Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በነገው ዕለት የሚጀመረውን የዓቢይ ጾም ሱባኤ በማስመልከት አባታዊ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም በነገው ዕለት የሚጀመረውን የ2018 ዓ.ም የጌታችን የአምላካችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የዓቢይ ጾም ሱባኤ በማስመልከት አባታዊ…

የባሕር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት መረጋገጥ ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ ብሎም ለቀጣናው ዘላቂ ልማት መረጋገጥ የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን አስፈላጊ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በዛሬው ዕለት የአፍሪካ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ ለ3ኛ ጊዜ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል በተከናወኑ ሥራዎች የተገልጋይን እርካታ ማሳደግ ተችሏል – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል በተሰሩ ሥራዎች የተገልጋይን እርካታ መጨመር ተችሏል አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ። በጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ታቦ ምቤኪ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ታቦ ምቤኪ ጋር በአፍሪካ ልማት፣ በቀጣናዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር መወያየት ሁልጊዜም አስደሳች ነው ብለዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኡሉድ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኡሉድ (ዶ/ር) ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ ወይይቱ በቀጣናዊ ጉዳዮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ም/ቤት ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር መሃመድ አልመንፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣናዊ ልማትና የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦካይ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ውይይቱ…