Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በወጪ ንግድ እና የውጭ ምንዛሪ ክምችት ላይ እመርታ አምጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ባንክና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት የ2026 የፀደይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጉዞ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)…

የዕዳ አያያዝ ስምምነቶችን ተግባራዊ ለማድረግ የባለድርሻ አካላት ድጋፍ አስፈላጊ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕዳ አያያዝ ስምምነቶችን ውጤታማ በሆነ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ወቅታዊ እና የተቀናጀ ድጋፍ አስፈላጊ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። አቶ አሕመድ ሺዴ የዓለም ባንክ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት…

በአፍሪካ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ ግንባታ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ ግንባታን ትኩረት ሊሰጠው ይገባል አሉ። በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ አስተዳደር እና ጸጥታ ዙሪያ ላይ ያተኮረ የአፍሪካ ህብረት ሰላም እና ጸጥታ ምክር…

ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጀመሩ ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለኢትዮጵያ አምስተኛ የሆነውን በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የአሰላ…

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የአካባቢውን ልማት ለማፋጠን ትልቅ አቅም ይፈጥራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች የበለጠ ይጠናከራሉ አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት…

የሰው ሰራሽ አስተውሎትን በጤናው ዘርፍ ጥቅም ላይ ለማዋል …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት በጤናው ዘርፍ ጥቅም ላይ እንዲውል ለማስቻል እየተሰራ ይገኛል፡፡ ጤና ሚኒስቴር ከላስት ማይል ሄልዝ ጋር በመተባበር ለጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ድጋፍ የሚሰጥ ‘ኤችኢፒ አሲስት’ የተሰኘ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚሰራ…

ዕድገታችን ተጠናክሮ እየቀጠለ ከምንጊዜውም በላይ ታላቅ የምንሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የምናስመዘግበው ዕድገት ተጠናክሮ እየቀጠለ ከምንጊዜውም በላይ ታላቅ የምንሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም አሉ። ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ ቀጣዩ የብርሃን ተስፋ! በሚል መሪ ሀሳብ…

የሁሉም ነገር መሰረት የሆነውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሁሉም ኃላፊቱን ሊወጣ ይገባል – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁሉም ነገር መሰረት የሆነውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሁሉም ኃላፊቱን ሊወጣ ይገባል አሉ የሃይማኖት አባቶች፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች…

በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 1 ሚሊየን የስራ ዕድል ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 9 ወራት ለ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል ተፈጥሯል አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ መስፍን መላኩ። ከመደመር መንግሥት እሳቤ በተቀዳ ስትራቴጂ በክልሉ የምግብ…

ንቅናቄው ኢትዮጵያውያን ሲያመርቱ የተሻለ ውጤት መሆኑን የተማርንበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢትዮጵያ ስታመርት፣ ኢትዮጵያውያን ሲያመርቱ የተሻለ መሆኑን የተማርንበት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤…