Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በአደራ የተሰጠውን ህጻን ታማሚ በማስመሰል ገንዘብ ሲያሰባስብ የተያዘው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት በአደራ የተሰጠውን ህጻን ታማሚ አካል ጉዳተኛ በማስመሰል ገንዘብ ሲያሰባስብ የተያዘው ግለሰብ በእስራት እንዲቀጣ ወሰነ። የኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዐቃቤ ሕግ ጽ/ቤት የልዩ…

በጋምቤላ ክልል የቱሪዝም መስህቦችን ለማልማትና ለማስተዋወቅ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል የቱሪዝም መስህቦችን ለማልማትና ለማስተዋወቅ በተሰራው ስራ 109 የቱሪስት መስህቦች ተለይተው በጎግል ካርታ ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡ ክልሉ የቱሪዝም መስህቦችን ለማልማትና ለማስተዋወቅ በትኩረት…

የአየር ኃይሉን ግዙፍ አቅም አቀናጅቶ የሚመራ ብቁ አመራር ማፍራት የተቋሙ የህልውና ጉዳይ ነው – ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአየር ኃይሉ እየተፈጠረ ያለውን ግዙፍ አቅም አቀናጅቶ የሚመራ ብቁ አመራር ማፍራት የተቋሙ የህልውና ጉዳይ ነው አሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡ ዋና አዛዡ በአየር ኃይል አካዳሚ የአመራር ኮሌጅ ለአምስት ሳምንታት…

ኢትዮጵያ ውስጥ የማይፈታ ጥያቄና ችግር የለም – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በንግግር እና በምክክር የማይፈታ ጥያቄም ሆነ ችግር የለም አሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ኮሚሽነሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኮሚሽኑ እስካሁን ባካሄደው አጀንዳ…

አርሚ 70 እየተባሉ የሚጠሩ ከቀድሞ ህወሃት ጎን የነበሩና ትጥቅ የፈቱ አባላት በተሃድሶ ሂደት እያለፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን የቆዩና በተለምዶ አርሚ 70 እየተባሉ የሚጠሩ ከቀድሞ ህወሃት ጎን የነበሩና ትጥቅ የፈቱ አባላት በተሃድሶ ሂደት እያለፉ ይገኛሉ አለ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን። በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል የተሃድሶ ሥልጠና የተከታተሉ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሁለት ባለ 9 ወለል ሕንጻዎችን ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሁለት ተጨማሪ ባለ 9 ወለል ሕንጻዎችን ግንባታ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ ÷ ዛሬ ደሳሳ ቤቶችን በማንሳት የሁለት ተጨማሪ ባለ 9 ወለል ሕንጻዎች ግንባታ ለማስጀመር የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥራ…

ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ። ሚኒስትሩ የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።…

የምስራቅ ሐረርጌ ዞን የድንቅ ተፈጥሮ እና የማዕድናት ሃብት መገኛ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ ሐረርጌ ዞን የተለያዩ ድንቅ ተፈጥሮ እና ማዕድናት ሃብት መገኛ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሰሞኑ በድሬዳዋ አስተዳደር፣ በሐረሪ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን የተለያዩ የልማት…

የቡና ምርትን በሚያከማቹ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ምርትን አላግባብ በሚያከማቹና በሚደብቁ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የግብርና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ይመር ዳውድ የቡና ምርትና ዓለም አቀፍ የገበያ ወቅታዊ ሁኔታን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ ወገኖች፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ፣ ለአካል ጉዳተኞች እና ለሀገር ባለውለታ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት አስረክበዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…