Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮ ቴሌኮም በገጠር የሞባይል ኔትዎርክ ትስስርን ለማጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገጠር አካባቢዎች የሞባይል ዳታ እና የድምጽ ጥሪ አገልግሎት ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ እንዳሉት÷ የገጠር አካባቢዎችን የዲጂታል መካተት ለማረጋገጥ እና…
የአየር ኃይል የምስረታ በዓል በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል።
ለክብረ በዓሉ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ የአየር ኃይል የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ነው ልዩ የምስጋና መርሐ ግብር…
በ2018 አጠቃላይ የስንዴ ምርት 126 ነጥብ 69 ሚሊየን ኩንታል ደርሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሩብ ዓመታት አጠቃላይ የስንዴ ምርት 126 ነጥብ 69 ሚሊየን ኩንታል ደርሷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ የስንዴ…
ለመሪዎች ጉባኤ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቅርቡ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ።
ሚኒስትር ዴኤታው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ እንግዶችን ከመቀበል ጀምሮ…
ማይክሮ አልጌ የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባሻገር ለጤና ያለውን ጠቀሜታ ለማሳደግ…
ማይክሮ አልጌ (ስፓይሮሊና) የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባሻገር ለጤና ያለውን ጠቀሜታ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት፡፡
የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዮት ብርሀኑ እንዳሉት÷ የስፓይሮሊና ምርቶች ለብዝሀ ሕይወት ጥበቃ እና…
በህገወጥ የባንክ ሥራ ኢትዮጵያ ከ14 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረችው ቻይናዊት ግለሰብ ክስ ተመሰረተባት
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከብሔራዊ ባንክ ፍቃድ ውጪ የባንክ ሥራ በመስራት ኢትዮጵያ ከ14 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረችው ቻይናዊት ግለሰብ ክስ ተመሰረተባት፡፡
ሊንግ ቹንግ የተባለችው ተከሳሽ በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚገኙ ሰዎች ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ…
ሪፎርሙ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት የአገልግሎት አሰጣጥን ያዘምናል – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት የአገልግሎት አሰጣጥን ያዘምናል አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን።
የክልሉ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአሶሳ ከተማ ተካሂዷል።
አቶ…
ኢትዮ ቴሌኮም ከ85 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት ከ85 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 በጀት ግማሽ ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…
760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት 760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ።
ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…
በጥቁር አንበሳ የአየር ትርኢት ላይ ለተሳተፉና ድንቅ ብቃታቸውን ላሳዩ አብራሪዎች ዕውቅና ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ "የአንበሶቹ ሰማይ - ኢትዮጵያ" በሚል በቀረበው የአየር ላይ ትርኢት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አብራሪዎች የዕውቅናና ምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ላይ…