Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የታሪካዊ ኪነ ሕንጻዎች እድሳትና የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ውበት ይበልጥ እየገለጠ ነው – የሀገር ሽማግሌዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታሪካዊ ኪነ ሕንጻዎች እድሳትና የከተሞች የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ውበት ይበልጥ እየገለጠ ነው አሉ የሀገር ሽማግሌዎች።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ ከሁሉም ክልሎች የተወጣጡ የሀገር ሽማግሌዎችና የኪን ኢትዮጵያ አባላት የፋሲል…
የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ኡሎፍ ስኩጊ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የህብረቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሐፊ ኡሎፍ ስኩጊ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ምክትል ዋና ፀሐፊውን በጽህፈት ቤታቸው…
በምስራቅ ሸዋ ዞን ከ370 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን በዚህ ዓመት ከ370 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት እየተሰራ ነው አለ የዞኑ ግብርና ጽ/ቤት።
የጽ/ቤቱ ምክትል ኃላፊ አብነት ዘገየ እንዳሉት፥ በዞኑ ሰብሎችን ጨምሮ አትክልትና ፍራፍሬ እየተመረቱ ሲሆን በአመት…
በባሮ ወንዝ ለስድስት ቀናት በልዩ ድምቀት የሚከበረው የጥምቀት በዓል …
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል ጋምቤላ አንዷ ናት፡፡
በከተማዋ ባሮ ወንዝ ላይ በጋምቤላና አካባቢው በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው ጥምቀት ትልቅ ሐይማኖታዊ…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጠው
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደመቀና የሀገር ገፅታን በሚገነባ መልኩ ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ላደረገው አስተዋፅኦ በፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጠው፡፡
ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ባካሄደው…
ዘላቂ ሰላምና ብልጽግናን እውን ለማድረግ እንሰራለን – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ የግጭት እና የድህነት አዙሪትን ሰብረን በመውጣት ዘላቂ ሰላምንና ብልጽግናን እውን ለማድረግ እንሰራለን አሉ፡፡
‘ሰላምን ማጽናት፤ ፀጋን ለማልማት’ በሚል መሪ ሀሳብ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ…
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ…
የለውጡ መንግስት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ መሰረት በመውሰድ በትጋት ሰርቷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የለውጡ መንግስት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ መሰረት በመውሰድ በትጋት ሰርቷል አሉ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ ከለውጡ ጋር በመጣ…
የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለፌደራል ስርዓቱ መረጋገጥ ከፍ ያለ ሚና አለው – አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለፌደራል ስርዓቱ መረጋገጥ ከፍ ያለ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተከበረው 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ንቅናቄ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ንቅናቄ በዛሬው ዕለት በሃድያ ዞን ተጀምሯል፡፡
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፣ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ…