Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሕዳሴ ግድብ ስኬት የአይቻልም አመለካካትን ንዷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ መመረቁ የአይቻልም አመለካከትን የናደ የአዲሱ ትውልድ ደማቅ አሻራ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ የሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ መመረቁን አስመልክቶ ‘በኅብረት ችለናል’ በሚል መሪ…

ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት የምትችልባቸው ዓለም አቀፍ ህጎች አሉ – የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ መሐሙድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ መሐሙድ ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት የምትችልባቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው አማራጮች አሏት አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሀገራቸውና በቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከአል አረቢያ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥…

የሕዳሴ ግድብ ስኬትን በሌሎች የልማት ስራዎች ለመድገም እንረባረባለን – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ሕዝቡን በማስተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የተገኘውን ስኬት በሌሎች የሰላምና የልማት ስራዎች ላይ ለመድገም እንረባረባለን አሉ። "በኅብረት ችለናል" በሚል መሪ ሀሳብ የሕዳሴ…

መደመር ተብሎ የተጀመረው የሀገራዊ ዕሳቤ ጉዞ የመደመር መንግሥት ላይ ደርሷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መደመር ተብሎ የተጀመረው የሀገራዊ ዕሳቤ ጉዞ ዛሬ የመደመር መንግሥት ላይ ደርሷል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት…

የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጽሐፋቸውን ምረቃ…

ሕዝባችን ሰላም ወዳድና ልማት ፈላጊ መሆኑን በተግባር አሳይቷል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝባችን ትናንትም ሆነ ዛሬ ሰላም ወዳድ እና ልማት ፈላጊ መሆኑን በተግባር አሳይቷል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በአማራ…

በክልሉ የወባ በሽታን መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂዎች እየተተገበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂዎችን እየተገበርኩ ነው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ ለወባ መራቢያ ምቹ ሁኔታ ያለባቸውን…

በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ መንትዮች…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንትዮቹ ተማሪዎች ያብጸጋ አስቻለው እና ያብተስፋ አስቻለው ይባላሉ፡፡ ተማሪዎቹ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን የሚገኘው ሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ናቸው፡፡ መንትዮቹ ከልጅነታቸው ጀምሮ ተለያይተው የማያውቁ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ የተሰኘው መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡- YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation…

በትጋትና በትኩረት ከተሰራ የማይቻል ነገር የለም – 589 ያመጣው ተማሪ ጎሳ ነጌሶ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ጎሳ ነጌሶ በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 589 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ተማሪ ጎሳ ነጌሶ ሒሳብ 100፣ ፊዚክስ 100፣ እንግሊዘኛ 97፣ ኬሚስትሪ 98፣…