Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ለመጠበቅ ያደረጉትን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል አሉ ምሁራን፡፡ በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር መምህር ጸጋዬ ሞረዳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአሁኑ ትውልድ…

የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ለዓለም ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን አሉ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች…

ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል።…

130ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ይገኛል። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዓሉን አስመልክቶ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሐውልት እና…

ጀግኖች አባቶቻችን የተዋጉት ከጣሊያን ጦር ጋር ብቻ ሳይሆን ከባንዳዎችና ምንደኞች ጭምር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው÷ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ብሔራዊ ጥቅም፣ ነጻነትና ሉዓላዊነት ላይ የማይቀየር ዐቋም አላቸው…

በመዲናዋ ለዐድዋ ድል በዓል አከባበር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ይከበራል፡፡ ለበዓሉ መከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ሥራ መግባቱን የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ በዓሉ…

ዓድዋ በኅብረት የተሰለፉ ጀግኖች ድል የነሱበት የጽኑ መንፈስና የከፍታችን ተምሳሌት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው÷ የዓድዋ ድል የጥቁር ሕዝቦች የድል አክሊል፤ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ልዩነቶቻቸውን ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል…

ከዓድዋ ድል የምንማረው የአንድነትና ጽናትን አይበገሬነትና አሸናፊነት ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል በደምና አጥንት ዋጋ ተከፍሎ ጭቆና ውስጥ ለነበሩ ሁሉ የድል ጮራ የሆነ አኩሪ ታሪካችን ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የዘንድሮው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዘርባጃን ጉብኝትና አዳዲስ አጋርነቶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ኢትዮጵያ አዳዲስ ትብብርና አጋርነቶችን ለማጠናከር እንደምትሰራ የሚያሳይ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ የጠቅላይ ሚኒስትር…