Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል መርጠናል – የሶማሌ ክልል እናቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል እናቶች ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል ነጻ በሆነ መልኩ ድምጻችንን ሰጥተናል አሉ። እናቶቹ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገር ይበጃል ለሚሉት ፓርቲ ድምጻቸውን መስጠታቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ገልጸዋል፡፡ በቀጣይ…

መንግሥት የሚመሰረተው በሕዝብ ድምፅ ብቻ ነው – ዕጩ ተወዳዳሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የሚመሰረተው በጠመንጃ ሳይሆን በሕዝብ ድምፅ ብቻ ነው አሉ በኮምቦልቻ ከተማ በቃሉ አንድ ምርጫ ክልል የሚወዳደሩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ ዕጩ እና የግል ተወዳዳሪዎች። ዕጩ ተወዳዳሪዎቹ በሰጡት አስተያየት እንዳሉት÷ በምርጫ…

 ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተከታተሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን እየተከታተሉ ነው። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ ማሲንጋም ከቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን…

ምርጫ ሀገር የምናስቀጥልበትና ዴሞክራሲ የምንለማመድበት ነው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ ሀገር የምናስቀጥልበት እና የምናጸናበት፣ ዴሞክራሲ የምንለማመድበት ብሎም ለሀገር ዋጋ የሚከፍለው እና የማይከፍለው የሚለይበትም ጭምር ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ። ሙዓዘ…

ዓለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች  የምርጫ ሂደቱን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ የሚገኘውን 7ኛውን ጠቅላላ  ምርጫ ለመታዘብ የተሰማሩ ዓለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን በቅርበት እየተመለከቱ ነው። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን…

በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀምሮ መራጮች ድምፅ እየሰጡ ነው፡፡ በአማራ ክልል በኩታበር ምርጫ ክልል ሥር ከሚገኙ 73 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው የቁንዲ -ለ- ምርጫ ጣቢያ ተቋርጦ…

ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ሕገ መንግሥታዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው ለሚፈልጉት ፓርቲ ድምጽ መስጠታቸውን…

እስካሁን ያለው የምርጫ ሒደት ፍፁም ነፃ እና ሰላማዊ ነው – የኢዜማ ፓርቲ የሰሜን ኢትዮጵያ አስተባባሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ፓርቲ የሰሜን ኢትዮጵያ አስተባባሪ አቶ ሃይለማርያም ብርሃኑ በባሕር ዳር ከተማ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል። አቶ ሃይለማርያም ብርሃኑ በሰጡት መግለጫ÷ የኢዜማ ደጋፊዎች፣ አባላትና አመራሮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሚወዳደሩበት የጎማ 2 የምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው የምርጫ ሒደት ፍትሃዊ ነው – የተለያዩ ፓርቲዎች ዕጩዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሚወዳደሩበት የጎማ 2 የምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው የምርጫ ሒደት ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ነው አሉ የተለያዩ ፓርቲዎች ዕጩዎች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዕጩነት በቀረቡበት በጎማ 2…

ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ የሚገኘውን የድምፅ አሰጣጥ ሂደት እየተመለከቱ ነው። በምርጫ ክልል የተለያዩ ጣቢያዎች ማሕበረሰቡ ከማለዳው ጀምሮ…