Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ቅሬታዎች በሕግና አሰራሩ መሰረት እየተመረመሩ ምላሽ እየተሰጠባቸው ነው – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ያጋጠሙ ቅሬታዎች በተቋሙ ሕግና አሰራር መሰረት እየተመረመሩ ምላሽ እየተሰጠባቸው ነው አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ እስካሁን ድረስ 31…

የሚሊሻ ኃይሉ የአካባቢውን ሰላም በማስከበር ረገድ በግንባር ቀደምትነት እየተሳተፈ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚሊሻ ኃይሉ ከማህበረሰቡ ጋር በመቀናጀት በልማትና የአካባቢውን ሰላም በማስከበር ተግባር ላይ በግንባር ቀደምትነት እየተሳተፈ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን የምስረታ በዓል አከባበርና…

ኢትዮጵያ ቀጣናዊ የኃይል ትስስርን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቀጣናዊ የኃይል ትስስርን ለማሳደግ የምታከናውናቸውን ተግባራት አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር)። ዋና ሥራ አስፈፃሚው እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ ለታዳሽ ኃይል ልማት በትኩረት…

የምርጫ ውጤቶች ከምርጫ ጣቢያዎች ወደ ምርጫ ክልሎች ገብተዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤቶች ሙሉ በሙሉ ከምርጫ ጣቢያዎች ወደ ምርጫ ክልሎች ገብተዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ ድምፅ የተሰጠባቸው ወረቀቶች ወደ ማዕከል እየገቡ ነው።…

ብልፅግና ፓርቲ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሂደትና የፓርቲውን የምርጫ ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሂደትና የፓርቲውን የምርጫ ዕቅድ አፈጻጸም በጅግጅጋ ከተማ መገምገም ጀምሯል። መድረኩ የብልፅግና ፓርቲ የብሔራዊ የምርጫ አስተባባሪ ኮሚቴ እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፓርቲው የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ…

በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተነደፉ ፕሮጀክቶች ለአካባቢ ጥበቃ የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወንዝ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማቶችን ጨምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተነድፈው የተተገበሩ ፕሮጀክቶች ለአካባቢ ጥበቃ የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው አለ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን፡፡ የዓለም አካባቢ ጥበቃ ቀን…

የአማራ ክልል የሚሊሻ ኃይል የሰላም ዘብ ሆኖ ያገለገለ የሀገር ባለውለታ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል የሚሊሻ ኃይል በሰላም ጊዜ የልማት ኃይል በችግር ጊዜ የሰላም ዘብ ሆኖ ያገለገለ የሀገር ባለውለታ ነው አሉ። የአማራ ክልል ሚሊሻ የ30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበርና የእውቅና መርሐ…

በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በዚህም በጅማ ዞን በ200 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ከ700 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ…

ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሚስተዋለውን ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ለመግታት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በምርምር የታገዘ የመፍትሔ አማራጭ ሊያቀርቡ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የፌደራል የህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ከሰመራ ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር በህገወጥ የሰዎች…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ27ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን እጩ መኮንኖችን…