Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ዲጂታል ለልህቀት በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው ጉባዔ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያን…

ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ፣ 2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ 300 በላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ‎ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ መድረክ የሚያጣምረውንና በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ‎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልሰ አብዲሳ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የኢንቨስትመንት ኮሚሽን…

በትግራይ ክልል የነገሰው ሥርዓት አልበኝነት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በቀድሞ አክራሪ የህወሓት ቡድን በተፈጠረው ሥርዓት አልበኝነት ምክንያት የዜጎች የደህንነት ስጋት እየጨመረ መጥቷል አሉ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመቐለ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ አታክልቲ ኃ/ስላሴ። አታክልቲ ኃ/ሥላሴ ከፋና ፖድካስት…

ከንቲባ አዳነች የክረምት ወቅት የጽዳት ንቅናቄን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2018 ዓ.ም የክረምት ወቅት የጽዳት ንቅናቄ ሥራን አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚህ ወቅት እንዳሉት ፥ የጽዳት ሥራ ከራስ፣ ከቤት እና ከአካባቢ የሚጀመር የዕለት ተዕለት ተግባር ሊሆን ይገባል።…

የአገልግሎት አሰጣጥ ባሕል ለውጥ በመሶብ አንድ ማዕከል…

ባሕል የአንድ ማኅበረሰብ፣ የድርጅት ወይም የሕዝብ የጋራ መገለጫ የሆነና በጥልቅ ሥር የሰደደ የአስተሳሰብ፣ የእሴት፣ የእምነት፣ የልማድና የባሕርይ ድምር ውጤት ነው። የአገልግሎት ዘርፍ ባሕል ተቋማትና ሰራተኞቻቸው ከተገልጋዮች ጋር የሚገናኙበት እና ሥራዎችን የሚያከናውኑበት ያልተጻፉ ግን በተግባር…

ቡድኑ የትግራይን ሕዝብ ጥቅም ያስቀደመበት አንድም ጊዜ የለም – አታክልቲ ኃ/ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው ህወሓት የሕዝብን ጥቅም ያስቀደመበት አንድም ጊዜ የለም አሉ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የቀድሞ የመቀሌ ከተማ ከንቲባ አታክልቲ ኃ/ሥላሴ፡፡ አቶ አታክልቲ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ቡድኑን የሚመሩት ግለሰቦች ለኢትዮጵያም…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2019 ረቂቅ በጀት 502 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ሆኖ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው የከተማዋን የ2019 ረቂቅ በጀት ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል። ካቢኔው በዛሬው የ5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች…

ምርጫ ቦርድ ያፀደቃቸውን 121 ተጨማሪ የምርጫ ውጤቶች ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎች መካከል 121 ተጨማሪ የምርጫ ውጤቶች ፀድቀዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። በዚህም ቦርዱ 34 የሕዝብ ተወካዮች እና 87 የክልል ምክር ቤት ውጤቶችን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል፡፡…