Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የካይሮ የሴራ ቀለበት፤ ከካርቱም እስከ አስመራ

በአፍሪካ ቀንድ ላይ የሚነፍሰው የጦርነትና የአለመረጋጋት ንፋስ ድንገት የመጣ አይደለም። ቀጣናው በጦርነት እየተናጠ፤ በችጋርና ችግር አለንጋ እየተገረፈ የኖረው፤ እጣ ፈንታው ሆኖ አይደለም። በስውር ሴራ፤ በረቀቀ ስልት፤ የአንዲትን ሀገር መረን የለሽ ፍላጎት እንዲያስፈጽም ተፈርዶበት…

ለምክክር ጉባዔ መጥታ ወንድ ልጅ የተገላገለችው እናት የልጇን ሥም “ምክክር” ብላ ሰየመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ላይ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ ክፍሎች የተወጣጡ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ እየመከሩ ይገኛሉ። ከእነዚህም ውስጥ "ምንም እንኳን የመውለጃዬ ቀን ቢቃረብም “ሀገሬ ጠርታኝ አልቀርም” በማለት ከጋምቤላ ክልል ወደ አዲስ አበባ…

የቁጣን እሳት ማጥፋት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጉዳዮች በተመሰቃቀሉበትና ነገሮች መያዣ መጨበጫቸው በጠፋ ጊዜ ከችግሮች መውጫ መንገድ ጠቋሚና አስተማሪ ምክሮች ልምድ ካስተማራቸው ሰዎች ድንገት ይሰነዘሩና የተስፋ ብርሃን ይፈነጥቃሉ፡፡ በሀገራችን ታሪክ ወሳኝ ምዕራፍ በሆነ የሰላም እና…

ለምስራቅ አፍሪካ ሰላም በጎ ተጽዕኖ የሚፈጥረው የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በሀገሪቱ ታሪክ አዲስ የሰላም ምዕራፍ የሚከፍት ታላቅ እድል ነው። በሀገር ውስጥ ያለውን ልዩነት በምክክር ለመፍታት አልሞ የተነሳው ይህ ታሪካዊ ጉባኤ ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሚተርፍ በጎ…

በትግራይ ክልል ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይካሄዳል፡፡ የሰላማዊ ሰልፉ አዘጋጅ የትግራይ ሰላምና ለውጥ ምክር ቤት የሚዲያ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ…

የተመዘገቡ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል አመራሩ በላቀ ቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የልማት ዕድሎችን፣ የሰው ኃይልንና እውቀትን አቀናጅቶ በመምራት በየደረጃው ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ። ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት ዓመት…

ቀይ ባሕርን ከኢትዮጵያ የነጠለው የሸፍጥ ፖለቲካ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ የራሷ የባሕር በር የነበራትና ለራሷም ሆነ ለቀጣናው ሀገራት ምቹ መደላድልን በመፍጠር የንግድ ሥርዓቷን ታሳልጥ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ ያልተመረጠ እና ያልተወያየ መንግሥት በሰራው የፖለቲካ ሸፍጥና ሴራ…

የሀገር ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ደህንነት በዜጎች ጤና መጠበቅ ላይ የተመሰረተ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9 ቀን 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ጤና መጠበቅ የሀገር ልማት፣ የኢኮኖሚ እድገት እና የብሔራዊ ደህንነት ዋነኛ መሰረት ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡…

ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞያሌ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በመተላለፍ ለሸኔ የሽብር ቡድን ተደራሽ ሊሆኑ የነበሩ በርካታ የመገናኛ ሬዲዮዎች ተይዘዋል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ባደረገው የመረጃ ስምሪት ሕገ ወጥ እንቅስቃሴውን ከመነሻው ጀምሮ…

በጠብመንጃ ሳይሆን፣ በሰለጠነ የፖለቲካ ባህልና በሕዝብ ፍላጎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታሪክ ማህደር ውስጥ በጉልበትና በጠብመንጃ አፈሙዝ ስልጣን መያዝ የብዙ ሀገራት መገለጫ ሆኖ ቆይቷል። ነገር ግን የሰው ልጅ ስልጣኔና የፖለቲካ ንቃተ ህሊና እያደገ ሲሄድ፣ የሀገር መረጋጋትና እድገት የሚረጋገጠው በሃይል ሳይሆን በሕዝብ ፍላጎት…