Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ጉባዔን እንድታስተናግድ መመረጧ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ታሪካዊ ነው – መሐሙድ አሊ ዩሱፍ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤዔን (ኮፕ 32) እንድታስተናግድ መመረጧ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ታሪካዊ ነው አሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ።
ሊቀመንበሩ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት…
የክልሉን ሰላምና ጸጥታ በማረጋገጥ ሰፊ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው – አፈ ጉባዔ ፋጤ ሰርሞሎ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታን በማረጋገጥ ሰፊ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው አሉ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋጤ ሰርሞሎ፡፡
አፈ ጉባዔዋ ለ20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የተደረገውን ዝግጅትና በክልሉ የተከናወኑ…
10ኛው የከተሞች ፎረም በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የከተሞች ፎረም በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡
ፎረሙ "የከተሞች ዕድገት ለኢትዮጵያ ልሕቀት” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሐይቅ ከተማ የተገነባውን ትምህርት ቤት መረቁ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ ከተማ በበላይነህ ክንዴ ፋውንዴሽን የተገነባውን ትምህርት ቤት መርቀዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ የልማት ስራዎችን በመጎብኘት እና የተጠናቀቁ…
አፍሪካ በኮፕ30 በአንድ ድምፅ በመናገር በዓለም ተደምጣለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አፍሪካ በብራዚል ቤሌም በተካሄደው የተባበሩት መንግስታት የ2025 የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ30) ላይ በአንድ ድምፅ በመናገር በዓለም ተደምጣለች አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…
አባተ አበበ የተባለ ግለሰብን በመግደል ወንጀል የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አባተ አበበ የተባለ ግለሰብን በመግደል ወንጀል የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኗል።
የግራ ቀኝ ማስረጃን መርምሮ የቅጣት ውሳኔ ያሳለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የግድያና የከባድ ውንብድና…
በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም መስሕቦችን የማሻሻልና መዳረሻዎችን የማልማት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ የቱሪዝም መስሕቦችን የማሻሻልና መዳረሻዎችን የማልማት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም መስሕቦችን…
በፖለቲካው ዘርፍ ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገሩ ውጤቶች ተመዝግበዋል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፖለቲካው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገሩ ናቸው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)።
በለውጡ ዓመታት የተመዘገቡ ስኬቶች ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት…
በመደመር መንግሥት ዕሳቤ ተቋማት የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን የመተግበር ግዴታ አለባቸው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሀይ ጳውሎስ በመደመር መንግሥት ዕሳቤ ሁሉም ተቋማት የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን የመተግበር ግዴታ አለባቸው አሉ።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር…
ከተማ አስተዳደሩ ሀገራዊ ዕቅዶችን ለማሳካት በቁርጠኝነት መስራቱን ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተቀመጡ ሀገራዊ ዕቅዶችን ለማሳካት በትጋትና በቁርጠኝነት መስራቱን ይቀጥላል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ ከከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር “በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ…