Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከ1 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጓዘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ከ1 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዟል አለ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ፡፡
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የ2018 በጀት ግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ…
ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክርስቶፈር ላንዳው ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…
በሰው ተኮር ሥራዎች ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጀመሩ ሰው ተኮር ሥራዎች ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ ላይ በቀጣይ ትኩረት…
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአማራ ክልል …
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በክልሉ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በኩል ተገልጋዮችን በስፋት ለማስተናገድ ትኩረት ተሰጥቷል አለ።
በቢሮው መሶብ የአንድ ማዕክል አገልግሎት አስተባባሪ ተማረ አቤ ለፋና ዲጂታል…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ …
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ።
የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ ሚዛን አማን ከተማ መሶብ…
ኢትዮጵያና አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡
የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ከአሜሪካው የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ዳግቪን አርኤም አንደርሰን ጋር ተወያይተው በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።
ውይይቱ…
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ፈጣን ለውጥ እያስመዘገበ ነው – የአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በየዓመቱ ፈጣን ለውጥ እያስመዘገበ ነው አሉ የአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክርስቶፈር ላንዳው።
ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቢሾፍቱ በተካሄደው የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓል ማጠቃለያ መርሐ ግብር…
ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው – የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው አሉ የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ፍራንሲስኮ ኦሬዞ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ከጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጋር ባደረጉት ውይይት ጤና ሚኒስቴር በቅርቡ…
1 ሺህ 800 ሰዎችን በማዘዋወር ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ከግል ተበዳዮች አሰባስበዋል የተባሉ ግለሰቦች ተከሰሱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 800 ሰዎችን በማዘዋወር ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ከግል ተበዳዮች አሰባስበዋል የተባሉ 28 ግለሰቦች በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት ክስ ተመስርቶባቸዋል።
የፍትሕ ሚኒስቴር የተደራጁ እና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀል ጉዳዮች…
የንግድ ዘርፍ ተግዳሮቶችን በአሰራር ለማረም የተከናወነው ሥራ መሰረታዊ ለውጥ እያመጣ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በንግድ ዘርፍ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን በአሰራር ለማረም የተከናወነው ሥራ መሰረታዊ ለውጥ እያመጣ ነው አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)።
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ያስገነባው ዘመናዊ…