Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
መንግሥት ሀገራዊ ብልፅግናን የሚያፋጥኑ መዋቅራዊ ለውጦችን በስኬት እያከናወነ ይገኛል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ዘላቂ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ሀገራዊ ብልፅግናን የሚያፋጥኑ መዋቅራዊ ለውጦችን በስኬት እያከናወነ ይገኛል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ÷ መንግሥት የ'ዲጂታል ኢትዮጵያ'ን መነሻ ያደረገውና…
የማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር ስጋቱን ወደ መልካም አጋጣሚ ቀይሯል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር የነበረበትን ዘመናት ያስቆጠረ ስጋት በማስወገድ ወደ ላቀ የኢንቨስትመንት ምዕራፍ ተሸጋግሯል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ።
የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር በተለያዩ…
ዓለም አቀፍ የቡና ምርምር ጉባኤ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የቡና ምርምር ጉባኤ “ከማሳ እስከ ዓለም አቀፍ ገበያ” በሚል መሪ ሐሳብ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል።
የቡና ዘርፉን የሚያሻሽሉ ጠንካራ እና ዘላቂ አሠራሮችን ለመተግበር ያስችላል በተባው ጉባኤ የተለያዩ የምርምር ስራዎች…
ገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት እራስን ለመቻል በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት እራስን ለመቻል በዘርፉ የተጀመረውን ሥራ ይበልጥ ማጠናከር ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሁዋጂያን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘውን…
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ከ117 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ117 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ፡፡
የድርጅቱ የበጀት ዓመት የሶስተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል፡፡
በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጎበዝ ሶላር ሴል ማምረቻን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ በሁዋጂያን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘውን "ጎበዝ ሶላር ሴል" ማምረቻን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት÷ ይህ ፋብሪካ በ2025…
ምርጫ ለአንድ ሀገር ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ የሕዝብ ሉዓላዊነት የሚገለጽበትና ሕዝብ በድምፁ መንግሥት የሚመሠርትበትም ሒደት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡
ከንቲባ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመጋቢት እና ሚያዝያ 2018 ዓ.ም ወራት ያከናወኗቸው ተግባራት
በመጋቢት እና ሚያዝያ 2018 ዓ.ም ወራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።
• የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ
የመጋቢት ወር…
በመዲናዋ በሁሉም ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡
ከንቲባ…
በመዲናዋ በርካታ ዜጋ ተኮር የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባለፉት ዓመታት በመዲናዋ በርካታ ዜጋ ተኮር የልማት ስራዎች ተከናውነዋል አሉ፡፡
የአዲስ አበባን የአምስት ዓመታት የልማት ጉዞ የሚያሳይ አውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት በመስቀል አደባባይ በይፋ ተከፍቷል።…