Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ተወዳዳሪ የሰው ኃይል ለመፍጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል መፍጠር እንዲችሉ እየተሰራ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ ወሎ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ፣ በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና በልዕለ ህክምና ካምፓስ የተገነቡ ተግባር ተኮር…

የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመን ይገባል – እናትዓለም መለስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመንና ዘመናዊ ዳታ መጠቀም ይገባል አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለስ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የፌዴራል ተቋማት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የጋራ…

35 ‘A+’ በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ የተሸለመው የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ የሆነው አንቲ ምትኩ 35 'A+' በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ ተሸልሟል፡፡ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 679 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።…

የኮሪደር ልማቱ የጀጎል ቅርስን ከአደጋ በመታደግ ለጎብኚዎች ምቹ አድርጓል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስን ከአደጋ በመታደግ ለነዋሪዎችና ለጎብኚዎች ምቹ አድርጓል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በ4ኛው ዙር የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ መልሶ ማልማት የተከናወኑ ከ9 ኪ.ሜ…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 37 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛና በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 37 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትርና መሐመድ እድሪስ ባስተላለፉት…

በዴራ እና ኢትያ ከተሞች የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ዴራ እና ኢትያ ከተሞች የተገነቡ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በዛሬው ዕለት በይፋ ሥራ ጀመረ። የዞኑ አስተዳዳሪ ኢብራሂም ከድር በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በዞኑ በሚገኙ ሌሎች ከተሞችም አገልግሎቱን ለማስፋፋት እየተሰራ…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን ለመስጠት በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከሰኔ 23 ጀምሮ ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በቂ ዝግጅት ተደርጓል አለ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ዘንድሮ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች…

ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወራቤ ዩኒቨርስቲ ለ7ኛ ጊዜ በቅድመ እና በድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር በተለያዩ የትምህርትና የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 900 ተማሪዎች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴዔታ ክንደያ ገ/ሕይወት…

ጥራት የሌለው ትምህርት መዘዙ በክፍል ብቻ የሚቀር አይደለም – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ጥራት የሌለው ትምህርት መዘዙ በክፍል ብቻ የሚቀር አይደለም አሉ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ76ኛ ዙር ያስተማራቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎች አስመርቋል። ብርሃኑ…

የሀረማያ እና ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀረማያ ዩኒቨርስቲ ለ71ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርትና የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብሮች በተለያዩ የሳይንስ፣ የጤና፣ የግብርና፣ የማህበራዊ ሳይንስና በሌሎች የሙያ…