Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አየር መንገዱ ከነገ ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ በረራ ሊያደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ የአየር መንገዱ መረጃ…
ድንበሮች ለቀጣናዊ ውህደት ድልድይ ሆነው ሊያገለግሉ ይገባል – ቀነአ ያደታ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድንበሮች ለቀጣናዊ ውህደት እንደ ድልድይ ሆነው ሊያገለግሉ ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ዴዔታ ቀነአ ያደታ (ዶ/ር)።
የኢትዮጵያን የድንበር አስተዳደር ለማጠናከርና ድንበሮችን የልማትና የሰላም ቀጣና ለማድረግ ያለመ…
የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነትና የጤና ተደራሽነት ለማሳደግ የሚያስችል ሪፎርም ተደርጓል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነት ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ የታገዘ የጤና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሁሉን አቀፍ ሪፎርም ተደርጓል አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)፡፡
መከላከያ ሚኒስቴር ፓዲያት የጤና አገልግሎት ግሩፕ ከተሰኘ የሕንድ…
ለአርሶ አደሩ የዲጂታል መረጃ ሥርዓት ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአርሶ አደሩ የዲጂታል መረጃ ሥርዓት ተደራሽነትን ይበልጥ በማጠናከር ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የዲጂታል ግብርና ኤክስቴንሽን እና የምክር አገልግሎት ፎረም ባለድርሻ አካላት…
ከ989 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከ989 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ተችሏል አለ፡፡
ከዚህም ውስጥ 969 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የገቢ እንዲሁም 20 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች…
መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት – የመዲናዋ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫውን በማሸነፍ መንግሥት የሚመሰርተው የፖለቲካ ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች።
ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ አሸናፊው ፓርቲ የተጀመሩ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶችን…
ሕዝቡ ለጫናዎች ሳይበገር በድምጹ ዴሞክራሲን ለማጽናት ቁርጠኛነቱን አሳይቷል – አቶ ጥላሁን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ ለጫናዎች ሳይበገር በድምጹ ዴሞክራሲን ለማጽናት ያለውን ፍላጎት አሳይቷል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡
በክልሉ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸም እና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ…
1 ሺህ 131 የምርጫ ክልል ውጤቶች ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደረሱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልል ውጤቶች 1 ሺህ 131 ያህሉ ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ።
ሰብሳቢዋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ አሁን ላይ ከ501 የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ምርጫ…
ኦብነግ የተመዘገቡ የልማት ስኬቶች እንዲጠናከሩ የበኩሌን ድርሻ እወጣለሁ አለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በሶማሌ ክልል በለውጡ ዓመታት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የበኩሌን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ ነኝ አለ፡፡
የኦብነግ ምክትል ሊቀመንበር አሕመድ ያሲን÷ ከለውጡ በፊት በሶማሌ ክልል…
4 ሚሊየን አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ እየታተመ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የደህንነት መስፈርቶችን ያሟላ 4 ሚሊየን አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ እየታተመ ነው አለ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ መሰጠት ጀምሯል።
የትራንስፖርት እና…