Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የክልሎች ዝግጅት ለአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ለ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረግን ነው አሉ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ም/ ኃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ እንዳሉት ÷ የዘንደሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን…
የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጥራቱ በየነ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡…
በሀገራዊ ጉባኤው ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ጽኑ መሰረት እንጥላለን – ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው በመሰረታዊ አጀንዳዎች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመነጋገር ለዘላቂ ሰላም ጽኑ መሰረት የሚጣልበት ነው አሉ ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ…
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በመጪው ሐምሌ 8 ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡
ኮሚሽኑ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤውንና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥቷል፡፡
በ12 ክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች…
አየር መንገዱ ከነገ ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ በረራ ሊያደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ የአየር መንገዱ መረጃ…
ድንበሮች ለቀጣናዊ ውህደት ድልድይ ሆነው ሊያገለግሉ ይገባል – ቀነአ ያደታ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድንበሮች ለቀጣናዊ ውህደት እንደ ድልድይ ሆነው ሊያገለግሉ ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ዴዔታ ቀነአ ያደታ (ዶ/ር)።
የኢትዮጵያን የድንበር አስተዳደር ለማጠናከርና ድንበሮችን የልማትና የሰላም ቀጣና ለማድረግ ያለመ…
የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነትና የጤና ተደራሽነት ለማሳደግ የሚያስችል ሪፎርም ተደርጓል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰራዊቱን የውጊያ ዝግጁነት ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ የታገዘ የጤና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሁሉን አቀፍ ሪፎርም ተደርጓል አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)፡፡
መከላከያ ሚኒስቴር ፓዲያት የጤና አገልግሎት ግሩፕ ከተሰኘ የሕንድ…
ለአርሶ አደሩ የዲጂታል መረጃ ሥርዓት ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአርሶ አደሩ የዲጂታል መረጃ ሥርዓት ተደራሽነትን ይበልጥ በማጠናከር ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የዲጂታል ግብርና ኤክስቴንሽን እና የምክር አገልግሎት ፎረም ባለድርሻ አካላት…
ከ989 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከ989 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ተችሏል አለ፡፡
ከዚህም ውስጥ 969 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የገቢ እንዲሁም 20 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች…
መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት – የመዲናዋ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫውን በማሸነፍ መንግሥት የሚመሰርተው የፖለቲካ ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች።
ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ አሸናፊው ፓርቲ የተጀመሩ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶችን…