Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ቅርሶቻችን የጋራ በረከቶቻችን እንጂ የዕዳ ምንጭ አይደሉም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቅርሶችና የተፈጥሮ ሀብቶች የጋራ በረከቶቻችን እንጂ የዕዳ ምንጭ አይደሉም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን…
የቱሪዝም ሀብታችንን በልኩ ለመጠቀም የመሰረተ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ባላት ከፍተኛ የቱሪዝም ሀብት በተገቢው ልክ ለመጠቀም የቱሪዝም መሰረተ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ…
ለቱሪዝም የተሰጠው ትኩረት መነሾ ኢትዮጵያን የማበልጸግ ራዕያችን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት መነሾ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ራዕያችን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥…
የመደመር እሳቤ የተገለጠበት የወንጪ-ደንዲ ኢኮ-ቱሪዝም
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወንጪ-ደንዲ ኢኮ-ቱሪዝም ፕሮጀክት ዋነኛ የቱሪዝም መስህብ ከመሆን ባለፈ የዜጎች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን አረጋግጧል፡፡
ከአዲስ አበባ በ150 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ወንጪ ከባህር ጠለል በላይ 3 ሺህ 380 ሜትር ከፍታ ላይ ሲገኝ…
ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡
ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ ያቀረቡት የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ ረቂቅ አዋጁ…
የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በዓለም ከፍተኛ ተጓዦች ከተመረጡ 5 ቅርሶች ውስጥ ተካተቱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በዓለማችን ከፍተኛ ተጓዦች ከተመረጡ የዩኔስኮ ምርጥ አምስት ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ ተካትተዋል፡፡
የዓለም ሀገራትን በመጎብኘት “ዩኤን ግራንድማስተር” የተባለውን ታዋቂ የክብር ማዕረግ ያገኙ ቁንጮ ተጓዦች ለጉብኝት…
ከስነ-ምህዳር ስጋትነት ወደ ከተማ ፕላኒንግ ተምሳሌትነት …
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለበርካታ ዓመታት አዲስ አበባን ያጨናነቃትና የነዋሪዎቿ ጤና ስጋት ሆኖ የቆየው የወንዞች መበከል ዛሬ በእንጦጦ-ቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት አማካኝነት ታሪኩን ቀይሯል።
ይህ ፕሮጀክት ተራ የውበት ስራ ሳይሆን አዲስ አበባ ወደፊት ለምትከተለው…
የተፈጥሮ ሀብቶችን ለመመዝገብ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዕትም የመሬት አካውንታንት መግለጫ ሪፖርትና የተፈጥሮና አካውንቲንግ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆኗል።
ፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከዓለም ባንክን እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ይህ ፍኖተ ካርታ ውሃ፣ ካርቦን፣…
በአዲስ አበባ የሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት በእንጦጦ ፓርክ የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራን ጨምሮ በርካታ የውጭ ሀገራት…
የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት የመደመር እሳቤን በተግባር …
የመደመር እሳቤ የሀገር በቀል እውቀትንና አቅምን ማዕከል በማድረግ፣ ትላንትንና ዛሬን አቀናጅቶ የተሻለችና የበለጸገች ሀገርን ለቀጣዩ ትውልድ የማሻገር ታላቅ ራዕይ ነው።
ይህ እሳቤ በንድፈ-ሐሳብ ብቻ የተቀመጠ ሳይሆን፣ በተግባር መሬት ወርዶ የህዝብን ህይወት መቀየር እንደሚችል ማረጋገጫ ከሆኑት…