Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ስፔን ሳዑዲ አረቢያን 4 ለ 0 አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ በምድብ ስምንት የምትገኘው ስፔን ሳዑዲ አረቢያን 4 ለ 0 አሸነፈች፡፡
ዛሬ ምሽት በተደረገው የምድብ 2ኛ ጨዋታ የስፔንን የድል ግቦች ላሚን ያማል፣ ሚኬል…
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አዲስ የፖለቲካ ልምምድ ስር እየሰደደ መምጣቱ የታየበት ነው -ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አዲስ የፖለቲካ እና የዴሞክራሲ ልምምድ ስር እየሰደደ መምጣቱ የታየበት ነው አሉ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡
ፕሬዚዳንት…
ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 438 መቀመጫ አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብልጽግና ፓርቲ 438 መቀመጫዎችን አሸንፏል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ንዋይ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤትን ይፋ አድርገዋል።
ለሕዝብ ተወካዮች…
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመጨረሻ ውጤት ይፋ መሆንን ምክንያት በማድረግ ከብልፅግና ፓርቲ የቀረበ የምስጋና መልዕክት፤
እጅግ የተከበራችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያን፣
የተከበራችሁ የፖለቲካ ማኅበረሰብ አባላትና የምርጫው ባለድርሻ አካላት፤
ዛሬ ኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲን በተግባር ያሳዩበት፣ ታሪካቸውን በደማቁ የጻፉበት እና አፍሪካ ስለ ራሷ በራሷ መወሰን እንደምትችል ለአለም ያበሰሩበት ታላቅ ምዕራፍ መመዝገቡ ይፋ…
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ታሪካዊ መሰረት የጣለ ነው – የአፍሪካ ኅብረት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያካሄደችው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሀገሪቱ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ታሪካዊ መሰረት ጥሎ አልፏል አለ የአፍሪካ ኅብረት፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እያካሄደ ይገኛል፡፡…
ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል አሉ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ…
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እያካሄደ ይገኛል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ…
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ የኮንታ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በዛሬው ዕለት…
አዲስ አበባ በአረንጓዴ ልማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ በሚያደርጋት መስመር ላይ ናት – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተከናወኑ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች ከተማዋ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን መስመር እንድትይዝ አስችለዋል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 'ተስፋን እንትከል' በሚል መሪ ሀሳብ በመዲናዋ 8ኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የከተማዋ የአረንጓዴ ሽፋን በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 2…