Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጀመሩ ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለኢትዮጵያ አምስተኛ የሆነውን በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የአሰላ…

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የአካባቢውን ልማት ለማፋጠን ትልቅ አቅም ይፈጥራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች የበለጠ ይጠናከራሉ አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት…

የሰው ሰራሽ አስተውሎትን በጤናው ዘርፍ ጥቅም ላይ ለማዋል …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት በጤናው ዘርፍ ጥቅም ላይ እንዲውል ለማስቻል እየተሰራ ይገኛል፡፡ ጤና ሚኒስቴር ከላስት ማይል ሄልዝ ጋር በመተባበር ለጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ድጋፍ የሚሰጥ ‘ኤችኢፒ አሲስት’ የተሰኘ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚሰራ…

ዕድገታችን ተጠናክሮ እየቀጠለ ከምንጊዜውም በላይ ታላቅ የምንሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የምናስመዘግበው ዕድገት ተጠናክሮ እየቀጠለ ከምንጊዜውም በላይ ታላቅ የምንሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም አሉ። ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ ቀጣዩ የብርሃን ተስፋ! በሚል መሪ ሀሳብ…

የሁሉም ነገር መሰረት የሆነውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሁሉም ኃላፊቱን ሊወጣ ይገባል – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁሉም ነገር መሰረት የሆነውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሁሉም ኃላፊቱን ሊወጣ ይገባል አሉ የሃይማኖት አባቶች፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች…

በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 1 ሚሊየን የስራ ዕድል ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 9 ወራት ለ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል ተፈጥሯል አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ መስፍን መላኩ። ከመደመር መንግሥት እሳቤ በተቀዳ ስትራቴጂ በክልሉ የምግብ…

ንቅናቄው ኢትዮጵያውያን ሲያመርቱ የተሻለ ውጤት መሆኑን የተማርንበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢትዮጵያ ስታመርት፣ ኢትዮጵያውያን ሲያመርቱ የተሻለ መሆኑን የተማርንበት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤…

ፍላጎታችን ኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ማድረግ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፍላጎታችን ኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ማድረግ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ የሚያሳድግ…

ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከብዛት ይልቅ ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ተደርጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከብዛት ይልቅ ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ተደርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢኮኖሚ እድገት…

የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ ለማድረግ የባሕር በር አስፈላጊነት..

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ ለማድረግ የባሕር በር አስፈላጊ ነው አሉ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ኒኮላስ ሲማርድ። የኢትዮጵያ እና ካናዳ የ60 ዓመታት የሁለትዮሽ ግንኙነትን በማስመልከት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውይይት መድረክ…