Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ፍቼ ጫምባላላ ይቅርታ፣ መቻቻልና አብሮነት የሚጎለብትበት በዓል ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍቼ ጫምባላላ በሰዎች መካከል ይቅርታ፣ መቻቻልና አብሮነት የሚጎለብትበት የፍቅርና መተሳሰብ በዓል ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ። የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ “ፍቼ ጫምባላላ” በዓል በዛሬው ዕለት በሀዋሳ ከተማ በተለያዩ…

ፍቼ ጫምባላላ ቂምና ቁርሾ ተወግዶ ሰላም የሚሰበክበት ኢትዮጵያዊ በዓል ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍቼ ጫምባላላ ቂምና ቁርሾ ተወግዶ ሰላም የሚሰበክበት ታላቅ ኢትዮጵያዊ በዓል ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር። የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል የሆነው ፍቼ ጫምባላላ በዛሬው ዕለት በሀዋሳ ከተማ በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች…

የፍቼ ጫምባላላ በዓል በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ በዓል ዛሬ በሶሬሳ ጉዱማሌ እየተከበረ ነው። በዓሉን አስመልክቶ ትናንት በባህል አደራሽ የፊጦራ ሥነ ሥርዓት የተደረገ ሲሆን፥ ሥርዓቱ አሮጌውን ዓመት የመሸኘትና ፆም የመፍታት ሥርዓት እንዲሁም ያለፈው…

ወቅታዊ መረጃን ከማሰራጨት ባለፈ ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እያሰጠ የሚገኘው ጎንደር ፋና ኤፍ ኤም…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ፋና ኤፍ ኤም ለሕዝቡ አማራጭ መረጃን በወቅቱ ከማድረስ ባለፈ የሕዝብ ጥያቄ እንዲመለስ እያደረገ ነው ፡፡ የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም 98.1 ሬዲዮ ጣቢያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ነብዩ ዮሀንስ እንዳሉት÷ ጣቢያው በክልል ኤፍ ኤም ከተመሰረቱ…

ህብረብሔራዊት ኢትዮጵያን በመገንባት ሂደት ፍቼ ጫምባላላ የጎላ ፋይዳ አለው – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንድማማችነት መርህ ላይ በተመሰረተ ህብረብሔራዊት ኢትዮጵያን የመገንባት ሂደት ፍቼ ጫምባላላ የጎላ ፋይዳ ያበረክታል አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ከዛሬ ጀምሮ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች…

 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለፍቼ ጫምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምበላላ በዓል በሲዳምኛ ቋንቋ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

የፍቼ ጫምበላላ ዋዜማ “ፊጣራ” ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር ዘመን ፍቼ ጫምበላላ በዓል ዋዜማ "ፊጣራ" ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የክልሉ እና የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በተከሠተው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሐዘን መግለጫ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጋሞ ዞን ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ሐዘናቸውን ለመግለጽ አርባምንጭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ጉብኝት ተመልሰው በቀጥታ ወደ አርባምንጭ አቅንተዋል። በቆይታቸውም በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና በመላው ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች…

ትግራይ ለልማትና ሰላም ግንባታ የተሰለፉ ወጣቶችን ትሻለች – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትግራይ ክልል ለልማትና ሰላም ግንባታ የተሰለፉ ወጣቶችን ትፈልጋለች አሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)። በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል በሱዳን የቆዩና የሰላም አማራጭን ተቀብለው ወደ ሀገራቸው የተመለሱ…