Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ውጤታማ ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በቱሪዝም ዘርፍ አስደናቂ ውጤት እያስመዘገበች ትገኛለች። ኢትዮጵያ 19 ቅርሶችን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በማስመዝገብ ከአፍሪካ ቀዳሚዋ ሀገር ናት፡፡ ለዘመናት…

የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሃሙድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሃሙድ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሃሙድ ጋር በኢኮኖሚያዊ ትስስር፣…

የባሕር በር ዲፕሎማሲ እና ለቀጣናዊ ትስስር…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ዲፕሎማሲ በሳል አቀራረብና አርቆ አሳቢነት የታየበት ሲሆን፣ በቀጣናው ያሉ ውስብስብ ፖለቲካዊ ፍላጎቶችን በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማስታረቅ ያለመ ነው፡፡ ይህ መርህ ለዘላቂ መፍትሔ ብቸኛው መንገድ ነው። ኢትዮጵያ ከ130 ሚሊዮን በላይ ለሚሆነው ሕዝቧ እና በፍጥነት…

የሀገርን መልክ እያሳየ የሚገኘው አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር መንግሥቱ በቀለ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገርን መልክ እያሳየ ነዉ አሉ። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በዛሬው ዕለት ይፋ…

ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ ያደረጉት ህዝቦቿ ናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሸነፈችው ኢትዮጵያ ናት፤ ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ ያደረጉት ህዝቦቿ ናቸው አሉ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥ ያስቀመጥናቸውን የምርጫ መንትያ ግቦች…

የቀበና ወንዝ ዳርቻ ልማት የከተማ ባህልና ማኅበራዊ ሕይወት የቀየረ ታሪካዊ ስኬት ነው – አቶ ሞገስ ባልቻ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀበና ወንዝ ዳርቻ ልማት የከተማ ባህልንና የነዋሪዎችን ማኅበራዊ ሕይወት የቀየረ ታሪካዊ ስኬት ነው አሉ በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ…

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ትንሣዔ…

መንግሥት የቱሪዝሙን ዘርፍ አንዱ የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶ አድርጎ ይዞታል፡፡ ከዚህ ቀደም ተዘንግተው የነበሩ የተፈጥሮና የታሪክ ሀብቶች የሀገሪቱ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በርካታ ታላላቅ ሥራዎችን አከናውኗል። የመንግሥት የቱሪዝም ልማት ስትራቴጂ በተለይ በሜጋ ፕሮጀክቶች ግንባታ፣…

አረንጓዴ ዐሻራ ትውልድን በፀና መሰረት ላይ ለማቆም ያስችላል – አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ላለፉት 7 ዓመታት ስትተገብር የቆየችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር መጪውን ትውልድ በፀና መሰረት ላይ ለማቆም የሚያስችል ነው አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኦሮሚያ ክልል…

ከተፈጥሮ ጋር ተስማምተን መኖር ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተፈጥሮጋር ተስማምተን መኖር እና መንከባከብ ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው…