Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
81 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆነዋል – የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ 81 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ።
ሚኒስትሩ ውሃና ስርዓተ ፆታ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው የውሃ ቀን ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥…
ምርጫ ቦርድ 30 በመቶ የሚሆነውን የመንግስት የመጀመሪያ ድጋፍ ለፓርቲዎች ለቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 30 በመቶ የሚሆነውን የመንግስት የመጀመሪያ ድጋፍ ለፓርቲዎች ለቅቄያለሁ አለ።
ቦርዱ ለተመዘገቡ እጩዎች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የእጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓቱን በዛሬው ዕለት እያካሄደ…
የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ እድል ይፈጥራል – መሐመድ አብዱራህማን (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ እድል የሚፈጥር ፕሮጀክት ነው አሉ የፕሮጀክቱ አስተባባሪ መሐመድ አብዱራህማን (ኢ/ር)፡፡
የ’ገበታ ለትውልድ’ ውጥን አካል የሆነውን ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
ተፈጥሮ የሰጠችንን ጸጋ ማወቅና መገንዘብ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተፈጥሮ የሰጠችንን ጸጋ ማወቅ፣ ማንበብ እና መገንዘብ አለብን አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በገበታ ለትውልድ ውጥን በአፋር ክልል የተገነባውን ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ በትናንትናው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡…
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ለእኛ ከሐውልት በላይ ነው – አቶ አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ለእኛ ከሐውልት በላይ ነው፤ ለሕዝቡ ትርፍ ያለውና የሚጠቀምበት ነው አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት የ’ገበታ ለትውልድ’ ውጥን አካል የሆነውን…
የተፈጥሮ ጸጋና ውበት ማሳየት መቻል ለእኛ ትልቅ ዕድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ጸጋና ውበት ማሳየት መቻል ለእኛ እንደ ትልቅ ዕድል የሚወሰድ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ’ገበታ ለትውልድ’ ውጥን አካል በሆነው ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ምረቃ መርሐ ግብር ላይ ባስተላለፉት…
የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ ዕድል የፈጠረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ለአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ያለው ቅርበ የጎብኝዎችን ምቾት ከመጨመሩም በላይ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ ዕድልን የፈጠረ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በፍራፍሬ እና…
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 688 ተማሪዎችን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 688 ተማሪዎች አስመርቋል።
ከተመራቂዎቹ መካል 52 ተማሪዎችን በድሕረ ምረቃ እንዲሁም 1 ሺህ 318 ተማሪዎች በዲግሪ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸው መሆኑ ተገልጿል።
በምረቃ…
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ የባለራዕይ መሪ የአመራር ጥበብና ቁርጠኝነትን የሚያሳይ ምስክር ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብን ለማበልጸግና ሀገራዊ ዕድገትን ለማረጋገጥ የባለራዕይ መሪ የአመራር ጥበብና ቁርጠኝነትን የሚያሳይ ምስክር ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት።
ጽሕፈት ቤቱ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ሁሉን አቀፍ ምድራዊ…
በባሕር ዳር ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ ለኢኮኖሚ ዕድገታችን የጎላ ፋይዳ ይኖራቸዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ የከተማዋን ገፅታ ከመቀየር ባለፈ ለኢኮኖሚ ዕድገታችን የጎላ ፋይዳ ይኖራቸዋል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…