Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ሂዩማን ራይትስ ዎች ህገ ወጡ ሕወሃት አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረገ መሆኑን አጋለጠ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋርቋሪ ተቋም የሆነው ሂዩማን ራይትስ ዎች ህገ ወጡ ሕወሃት በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረገ መሆኑን አጋለጠ፡፡
ሂዩማን ራይትስ ዎች ባወጣው መግለጫ፤ የሕወሃት ቡድን ከባለፈው…
ብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያሉ እምቅ ሃብቶችን በመለየት ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል የብሔራዊ አምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ተደርጓል።
ጥናቱ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች እና የተቋማት ኃላፊዎች በተገኙበት ነው…
ም/ቤቱ ለሰላምና ዴሞክራሲ ግንባታ ወሳኝ የሆኑ በርካታ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል – አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፉት 5 ዓመታት ለሰላምና ዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ የሆኑ በርካታ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ።
አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ ባለፉት 5 ዓመታት የተከናወኑ የተለያዩ…
የባሕር በር ተጠቃሚነት ለኢኮኖሚ ማንሠራራት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ ከሚወሰንባቸው ምክንያቶች መካከል የባሕር በር ባለቤትነት ዋነኛው ነው።
በዓለም አቀፍ የንግድ ሥርዓት ውስጥ ከሚጓጓዙ እቃዎች አብዛኛው ከመነሻ ወደ መዳረሻቸው ለማቅናት ባሕርን ይጠቀማሉ፡፡ ወደ…
የኮፕ32-ኢትዮጵያ ጉባኤ ይፋዊ ዲጂታል ገጾች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኢትዮጵያ የምታዘጋጀውን ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ32) ይፋዊ ዲጂታል ገጾች ይፋ አድርጓል፡፡
ጽ/ቤቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት፥ ለጉባኤው የተከፈቱ ይፋዊ የድረ ገጽና ማኅበራዊ ትስስር…
ፍትሃዊና ጠንካራ የጤና ስርዓት ለመገንባት ከጤና ትምህርት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለፍትሃዊና ጠንካራ የጤና ስርዓት ግንባታ ስኬት ከጤና ትምህርት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
2ኛው የአፍሪካ የህክምና ትምህርት ጉባኤ "የአፍሪካን የጤና ባለሙያ ኃይል ለአዳዲስ መጻኢ…
ሶፍ ኡመር… አስደናቂው ምስጢራዊ ዋሻ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥንታዊ የሰው ዘር መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያ የበርካታ ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ባለቤት ናት፡፡
ቀደም ሲል ከቱሪዝሙ ዘርፍ በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ለመሆን የነበራት እድል ሰፊ ቢሆንም፤ ዘርፉ ከተሰጠው ያነሰ ትኩረት አንጻር…
438 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ438 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል አለ ጉምሩክ ኮሚሽን።
ኮሚሽኑ ከሰኔ 19 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 422 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢና 16 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…
የኢትዮጵያ ዲጂታል የጤና ስርዓት ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከዲጂታል ስርዓትና የሰውሰራሽ አስተውሎት ጋር እየተሳሰረ የሚገኘው የኢትዮጵያ የጤና ስርዓት ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን ነው አሉ።
2ኛው የአፍሪካ የህክምና ትምህርት ጉባኤ "የአፍሪካን የጤና ባለሙያ ኃይል…
በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ከ97 በመቶ በላይ ወደ ቀጣዩ ክፍል ተዛውረዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች 97 ነጥብ 48 በመቶ በላይ የሚሆኑት ወደ ቀጣዩ ክፍል ተዛውረዋል አሉ።
ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በሰጡት…