Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ምሁር ችግር ፈቺና መፍትሄ አሳሽ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምሁር ችግር ፈቺና መፍትሄ አሳሽ ነው አሉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዩኒቨርሲቲው 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ…

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋና አሠልጣኞችና ለምርጫ ክልል አስተባባሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋና አሠልጣኞች እና ለምርጫ ክልል አስተባባሪዎች የሥራ ትውውቅ ሥልጠና ሰጥቷል። ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ ምርጫ ተግባራትን በመከወን…

ዘላቂ መፍትሔን ለማምጣት ለውይይትና ሰጥቶ መቀበል ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊያበረክት ይገባል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ መፍትሔን ለማምጣት በእውነተኛ ፖለቲካዊ መሻት ለውይይት፣ ለሰጥቶ መቀበልና ለጋራ መፍትሔ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይገባል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ምክክር ለጋራ አሸናፊነት፣ ምክክር ለዘላቂ ሰላምና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሕዳርና ታሕሣሥ ወራት ያከናወኗቸው ቁልፍ ተግባራት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዳር እና ታሕሣሥ ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል። ሁሉም ክንውኖች የኢትዮጵያን ተፈላጊነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት በጽኖ መሠረት ላይ ያስቀመጡ ናቸው። የህንድ ሪፐብሊክ ጠቅላይ…

ወጣቱ ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሚናውን እንዲወጣ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ወጣቶች ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሚናቸውን እንዲወጡ የሚያስችል ስራ እየተሰራ ነው። የኦሮሚያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፣ የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና የኦሮሚያ ወጣቶች ፌዴሬሽን በመተባበር በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከጓደኛዬ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ለፈረንጆቹ…

ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ ጠንካራ የቴክኖሎጂ አቅም ለመገንባት በትኩረት መስራት አለብን – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራችንን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ጠንካራ የቴክኖሎጂ አቅም ለመገንባት በትኩረት መስራት አለብን አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የምርምርና ልማት ፖሊሲ ምረቃና የማዕከል…

በመዲናዋ ለገና በዓል ከ574 ሺህ በላይ የእርድ እንስሳት ለገበያ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የመጪው ገና በዓል ግብይት የተረጋጋና በቂ የምርት አቅርቦት ያለበት እንዲሆን አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የከተማ አስተዳደሩ ንግድ ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ ÷ ለበዓሉ አስፈላጊ የፍጆታ እቃዎችን አቅርቦት…

በአዳማ በ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ በ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የውሃ ና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ…

በድሬዳዋ ንጹህ ያልነበረን መሬት ወደ አረንጓዴ ሥፍራ የቀየረው ሲሲቢኤ በኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲሲቢኤ በኢትዮጵያ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘውን ባዶ እና ንጹህ ያልነበረን መሬት ወደ አረንጓዴ ሥፍራ በመቀየር ለከተማ አስተዳደሩ አስረክቧል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ የሲሲቢኤ በኢትዮጵያ አመራሮች…