Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሚያ ክልል የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን እየተከናወኑ የሚገኙ የግብርና እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ የፓርቲው አመራሮች ባለፉት 10 ቀናት በአዳማ ከተማ ስልጠና ሲወስዱ ቆይተዋል። ሰልጣኞቹ…

የመገጭ ግድብ የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በጎንደር በነበረን ጉብኝት የመገጭ የመስኖ ልማት…

በሲዳማ ክልል ለኮሪደር ልማት የኤሌክትሪክ መስመርና ትራንስፎርመር ማዛወር ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የኃይል አቅርቦትን አስተማማኝ ማድረግ የሚያስችል የመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ሥራዎች ተከናውነዋል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የተከናወነው…

በመዲናዋ 36 ሺህ 600 ዜጎችን በየቀኑ የሚመግቡት ማዕከላት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከላት 36 ሺህ 600 ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ፡፡ የኤጀንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ማሞ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ለማሕበራዊ…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በምክክር እና በሰጥቶ መቀበል መርህ ምላሽ ማግኘት አለበት – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያነሳችው የባህር በር ጥያቄ በምክክር እና በሰጥቶ መቀበል መርህ ምላሽ ማግኘት አለበት አሉ ምሁራን። የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁር ብሩክ ኃይሉ (ፕ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ለሺህ ዓመታት…

ለሦስት ሳምንት ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአቢጃታ ሐይቅ ውሃ መሙላትን ተከትሎ ለሦስት ሳምንት ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ተመለሰ። የኃይል አቅርቦቱ የተቋረጠው በአቢጃታ ሐይቅ ውሃ መሙላትን ተከትሎ ወደ ኮስትክ ሶዳ ፋብሪካ የሚሄደው የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች በመወደቃቸው መሆኑን…

የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥን አየር ኃይል እየተገነባ ነው – ሌ/ጄነራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ከቢሾፍቱ ከተማ እና አካባቢው ነዋሪዎች ጋር 90ኛ ዓመት የአየር ኃይል የምስረታ ቀን አከባበርን አስመልክቶ ውይይት አድርገዋል። ዋና አዛዡ በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ አየር ኃይል…

ኢትዮጵያ የጀመረችውን የኒውክሌር ኃይል ልማት እውን ለማድረግ በትብብር እንሰራለን – አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የኒውክሌር ኃይል ልማት በትብብር በመገንባት እውን እንዲሆን እንሰራለን አሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን። አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ሁለቱን ሀገራት በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ በመምከር በትብብር እንሰራለን…

በድሬዳዋ ከተማ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ግንባታ ለማከናወን ስምምነት አድርጓል፡፡ ሚኒስቴሩ ስምምነት ያደረገው ከዮት ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር ነው፡፡…

በአህጉር ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅም…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት እና ለአፍሪካ የመድኃኒት ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል አለ የቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን። ኢትዮጵያ መድኃኒትን በራስ አቅም ለማምረት እና አቅርቦትን ለማረጋገጥ የተለያዩ…