Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ለመቀጠል…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ የማደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ አጠናክሬ እቀጥላለሁ አለ፡፡
በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ ልዑካን ቡድን ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ጋር…
ትኩረት ከተሰጣቸው ምርቶች አንዱ የሆነው የበቆሎ መስኖ ሥራ ከፍ ባለ ስኬት ላይ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ሀገር ትኩረት ሰጥተን እየሰራንባቸው ከሚገኙት ምርቶች አንዱ የሆነው የበቆሎ መስኖ ሥራችን ከፍ ባለ ስኬት ላይ ይገኛል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ÷…
የሽብርና ፅንፈኛ ኃይሎችን ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 138 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍላጎታቸውን በኃይል ለማስፈፀም ታጥቀው በጫካ ከሚንቀሳቀሱ የሽብር እና ፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሀገሪቱን ሰላምና ደኅንነት ለማወክ እንዲሁም መጪውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ ስምሪት ወስደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 138 ተጠርጣሪዎች በሕግ…
የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ያላትን ታላቅ ዝና ዳግም ያረጋገጠ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ያላትን ታላቅ ዝና ዳግም ያረጋገጠ ነው አሉ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ…
ኮፕ32 ዘላቂ ትሩፋት ያለው ሆኖ እንዲያልፍ ለማድረግ ይሰራል – ዓለምጸሐይ ጳውሎስ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 32ኛው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ32) ሂደት ዘላቂ የሆነ ትሩፋት ያለው ሆኖ እንዲያልፍ ለማድረግ ይሰራል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምጸሐይ ጳውሎስ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
የኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን የተቋቋሙበትን የኢትዮጵያ ሕግ የማክበር ግዴታ አለባቸው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
የሃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን የተቋቋሙበትን የኢትዮጵያ ሕግ የማክበር ግዴታ እንዳለባቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ።
"የሃይማኖት ተቋማት የመገናኛ ብዙኃን ለሰላምና አብሮነት" በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው መርሐ ግብር…
የኮፕ32 ጉባዔ ኢትዮጵያ እየተጠቀመች ያለውን አረንጓዴ ኢነርጂ ለሌሎች የምናጋራበት ነው – ፍሬህይወት ታምሩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮፕ32 ጉባዔ ኢትዮጵያ እየተጠቀመች ያለውን አረንጓዴ ኢነርጂና የላቁ ቴክኖሎጂዎችን ለሌሎች የምናጋራበት ነው አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ32ኛው የተባበሩት መንግሥታት…
ከ46 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ46 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል አለ።
ከየካቲት 28 ቀን ጀምሮ የመራጮች ምዝገባ በዲጅታል እና በማኑዋል አማራጭ እየተከናወነ ይገኛል።
የመራጮች ምዝገባ ሂደትን…
መዲናዋ ባሏት የስፖርት መሰረተ ልማቶች ዓለም አቀፍ የስፖርታዊ ክንውኖች ትኩረት ማዕከል ሆናለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቅርብ ዓመታት በተገነቡ የስፖርት መሰረተ ልማቶች አዲስ አበባ ከተማ ዓለም አቀፍ የስፖርታዊ ክንውኖች ትኩረት ማዕከል መሆን ችላለች አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ የተጠናቀቀውን (የ46…
የኃይማኖት መገናኛ ብዙኃን የሀገሪቱን ሕጎች በማክበር ሊንቀሳቀሱ ይገባል – ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኃይማኖት መገናኛ ብዙኃን በኃይማኖቶች መካከል ግጭት ከሚቀሰቅሱና የሌሎችን እምነት ከሚያንኳስሱ ኃላፊነት የጎደላቸው ተግባራት ተቆጥበው የሀገሪቱን ሕጎች በማክበር ሊንቀሳቀሱ ይገባል አሉ የኢትዮጵያን መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ…