Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የምንገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የምንገነባው እያንዳንዱ አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያ የክልሎችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ያነቃቃል እንዲሁም ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስላለፉት መልዕክት÷…
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በሚኒሊየም አደባባይ በሶላት እና በተክቢራ ነው በድምቀት እየተከበረ የሚገኘው።…
የዒድ አል አድሃ በዓል በሀረሪ ክልል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀረሪ ክልል በድምቀት እየተከበረ ነው።
በዓሉን በክልሉ የሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ሀረር ከተማ በሚገኘው ኢማም አህመድ ስታዲየም በመሰባሰብ በተክቢራ፣ በሶላት እና በሌሎች ሃይማኖታዊ ሥነ…
በሐጅ ሥነ ሥርዓት ላይ የሚከናወነው ጀመራት …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐጅ ሥነ ሥርዓት ላይ ከሚከናወኑ ታላላቅ እና ጉልህ መንፈሳዊ ተግባራት አንዱ የጀመራት የጠጠር ውርወራ (የጀመራት ሥነ ሥርዓት) ነው።
ይህ ተግባር በሚና ሸለቆ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ተለዋዋጭ የድንጋይ ምሰሶዎች (ጀመራቱል አቅባ፣ ጀመራቱል ውስጣ…
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉን ሶላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ለማክበር የእስልምና እምነት ተከታዮች፣…
አቶ አደም ፋራህ ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ…
ፕሬዚዳንት ታዬ ለዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው መላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ለበዓሉ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡…
ላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የላቁ የህክምና ቴክኖሎጂዎችን ያካተተ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዘመኑ የደረሰባቸውን የላቁ የህክምና ቴክኖሎጂዎች ያካተተ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር…
ሆስፒታሉ ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላፍቶ ሆስፒታል ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፎች ራሷን ለመቻልና ለሀገራዊ ልማት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው…
ምርጫው ሀገረ መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠናከርበት መሰረት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮው ጠቅላላ ምርጫ ሀገረ መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠናከርበት መሰረት ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እንዳሉት፥…