Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አንጎላ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረቶች የጋራ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አንጎላ ገብተዋል።
ጉባኤው በአንጎላ ዋና ከተማ ሉዋንዳ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት አባል…
በአካታችነት ኢትዮጵያዊ ማንነትን መገንባት ያስፈልጋል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአካታችነት፣ በአቃፊነትና በአሳታፊነት አውድ ኢትዮጵያዊ ማንነትን መገንባት ያስፈልጋል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡
ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት…
በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስጠብቁ ውይይቶች ተደርገዋል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ አፍሪካ ከተካሄደው በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስጠብቁ የሁለትዮሽ ውይይቶች ተደርገዋል አሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ ጉባኤውን አስመልከተው በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት÷…
በኦሮሚያ ክልል የተፈጥሮ እና የሰው ሀብትን በማቀናጀት ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አወሉ አብዲ በክልሉ የተፈጥሮ እና የሰው ሀብትን በማቀናጀት ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ።
በዛሬው እለት በክልሉ ጅማ ዞን ዴዶ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናውኗል።…
ኮፕ32ን ስናዘጋጅ ከብራዚል የምንወስደው ጠቃሚ ልምዶች አሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኮፕ32ን በኢትዮጵያ ስናዘጋጅ ከብራዚል የምንወስደው ብዙ ጠቃሚ ልምዶች አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉዊዝ ኢናችዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር…
አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኢጋድ ዋና ጸኃፊ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸኃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) አቅርበዋል።
ዋና ጸኃፊው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት፤ ከአምባሳደር…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከቡድን 20 ጉባኤ ጎን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ…
ኢትዮጵያ በትብብር የምትሰራ እና መፍትሔ የምታቀርብ ሀገር እንደሆነች ማሳየት ተችሏል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በቡድን 20 ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ በትብብር የምትሰራ፣ ሀሳብ የምታመነጭ እና መፍትሔ የምታቀርብ ሀገር እንደሆነች ማሳየት ተችሏል አሉ።
ሚኒስትሩ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያን ተሳትፎ…
ብርሃን ተለግሳ ለማመስገን የቆመች ነፍስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤዛዊት ጥላሁን ሁለቱንም የዓይን ብርሃኗን ያጣችው ድንገት ነበር። የሰባተኛ ክፍል ተማሪ እያለች በ12 ዓመቷ።
ድንገት በተከሰተው ዓይነ ስውርነት እሷም ሆነች ቤተሰቧ መደናገጣቸው አልቀረም። እንደ እኩዮቿ ትቦርቅ የነበረችው ቤዛ ቁዘማ ውስጥ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስተር ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በአየር ንብረት ጥበቃ ሥራ ትብብር እና የጋራ…