Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ እና ማሌዥያ ትብብራቸው ለረጅም ዓመታት የዘለቀ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ማሌዥያ ትብብራቸው ለረጅም ዓመታት የዘለቀ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ጋር በብሔራዊ ቤተ መንግሥት የሀገራቱን አጋርነት ማጠናከር…
ዛሬም ውድ የሆነውን የሰው ሕይወት እየቀጠፈ ያለው የትራፊክ አደጋ …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ዛሬም ውድ የሆነውን የሰው ሕይወት በትራፊክ አደጋ እያጣን ነው አለ።
በሚኒስቴሩ የመንገድ ደህንነት አቅም ግንባታ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮሐንስ ለማ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ የመንገድ ትራፊክ አደጋ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከማሌዥያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ባለፈው ዓመት በማሌዥያ ይፋዊ የሥራ…
በ1920ዎቹ ከኢትዮጵያ የተወሰዱ12 ውድ ቅርሶች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ1920ዎቹ ከኢትዮጵያ የተወሰዱ 12 ውድ ቅርሶችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ተረክቧል፡፡
ታዋቂው የኒውክሌር ሳይንስ ፕሮፌሰር ራሞን ቫይስ አያታቸው ከ100 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ የጀርመን ልዑክ…
ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ በማህበራዊ ልማት የምታደርገውን ድጋፍ ታጠናክራለች – አምባሳደር አሌክሲስ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ በትምህርትና ጤና ዘርፍ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክን፡፡
የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከአምባሳደር አሌክሲስ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…
በሰላም ግንባታ ሒደት የሴቶችን ሚና ለማሳደግ …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የሴቶች ኤጀንሲ (ዩኤን ውመን) ሴቶች በሰላም ግንባታ ሒደት ላይ ያላቸውን ሚና ለማሳደግ በትብብር መስራት ይገባል አለ፡፡
የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ም/ቤት በፈረንጆቹ 2000 ላይ ያጸደቀው የሴቶች ሰላምና ደህንነት…
ኢትዮጵያ ያላት የተፈጥሮ ገፀ በረከት ለቱሪዝም ኢንቨስትመንት ተመራጭ ያደርጋታል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ሳዑዲ ቢዝነስ ፎረም ተሳታፊ የሳዑዲ አረቢያ ልዑካን ቡድን አባላት ኢትዮጵያ ያላት የተፈጥሮ ገፀ በረከት ለቱሪዝም ኢንቨስትመንት ተመራጭ ያደርጋታል አሉ።
የልዑካን ቡድን አባላቱ የቤኑና መንደርን ጨምሮ የተለያዩ የቱሪዝም መዳረሻዎችን…
ኢትዮጵያና ማሌዢያ በወሳኝ የልማት መስኮች ትብብራቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ማሌዢያ የንግድና ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በወሳኝ የልማት መስኮች ትብብራቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
የኢትዮጵያና ማሌዢያ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል…
የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሴሪ አንዋር የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሴሪ አንዋር ኢብራሂም የዓድዋ ድል መታሰቢያ እና አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሴሪ አንዋር የመላው ጥቁር ሕዝቦች ኩራት የሆነውን የዓድዋ ድል…
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ትልቅ የባሕል ለውጥ አምጥቷል – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ ማጠቃለያ እና የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ እንዳሉት፤ የ2017/18 ክረምት ወራት በጎ ፈቃድ…