Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለጎርፍና ናዳ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለጎርፍና ናዳ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ደጋማ ቀበሌዎች ሰሞኑን…
ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ያራቃት ታሪካዊ ስህተት …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ያራቃትን ታሪካዊ ስህተት ለማስተካከል በጋራ መስራት ይገባል አሉ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡
በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ተመራማሪ አዲስ አለማሁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቻይና ፊልሞችና ድራማዎችን ማስተላለፍ ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቻይናን የዶክመንተሪና የካርቶን ፊልሞች እንዲሁም ድራማዎችን ለማስተላለፍ ከቻይና ሚዲያ ግሩፕ ጋር ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡
በኢትዮጵያ የቻይና ልዩ መልክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ቼን ሃይ ፊልሞቹን ለፋና ሚዲያ…
የኮሪደር ልማቱ የመዲናዋን የንግድ እንቅስቃሴ ያዳከመ ሳይሆን ይበልጥ ምቹ ያደረገ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኮሪደር ልማቱ የንግድ እንቅስቃሴን ያዳከመ ሳይሆን ከተማዋን ለንግድ ስራ ቀላል፣ ሳቢና ምቹ ያደረገ ነው አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ በኮሪደር ልማት…
ኢትዮጵያ የነበራትን ቁመና ዳግም እንድትይዝ በትብብር መቆም ያለብን አሁን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ሀያልነት የሚያረጋግጡ ቅሪቶችን አቧራ አራግፈን የነበረንን ቁመና ዳግም ለመያዝ በትብብር መቆም ያለብን አሁን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን መልካ በሎ…
ለሕዝብ መዝናኛ የተዘጋጀን ይዞታ ላልተገባ አካል በሙስና ሰጥተዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተከሰሱ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሕዝብ መዝናኛ የተዘጋጀን ይዞታ ላልተገባ አካል በሙስና ሰጥተዋል የተባሉ አመራሮችን ጨምሮ 30 ተጠርጣሪዎች ተከሰሱ።
ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
የፍትህ ሚኒስቴር…
ያልተገለጠው የናሲኦል ዋሻ ውበት…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረጅሙ የሰው ልጆች የሕልውና ታሪክ የሚጀምርባቸው ዋሻዎች ኃብትን፣ እውቀትንና ታሪክን በውስጣቸው የያዙ የምስጢር ቋቶች ናቸው፡፡
በምስራቅ ሐረርጌ፣ ምዕራብ ባሌ እና አርሲ አካባቢዎች በርካታ አስደናቂ ዋሻዎች በብዛት ይገኛሉ።
ከእነዚህ ዋሻዎች…
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ በአሁኑ ትውልድ ይመለሳል – ጄኔራል ይመር መኮንን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ በአሁኑ ትውልድ ይመለሳል አሉ በመከላከያ ሰራዊት የትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ጄኔራል ይመር መኮንን፡፡
ብሔራዊ የኢትዮጵያ ሰራዊት ማሕበር ትኩረቱን ቀይ ባሕር ላይ ያደረገ የውይይት መድረክ እያካሄደ…
ባለሥልጣኑ በአጥር የተዘጉ ከ1 ሺህ 400 በላይ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን አስከፈተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለሥልጣን በመዲናዋ በአጥር የተዘጉ 1 ሺህ 434 የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን አስከፈተ፡፡
የባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኢያሱ ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በመዲናዋ የውስጥ ለውስጥ…
ከንቲባ አዳነች የድል ፕላዛና ቁርጡሚ የወንዝ ዳርቻ ልማትን አገልግሎት አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የድል ፕላዛ እና ቁርጡሚ የወንዝ ዳርቻ ልማትን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች÷በቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ እጅግ ዘመናዊ ሆኖ የተገነባውን የድል ፕላዛና የቁርጡሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት…