Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ትምህርት በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርት በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገትና ግጭቶችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲዳብር ከፍተኛ ሚና አለው አሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና ተመራማሪ ጌትነት ታደለ (ፕ/ር)። ተመራማሪው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ትምህርት…

ጥቅም ሳይሰጡ የቆዩ ቦታዎች ወደ ግብርና ልማት ማዕከልነት እየተቀየሩ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዚህ ቀደም ጥቅም ሳይሰጡ የቆዩ በርካታ ቦታዎች አሁን ላይ በመስኖ ወደ ግብርና ልማት ማዕከልነት እየተቀየሩ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በግብርናው ዘርፍ…

የቀይ ቦኔት ክብር የገባውና ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት የሚሰዋ ሠራዊት ተገንብቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀይ ቦኔት ክብር የገባውና ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት ራሱን የሚሰዋ እንዲሁም ለቀጣናው ሀገራት መከታ የሆነ ሠራዊት ተገንብቷል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የመከላከያ ሠራዊት…

ለየትኛውም ግዳጅ ዝግጁ የሆነ ጀግና፣ ብቁና ጠንካራ ሠራዊት ተገንብቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከብሔር እና ፖለቲካ ውግንና ነጻ የሆነ ሠራዊት ተገንብቷል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ…

ኤሊት ፎርስ የምንገነባው ውጊያና ሽብር እንዳይፈጠር፤ ከተፈጠረም በአጭር ጊዜ ለመቋጨት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ኤሊት ፎርስ የምትገነባው በቀጣናው ውጊያና ሽብር እንዳይፈጠር፤ ከተፈጠረም በአጭር ጊዜ ለመቋጨት ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ተዳፍኖ የቆየውን የዓድዋ ድል ዳግም በኩራት እንዲያንሠራራ አስችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ ተዳፍኖ የቆየው የዓድዋ ድል ዳግም በኩራት እንዲያንሠራራ አስችሎታል አሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባ አዳነች የዘንድሮው የዓድዋ ድል ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከባህልና…

‎የኮሪደር ልማት ስራዎች እያደገ ለመጣው ከተሜነት ሀገርን ያዘጋጁ ሆነዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሪደር ልማት ስራዎች እያደገ ለመጣው ከተሜነት ሀገርን ያዘጋጁ ሆነዋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በሐዋሳ ከተማ በሁለተኛው ምዕራፍ የተከናወኑ የኮሪደር…

ኢትዮጵያ በትውልድ ቅብብሎሽ ሀገር ያጸኑ ጀግኖች ምድር ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በትውልድ ቅብብሎሽ ሀገር ያጸኑ የበርካታ ጀግኖች ምድር ናት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ…

ኢትዮጵያ ጠንካራ የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገበች ነው – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ጠንካራ እና ጥራት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገበች ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባልና የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በልዩ ልዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና…

የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለተከታታይ ሦስት ቀናት በልዩ ልዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቋል። በሀገራዊና የፓርቲ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት ያካሄደው የፓርቲው ምክር ቤት ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን…