Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ለዓለም አቀፍ ለውጦች ምላሽ የሚሰጥና በአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)፡፡ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲውን 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓልን…

የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል አሉ። የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ…

ኢትዮጵያን አፍሪካዊ የዘላቂ ግብርና እድገት ማሳያ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ኢትዮጵያን አፍሪካዊ የዘላቂ ግብርና እድገት ማሳያ ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ። የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መድረክ ላይ አቶ አዲሱ አረጋ እንዳሉት፤ ግብርናውን በማዘመን…

መንግሥት ለሰው ተኮር አጀንዳዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መንግሥት ለሰው ተኮር አጀንዳዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት ለአካታች ልማት እየሰራ ነው አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በደሴ ከተማ የተመለከትናቸው የግብርና እና…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ የንግድ ም/ቤት ስብሰባ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መርሐ ግብሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዙሪያ የወጣቶችን ሃሳብ በማገዝ ለሀገር ጥቅም ማዋል ይገባል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቶች በሰው ሰራሽ አስተውሎት ላይ የሰሩትን እና ያሰቡትን በማገዝ ለሀገር ጥቅም እንዲውል መስራት ይገባል አሉ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በሩብ ዓመቱ ከ545 ሺህ በላይ ፓስፖርት ለዜጎች ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዘመናዊ አሰራርን በመዘርጋት እየሰጠ ያለውን አገልግሎት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አለ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ። ቋሚ ኮሚቴው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎትን…

ለሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው- ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለሚያጋጥሙ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ፡፡ የበጎ አድራጎት ሥራ የሚሹ ጉዳዮች በሀገር ውስጥ እምቅ አቅምና እውቀት መፈታትን…

ኢትዮጵያ ለኢንተርፕርነርሽፕ ያላትን ምቹ ሁኔታ ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ኢንተርፕርነርሺፕ ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ከሕዳር 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆየውን መርሐ ግብር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር አዘጋጅተውታል፡፡ በመድረኩ…

የኢጋድ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በትኩረት የሰሩ ጋዜጠኞች ሽልማት ሥነ ሥርዓት በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)   ኢትዮጵያ 3ኛውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በትኩረት የሰሩ መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ታስተናግዳለች፡፡ ኢጋድና የኢትዮጵያ መንግስት በጋር የሚያዘጋጁት የሽልማት መርሐ…