Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የሳይበር ደህንነት ቅድሚያ የተሰጠው ጉዳይ ነው – ወ/ሮ ትዕግስት ሀሚድ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የሳይበር ደህንነት ጉዳይ ከመሰረተ ልማት እና ኃይል ቀጥሎ ስትራቴጂካዊ ቅድሚያ የተሰጠው ጉዳይ ነው አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ።
ዋና ዳይሬክተሯ ዲጂታል ኢትዮጵያ…
98 በመቶ የመንግሥት አገልግሎቶችን በኦንላይን ለመስጠት በትኩረት ይሰራል – ፍሬሕይወት ታምሩ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2030 ዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ 98 በመቶ የሚሆኑትን የመንግሥት አገልግሎቶች በኦንላይን ለመስጠት በትኩረት ይሰራል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡
ፍሬሕይወት ታምሩ የ2030 ዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂን…
የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላምና ልማት እውን ለማድረግ ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላምና ልማት እውን ለማድረግ ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ማረጋገጥ ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡
አቶ አደም…
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 አካታች፣ ሉዓላዊ እና በግልጽ ዓላማ የሚመራ ነው – ሚሪያም አሊ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 አካታች ሉዓላዊ እና በግልጽ ዓላማ የሚመራ ስትራቴጂ ነው አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዲጂታል አማካሪ ሚሪያም አሊ።
ሚሪያም አሊ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ራዕይ፣ ዓላማ እና ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮችን…
ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ተወያይቷል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሠሌዳ ጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡…
ለቱሪዝም ዘርፉ እድገት ወሳኝ የሆነው የማሕበረሰብ አቀፍ ቱሪዝም …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ ማሕበረሰብ አቀፍ ቱሪዝም ላይ በትኩረት መስራት ያስፈልጋል አሉ የዘርፉ ባለሙያዎች።
በቱሪዝም ሚኒስቴር የስትራቴጂክ ጉዳዮች አማካሪ ቴዎድሮስ ደርበው እንዳሉት÷ የማሕበረሰብ አቀፍ ቱሪዝም ጎብኚዎች ከአካባቢው ነዋሪዎች…
ወጣቶች በአካባቢና ቅርስ ጥበቃ ሥራ ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳደግ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቶች በአየር ንብረት ለውጥ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በቅርስ ጥበቃና መከላከል ሥራዎች ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡
በሔሪቴጅ ዎች የኢትዮጵያ ፕሮጀክት ዳይሬክተር ሄለን ዘርአይ እንደሚሉት÷ የአንድ ሀገር…
ጠንካራ ተቋም መፍጠር በሀገር ሁለንተናዊ እድገት ውስጥ ወሳኝ ነው – አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)ጠንካራ ተቋም መፍጠር በሀገር ሁለንተናዊ እድገት ውስጥ ወሳኝ ነው አሉ።
አረጋ ይርዳው (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ ተቋም ቀጣይነት ያለው እና ጠንካራ መሰረት ላይ…
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ደህንነታቸው የተጠበቀ የዲጂታል ስርዓቶች የሚበራከቱበት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ሉዓላዊ እና ደህንነታቸው የተጠበቀ የዲጂታል ስርዓቶች የሚበራከቱበት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብሔራዊ የዲጂታል ትራስፎርሜሽን ምክር ቤት ሊቀ መንበር ተመስገን ጥሩነህ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…