Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን ይበልጥ ለማሳደግ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡
የቢሮው ም/ሃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷አሁን ላይ በክልሉ 12 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች…
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣናን መሰረት ያደረገ የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣናን እና የደረቅ ወደብን መሰረት ያደረገ የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት እየተሰጠ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የኢትዮጵያ…
ፋና 80 የውዝዋዜ ውድድር ለኪነጥበብ ዘርፉ ትልቅ እምርታ ነው – አቶ ነብዩ ባዬ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያዘጋጀው "ፋና 80" የዘመናዊና ባህላዊ ውዝዋዜ ውድድር ለኪነጥበብ ዘርፉ ትልቅ እምርታ ነው አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ፡፡
ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል፡፡…
አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) መሪ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በመተካት የፓርቲው መሪ ሆነው ተመረጡ፡፡
ፓርቲው በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ…
ብሔራዊ ጥቅምን አሳልፎ ለመስጠት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ባለድርሻ ሊሆኑ አይገባም – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ጥቅምን ለታሪካዊ ጠላቶች አሳልፎ ለመስጠት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በኢትዮጵያ ፖለቲካ አውድ ውስጥ ባለድርሻ ሊሆኑ አይገባም አሉ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)።
ቀይ ባህር ያለ ኢትዮጵያ ህዝብ ፈቃድና…
የገጠር ኮሪደር ልማት የአርሶ አደሩን የኑሮ ሁኔታ እያሻሻለ ነው – ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገጠር ኮሪደር ልማት ስራ የአርሶ አደሩን የኑሮ ሁኔታ እያሻሻለ ነው አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡
የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በሲዳማ ክልል ዳራ ወረዳ በገጠር ኮሪደር ልማት ያስገነባቸውን…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የዓለም የሴቶች ቀን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ( ማርች 8 ) ሲከበር የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ በማድረግ ቀኑን ያከብራል።
ይሄ የአየር መንገዱ ተግባር በእንቅስቃሴው ሁሉ ሴቶች ጠንካራ ተሳትፎ እንዳላቸው ያሳያል።
የዘንድሮው…
ሴቶች በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ የበኩላቸውን እያበረከቱ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴቶች በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የብልፅግና እና የእኩልነት ጉዞ ላይ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እያበረከቱ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ…
የ”ምርጫዬ” መተግበሪያ አጠቃቀም …
“ምርጫዬ” የተሰኘውን የመራጮች መመዝገቢያ መተግበሪያ ከPlay Store / APP Store በማውረድ በስልክዎ ላይ ይጫኑ፣
በስልክዎ ላይ ከተጫኑ ዝርዝር መተግበሪያዎች ውስጥ “ምርጫዬ” የሚለውን መተግበሪያ ይክፈቱ፣
በመቀጠልም ከተከፈተው የ“ምርጫዬ” መተግበሪያ ላይ…
ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) ‘የሴቶች ድምጽ ለእኩልነትና ለበለጸገች ኢትዮጵያ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል።
በዓለም ለ115ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ እየተከበረ ያለው በዓሉ ባለፉት 50…