Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የወላይታ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕንድ፣ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶች ጥበቃ ኮሚቴ ጉባኤ ተካሂዷል። በዚህ ጉባዔ ላይ ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ያቀረበችው…

በመዲናዋ የተካሄደው ሕዝባዊ ውይይት ለሕዝብ ጥያቄዎች በተግባር የተደገፈ ማብራሪያ የተሰጠበት ነው – አቶ ሃፍታይ ገ/እግዚአብሔር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተካሄደው ሕዝባዊ ውይይት ለሕዝቡ ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ የተሰጠበት ነው አሉ የከተማ አስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃፍታይ ገ/እግዚአብሔር። ኃላፊው "የጉባ ብስራቶች የመደመር…

ዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያቀደችውን ዓላማ እንድታሳካ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ ነው – ራፋኤል ማርያኖ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያቀደችውን ዓላማ እንድታሳካ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ ነው አሉ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራም መጀመሯን አስመልክቶ ባስተላለፉት…

ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራሟን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ደረጃ ጋር በማጣጣም ለመተግበር ቁርጠኛ ነች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራሟን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ደረጃ ጋር በማጣጣም ለመተግበር ቁርጠኛ ነች አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ምክትል…

ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ይበጃሉ ያላቸውን አጀንዳዎች የልየታ ስራ እያጠናቀቀ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኢትዮጵያ የቆዩ ችግሮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ይበጃሉ ያላቸው አጀንዳዎች የልየታ ስራ እየተጠናቀቀ ነው አሉ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)። ኮሚሽኑ በእስካሁን ሂደት የተከናወኑ…

ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ከፍልስጤም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ከፍልስጤም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቫርሰን አጋቤኪያን ሻሂን ጋር በጽ/ቤታቸው ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰላምና ደኅንነት የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ሐሳብ መለዋወጣቸውን የውጭ…

ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሪፎርም በማካሄድ ለውጭ ባለሃብቶች ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢ ፈጥራለች – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም በማካሄድ ለውጭ ባለሃብቶች ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢ ፈጥራለች አሉ በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)፡፡ አምባሳደር ጀማል (ዶ/ር)…

የኮፕ32 እና የኢንተርፖል ጉባኤዎች በስኬት እንዲከናወኑ የሚያስችል ዝግጅት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምታስተናግዳቸው የኮፕ32 እና የኢንተርፖል ጉባኤዎች በስኬት እንዲከናወኑ የሚያስችል ዝግጅት ይፋ ተደርጓል። ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ32)፣ 96ኛውን የኢንተርፖል ጠቅላላ ጉባኤ እንዲሁም…

የግብፅ ሚዲያዎች በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ዜጎችን ዋሽተዋል – ግብጻዊ አክቲቪስት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብጽ ሚዲያዎች ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አሳሳች መረጃ በማቅረብ ሕዝቡን ሲያሳስቱ ነበር አሉ ግብጻዊው አክቲቪስት ሃምዲ ሱሌይማን፡፡ ከፋና አረብኛ ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ሃምዲ ሱሌይማን፥ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በግብፅ…

የኮሪደር ልማቱ በከተማዋ ከመሰረተ ልማት ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮችን እየቀረፈ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረር ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ ከመሰረተ ልማት ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮችን እየቀረፈ ነው አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማዋ እየከተናወኑ የሚገኙ የውስጥ ለውስጥ…