Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በደሴ ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ደሴ ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።
በከተማዋ ሰኞ ገበያ ክፍለ ከተማ ቢለን ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን በደሴ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የ3ኛ ፖሊስ ጣቢያ ኃላፊ…
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ የሀገሪቱን የፋይናንስ ሥርዓት በማሳለጥ የጎላ ሚና አለው – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ የሀገሪቱን የፋይናንስ ሥርዓት በማሳለጥ የጎላ ሚና አለው አሉ፡፡
ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚካሄደው ሁለተኛው ቀጣናዊ የካፒታል ገበያ ጉባኤ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን…
የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ተገማች፣ ግልፅና ምቹ የካፒታል ገበያ ምህዳር መፍጠር አስችሏል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ተገማች፣ ግልፅና ምቹ የካፒታል ገበያ ምህዳር መፍጠር አስችሏል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)።
ሁለተኛው ቀጣናዊ የካፒታል ገበያ ጉባኤ በአዲስ ዓለም አቀፍ የስብሰባ ማዕከል እየተካሄደ…
የብልፅግናን ጉዞ ለማፋጠን በአሰሪዎች ተሳትፎና በሠራተኞች መብት መካከል ሚዛን መጠበቅ ወሳኝ ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግናን ጉዞ ለማፋጠን የአሰሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግና በሠራተኞች መብት አከባበር መካከል ሚዛን መጠበቅ ወሳኝ ነው አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት…
አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን አቀረቡ።
በዛሬው ዕለት በቃስር አል ዋታን…
ኮሚሽኑ የምክክር ጉባዔ ለመጥራት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምክክር ጉባዔው የሚመክርባቸውን አጀንዳዎች ቀርጾ ይፋ ለማድረግና ጉባዔውን ለመጥራት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ነው አሉ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)።
ኮሚሽኑ ''የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማትና የሲቪል…
ለአንድ ወር በኮምቦልቻ፣ ደሴና አካባቢው በከፊል ተቋርጦ የቆየው ኃይል ወደ አገልግሎት ተመለሰ
ለአንድ ወር በኮምቦልቻ፣ ደሴና አካባቢው በከፊል ተቋርጦ የቆየው ኃይል ወደ አገልግሎት ተመለሰ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ወር በኮምቦልቻ፣ ደሴና አካባቢው በከፊል ተቋርጦ የቆየው የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
አገልግሎቱ የተቋረጠው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ያከናወኑት ቁልፍ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል።
በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር በተካሄደው የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመታደም ከፍተኛ…
የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቅ ዘመናዊ አየር ሃይል ተገንብቷል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቅና ዘመኑ የደረሰብትን የውጊያ ስልት የሚመጥን አየር ሃይል ተገንብቷል አሉ የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ፡፡
ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን…
ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቡና፣ ሰሊጥና ጥራጥሬ ምርት ላኪዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር መመለስ ላይ በሚታዩ ክፍተቶች ዙሪያ ከቡና፣ ሰሊጥ እና ጥራጥሬ ላኪዎች ጋር ተወያይተዋል።
በምክክር መድረኩ ባንኩ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ የመጠበቅ እና የኤክስፖርት ገቢ…