው ሰው ሰራሽ ሀይቅ እውን ሊሆን ተቃርቧል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመገጭ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት አማካኝነት በጎንደር የሚፈጠረው ሰው ሰራሽ ሀይቅ እውን ሊሆን ተቃርቧል፡፡
870 ሄክታር መሬት በሚሸፍን ቦታ ላይ ያረፈው የመገጭ ግድብ 180 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ ውሀ የመያዝ አቅም አለው፡፡…
በምስራቅ ሀረርጌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር ካሳዬ አበበ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥ በወረዳው ልዩ ቦታው…
የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ሚናውን እንዲወጣ ይሰራል – ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ለብሔራዊ ጥቅም መከበር እና ለሀገራዊ አንድነት መረጋገጥ የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ይሰራል አሉ።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዘርፉን ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ…
ኢትዮጵያ ፍልሰተኞችን በማስተናገድ ዓለም አቀፋዊ ግዴታዋን እየተወጣች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ ፍልሰኞችን ተቀብላ በማስተናገድና ማኅበራዊ አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ ዓለም አቀፋዊ ግዴታዋን እየተወጣች ነው አሉ ።
ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ…
የፌደራል ተቋማት ዋነኛ ተልዕኮ የመደመር መንግሥትን እሳቤ ተግባራዊ ማድረግ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ተቋማት ዋነኛ ተልዕኮ የመደመር መንግሥትን እሳቤ ተግባራዊ ማድረግ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል ተቋማት አደረጃጀት ፖለቲካ ዘርፍ ሰብሳቢ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፡፡
ለብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል አደረጃጀት አመራሮች የውስጠ ፓርቲ…
በመዲናዋ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን በሚያጥሩ አካላት ላይ ርምጃ ይወሰዳል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የውስጥ ለውስጥ እና አቋራጭ መንገዶችን በሚያጥሩ ነዋሪዎችና ተቋማት ላይ ርምጃ ይወሰዳል አለ።
ባለስልጣኑ በመንገዶች ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታትና የጋራ መፍትሔ ለማስቀመጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር…
ለሀገር ልማት የታማኝ ግብር ከፋዮች ሚና የላቀ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገር ዕድገት እና ልማት የታማኝ ግብር ከፋዮች ሚና የላቀ ነው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡
‘ግብር ለሀገር ክብር’ በሚል መሪ ሃሳብ በአርባ ምንጭ ከተማ ለክልሉ ታማኝ ግብር ከፋዮች በዛሬው ዕለት የማበረታቻ…
ጾታዊ ጥቃትን በመከላከል የሴቶችን የልማት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ መስራት ይገባል- ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለሴቶችና ሕጻናት ደህንነት ዋስትና የምትሰጥ የፍትሕና እኩልነት ተምሳሌት ሀገር እንድትሆን ሁሉም በትኩረት ሊሰራ ይገባል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
"ጥቃትን የማይታገስ ማሕበረሰብ ለትውልድ ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ ላለፉት 16…