Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለቀጣናው ዋስትና እየሆነች ያለች ሀገር
የኢትዮጵያ የፀጥታና የደኅንነት ተቋማት ዘመናዊ ቴክኖሎጂንና ሰብአዊ አቅምን በማስተባበር በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን የጎላ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።
በሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት እና በፌደራል ፖሊስ የተገነባው ይህ አስተማማኝ አቅም ቀጣናዊ የሽብር አደጋዎችን እና…
መዋቅራዊ ስብራቶችን ለመጠገን ምን ይቀነስ?
የዜጎችን ተጠቃሚነትና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የመቀነስ ግቦች አስፈላጊ ናቸው፡፡
ይህ የመቀነስ ስትራቴጂ ከዜሮ ግቦች ጎን ለጎን የተቀረጸ ሲሆን፣ ዓላማውም ድህነትንና ጉስቁልናን በከፍተኛ ደረጃ መቀነስና ማክሰም ነው። እነዚህ ግቦች ወደ መሬት ወርደው ህዝባዊ ተጠቃሚነትን…
የገጠር ኮሪደር ለአርሶ አደሩ የኑሮ ዘይቤ መሻሻል…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ከተሞችን ዘመናዊ፣ ውብ፣ ጽዱና ለኑሮ ምቹ ከማድረግ አንጻር ያሳየው እመርታ የሚደነቅ ነው፡፡
ከተሞች ዘመኑን የዋጁ ይሆኑ ዘንድ በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ አሁን ላይ በሁሉም ክልሎችና ከተማ…
ስፔን ከቤልጂዬም፣ ተጠባቂው ጨዋታ…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ዛሬም ቀጥሎ ይደረጋል፡፡
ምሽት 4 ሰዓት ላይ የአንድ ጊዜ የመድረኩ አሸናፊ ስፔን ከቤልጂዬም ጋር የምታደርገው ጨዋታ…
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ኢጋድ የቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ስትራቴጂያዊ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስትራቴጂያዊ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡
የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ…
የባሕር በር ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ባለቤትነት ሀገራዊ ደህንነትን ለመጠበቅ፣ ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
የባሕር በር አለመኖር የሀገርን የንግድ እንቅስቃሴ በመገደብ ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርግ ሲሆን፤ ዓለም አቀፍ የንግድ…
ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ እያመከነ ነው – ኬርያ ኢብራሂም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ በመዋቅራዊ አሰራር እያጠፋና እያመከነ ነው አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል ኬርያ ኢብራሂም።
ኬርያ ኢብራሂም እንዳሉት ÷ ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን "ፅምዶ" በሚል…
በጎነት ለማህበራዊ ትስስርና አብሮነት መጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልበ ቀናዎች ያለ ምንም ክፍያ ለሌሎች በመራራት ወይም ለማሕበረሰብ በመቆርቆር የሚያደርጉት መልካም ተግባር ነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት።
ይህ ተግባር “ድር ቢያብር አንበሳ ያስር…” እንዲሉ ችግረኞችን ለመደገፍ፣ አደጋዎችን ለመከላከል፣ አብሮነትን…
ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር የሚኒስትሮች ም/ቤት ሰብሳቢ ሆነች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢነትን ከግብጽ ተረክባለች።
በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ የተጀመረው 37ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኃይል ትስስር ስቲሪንግ ኮሚቴ ልዩ ስብሰባ ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዷል፡፡…
በኮንትሮባንድ ሀገር ልታጣ የነበረውን 380 ቢሊየን ብር ማዳን ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበርበር ሀገር ልታጣ የነበረውን 380 ቢሊየን ብር ማዳን ተችሏል አለ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ በዓመቱ በገቢ አሰባሰብ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በኮንትሮባንድ…