Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የአፍሪካ ሀገራት ከኢትዮጵያ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ተሞክሮ ሊወስዱ ይገባል – ኤሊቪስ ሚሺላ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያው የማህበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS2026) በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ለመሳተፍ አዲስ አበባ የሚገኘው ኬኒያዊው የማህበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪ ኤሊቪስ ሚሺላ እንዳለው÷…

በኦሮሚያ ክልል የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ በርካታ ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ዓመታት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ በርካታ ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገብተዋል አሉ፡፡ በጅማ ከተማ በ3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከአፋህድ አባላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሰላም አማራጭን ከተከተሉ 153 የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) አመራር እና አባላት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ለሶስት ቀናት ተወያይቷል። በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአፋሕድ…

አዲሱ የተፅዕኖ ድምፅ የሆነው ማህበራዊ ሚዲያ የአፍሪካውያንን ተስፋ እንዲያሳይ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ አህጉራዊ አንድነትን ለመገንባት የሚወሰድ ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው አሉ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰይፈ ደርቤ፡፡ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ (Pulse of Africa) ከኤ.ጂ.ኤ…

ሚዲያን ለጋራ ትርክት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል በሚዲያ ዘርፍና ተቋማት ላይ የተመዘገቡ ስኬቶች ላይ የሚመክር መድረክ ትናንት ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመድረኩ ካጋሩት ሀሳብ መካከል፤ በሆነ…

የመንግስትና የህዝብ የተቀናጀ ጥረት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ታላቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው። መርሐ ግብሩ የኢትዮጵያን የግብርና እና የእንስሳት ሀብት ልማት በማሳደግ በሕብረተሰቡ ህይወት…

መገናኛ ብዙኃን የጋራ ማንነትን የሚገነቡና ለሀገራዊ ግቦች በቁርጠኝነት መስራት አለባቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የጋራ ማንነትን የሚገነቡና ለሀገራዊ ግቦች በቁርጠኝነት የሚሰሩ መሆን አለባቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሌሎች የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት "የሚዲያ እመርታ…

ሚዲያዎች ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚዲያዎች ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል…

ለውጡ በእሳቤ፣ ህግና አሰራር ላይ ትኩረት በማድረግ ተቋማዊ ብቃትን አጎልብቷል – አቶ ብሩክ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ ትኩረቱን በዋነኛነት በእሳቤ፣ በህግና አሰራር ላይ በማድረግ በሚዲያው ዘርፍ ተቋማዊ ብቃትና ሥነ ምግባርን አጎልብቷል አሉ የናሽናል ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስኪያጅ ብሩክ ከበደ፡፡ አቶ ብሩክ ከበደ ''የሚዲያ እመርታ…

በዘርፉ የተደረጉ ማሻሻያዎች የሬዲዮ ጣቢያዎች ሀገርን በመገንባት ሂደት ውስጥ ወሳኝ ሚናቸውን እንዲጫወቱ አስችሏል – አብዱ መሀመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚዲያው ዘርፍ የተደረጉ ማሻሻያዎች የሬዲዮ ጣቢያዎች ሀገርን በመገንባት ሂደት ውስጥ ወሳኝ ሚናቸውን እንዲጫወቱ አስችሏል አሉ የአዋሽ ኤፍ ኤም ዋና ስራ አስኪያጅ አብዱ መሀመድ (ዶ/ር)። አብዱ (ዶ/ር)‎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት እየተካሄደ…