Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ አገልግሎት አሰጣጥን፣ የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ፣ ገበያን ለማረጋጋት እና ለማረቅ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገምግመዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

የሕብረተሰቡን የመረጃ እውቀት ያሳደገው “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ እንደ ሀገር በመረጃ ልማት የተሰሩ ሥራዎችና የተገኙ ውጤቶች በአውደ ርዕይ የቀረቡበት ነበር አሉ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በከር ሻሌ (ዶ/ር)። “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ…

በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችል የአሰራር ሥርዓት ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ፆታዊ ጥቃት ለመከላከል፣ ለመመዝገብና ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል መደበኛ የአሰራር ሥርዓት ሰነድ በዛሬው ዕለት አፅድቋል። በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው ይህ…

በኦሮሚያ ክልል ከ11 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ በ2017/18 ምርት ዘመን የመኸር ወቅት በክልሉ 11 ነጥብ 1 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያየ ዘር ለመሸፈን ታቅዶ እየተሰራ ነው አሉ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ እንዳሉት፤ በአጠቃላይ በዘር ለመሸፈን…

ብልጽግና ፓርቲ በተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በአምቦ ከተማ አስተዳደር እና በምዕራብ ሸዋ ዞን የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የፓርቲው ደጋፊዎች…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመምረጥና የመመረጥ መብት የሚረጋገጥበት እኩል የመወዳደሪያ ሜዳ ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ሕገ መንግሥታዊ የመምረጥና የመመረጥ መብት የሚረጋገጥበት እኩል የመወዳደሪያ ሜዳ ተፈጥሯል አሉ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ…

እንደ ምርጫ ባሉ ወሳኝ ሀገራዊ ሂደቶች የመገናኛ ብዙኃን ሚና እጅግ የላቀ ነው – እናትዓለም መለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ምርጫ ባሉ ወሳኝ ሀገራዊ ሂደቶች የመገናኛ ብዙኃን ሚና እጅግ የላቀ ነው አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ። የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን “ለዲሞክራሲያዊ…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ መስፈን ያላት ሚና ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ መስፈን ያላት ሚና ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ከአዲሱ የምስራቅ አፍሪካ…

አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የባህልና…

የዲጂታል ኢንተለጀንስ መሠረተ ልማት ግንባታ በኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግልጽ ፍኖተ ካርታ የያዘ ሉዓላዊ የዲጂታል ኢንተለጀንስ መሠረተ ልማት እየገነባች ነው አሉ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሜሮን ከፈለው (ዶ/ር)። “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሐሳብ…