Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በቀጣይም…
ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ያላት ተደማጭነትና ተጽዕኖ የተረጋገጠበት የቡድን 20 ጉባኤ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናው ብሎም በአፍሪካ ያላት ተደማጭነት እና ተፅዕኖ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንድትሳተፍ አስችሏታል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ…
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት አገልግሎት አሰጣጡን አቀላጥፏል – አቶ አወሉ አብዲ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት በክልሉ የአገልግሎት አሰጣጥን አቀላጥፏል አሉ፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የጅማ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን…
የእሳተ ገሞራ ፍንዳታው በንቁ ቅልጥ አለቶች መብላላት የተከሰተ ነው – አታላይ አየለ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የተከሰተው የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በንቁ ቅልጥ አለቶች መብላላት ምክንያት የተፈጠረ ነው አሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ አታላይ አየለ (ፕ/ር)፡፡
በአፋር…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አንጎላ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረቶች የጋራ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አንጎላ ገብተዋል።
ጉባኤው በአንጎላ ዋና ከተማ ሉዋንዳ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት አባል…
በአካታችነት ኢትዮጵያዊ ማንነትን መገንባት ያስፈልጋል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአካታችነት፣ በአቃፊነትና በአሳታፊነት አውድ ኢትዮጵያዊ ማንነትን መገንባት ያስፈልጋል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡
ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት…
በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስጠብቁ ውይይቶች ተደርገዋል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ አፍሪካ ከተካሄደው በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስጠብቁ የሁለትዮሽ ውይይቶች ተደርገዋል አሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ ጉባኤውን አስመልከተው በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት÷…
በኦሮሚያ ክልል የተፈጥሮ እና የሰው ሀብትን በማቀናጀት ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አወሉ አብዲ በክልሉ የተፈጥሮ እና የሰው ሀብትን በማቀናጀት ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ።
በዛሬው እለት በክልሉ ጅማ ዞን ዴዶ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናውኗል።…
ኮፕ32ን ስናዘጋጅ ከብራዚል የምንወስደው ጠቃሚ ልምዶች አሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኮፕ32ን በኢትዮጵያ ስናዘጋጅ ከብራዚል የምንወስደው ብዙ ጠቃሚ ልምዶች አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉዊዝ ኢናችዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር…
አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኢጋድ ዋና ጸኃፊ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸኃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) አቅርበዋል።
ዋና ጸኃፊው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት፤ ከአምባሳደር…