Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 1 ሚሊየን የስራ ዕድል ተፈጥሯል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 9 ወራት ለ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል ተፈጥሯል አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ መስፍን መላኩ።
ከመደመር መንግሥት እሳቤ በተቀዳ ስትራቴጂ በክልሉ የምግብ…
ንቅናቄው ኢትዮጵያውያን ሲያመርቱ የተሻለ ውጤት መሆኑን የተማርንበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢትዮጵያ ስታመርት፣ ኢትዮጵያውያን ሲያመርቱ የተሻለ መሆኑን የተማርንበት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤…
ፍላጎታችን ኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ማድረግ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፍላጎታችን ኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ማድረግ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ የሚያሳድግ…
ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከብዛት ይልቅ ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ተደርጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከብዛት ይልቅ ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ተደርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢኮኖሚ እድገት…
የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ ለማድረግ የባሕር በር አስፈላጊነት..
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ ለማድረግ የባሕር በር አስፈላጊ ነው አሉ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ኒኮላስ ሲማርድ።
የኢትዮጵያ እና ካናዳ የ60 ዓመታት የሁለትዮሽ ግንኙነትን በማስመልከት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውይይት መድረክ…
11 ግለሰቦች በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅም በማዋል ተከሰሱ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 3 ሺህ 887 ሰዎችን በህገወጥ መንገድ በማዘዋወር 4 ቢሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅም በማዋል የወንጀል ድርጊት የተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ልዩ ልዩ የወንጀል ችሎት ክስ ተመሰረተባቸው፡፡
ተከሳሾቹ…
በደብረ ብርሃን እርዳታ ለሚሹ ዜጎች የምግብና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
በደብረ ብርሃን ከተማ 10 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሰብዓዊ እርዳታ ለሚሹ ዜጎች የምግብ እና የተለያዩ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
ድጋፉን ያደረገው የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ነው፡፡
የደብረ ብርሃን ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት ተወካይ አቶ አንተነህ…
በኦሮሚያ ክልል የሕዝብን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ያሳደጉ የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት የክልሉን ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት በተሻለ መልክ ያሳደጉ የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ።
የክልሉ የፓርቲና የመንግሥት የሦስተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም…
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ከኢትዮጵያ የልማት አጀንዳዎች ጋር የተጣጣሙ ናቸው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በራስ አቅም እና ቴክኒካል ድጋፍ የተደረጉት የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ከኢትዮጵያ የልማት አጀንዳዎች ጋር የተጣጣሙ ናቸው አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡
ኢዮብ (ዶ/ር) በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ባለው…
ለዋናው ሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የመለየት ስራው እየተጠናቀቀ ነው – ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዋናው ሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የመለየት ስራው እየተጠናቀቀ ይገኛል አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም።
ኮሚሽነር መላኩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ለዋናው ጉባኤ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን…