Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓቶቻችንን የሀገራዊ ሪፎርሙ አካል በማድረግ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓቶቻችን ከዘመናዊ እሳቤዎችና አሰራሮች ጋር በማስተሣሠር የሀገራዊ ሪፎርሙ አካል በማድረግ እየተሰራ ነው አሉ፡፡
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር…
የኢፌዲሪ አየር ኃይል የኢትዮጵያን ሰላም ለማስጠበቅ በላቀ ዝግጁነት ላይ ይገኛል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ አየር ኃይል የኢትዮጵያን ሰላም ለማስጠበቅ በላቀ ዝግጁነት ላይ ይገኛል አሉ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢፌዲሪ አየር ኃይልን 90ኛ ዓመት በማስመልከት…
ለአየር ክልል ቁጥጥር መጠናከርና ለሀገር ሉዓላዊነት መጠበቅ ቁልፍ ሚና ያለው የባህር በር …
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አየር ሀይል የአቪዬሽን ህክምና ባለሙያ ሰለሞን ጉርሙ (ዶ/ር) የባህር በር የአየር ክልል ቁጥጥርን በማጠናከር የሀገር ሉዓላዊነት እንዲጠበቅ ያደርጋል አሉ፡፡
የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ…
በመዲናዋ በሁሉም ዘርፍ የታቀዱ ሥራዎች በአማካይ ከ95 በመቶ በላይ ተሳክተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የተለወጠ የሥራ ባህል፣ ነዋሪዎችን እና የልማት አጋሮችን በማስተባበር በሁሉም ዘርፎች የታቀዱ ሥራዎችን በአማካይ 95 ነጥብ 3 በመቶ ማሳካት ተችሏል አሉ።…
የአዲስ አበባ ከተማ የልማት ስኬቶች ለትውልድ የሚተላለፉ ናቸው – የአፋህድ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ የልማት ስኬቶች የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ለትውልድ የሚተላለፉ ናቸው አሉ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራር አባላት፡፡
የአፋሕድ ከፍተኛ አመራር አባላት በመዲናዋ የዓድዋ ድል መታሰቢያን፣ የኮሪደር…
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ፈጣን እድገት ለአፍሪካ ሀገራት አብነት የሚሆን ነው – የአፍሪካ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል እያስመዘገበ የሚገኘው ፈጣን እድገት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አብነት ይሆናል አሉ በኢትዮጵያ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ መከላከል የሚያስችል ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ማንኛውንም ድንበር ተሻጋሪ ወንጀል በጋራ መከላከል የሚያስችላቸውን ወታደራዊ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱን በኢትዮጵያ በኩል የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል አሰፋ ቸኮል እንዲሁም ጅቡቲን በመወከል የሀገሪቱ…
የአቪዬሽን ኤክስፖ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተባባሪ አካላትን በአንድ መድረክ ያገናኘ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቪዬሽን ኤክስፖ የኢትዮጵያ የአፍሪካ አቪዬሽን ማዕከልነት ሚናን ለማጠናከር የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተባባሪ አካላትን በአንድ መድረክ ያገናኘ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…
የኢትዮጵያ የከተሜነት ጉዞ ብርቱ እንደሆነ መዳረሻውን እየተመለከትን ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ የከተሜነት ጉዞ ብርቱ እንደሆነ ትልሙን፣ ተግባሩንና ቀጣይ መዳረሻውን እየተመለከትን ነው አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ የጎንደር አብያተ መንግስታትን ጨምሮ በከተማዋ የሚገኙ ታሪካዊ ስፍራዎችንና የልማት ስራዎችን…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የኢፌዲሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተሰናዳው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ይፋዊ የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
ኤክስፖው “የወደፊቱን…