Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በ48 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ወጪ 500 ሺህ ዘመናዊ ቆጣሪዎችን ለመግጠም እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ48 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ወጪ በሀገር አቀፍ ደረጃ 500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለነባርና አዲስ ደንበኞቹ ለመግጠም የሚያስችል ፕሮጀክት እየተተገበረ ነው ፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አንዋር…
የዲጂታል ካርታ ለማስወጣት ለአመራሮች የሚከፈል በሚል ከ6 ሚሊየን ብር በላይ በመቀበል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ መሬት አስተዳደር የዲጂታል ካርታ ለማስወጣት ለአመራሮች የሚከፈል በሚል በሀሰተኛ ሰነድ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ በመቀበል በከባድ ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 5 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ።
የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች…
ወጣቶች አፍሪካን የሚያነቃ እምቅ አቅም አላቸው – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ወጣቶች አፍሪካን የሚያነቃ እምቅ አቅም አላቸው አሉ።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ወጣቶች የሰላም ውይይት ማህበር፣ ከኢንተርኮንቲኔንታል ዩዝ ኮኔክት እና ከሌሎች…
4 ሚሊየን ሴቶችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት የማድረግ የሳምንት ዕቅድ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ 4 ሚሊየን ሴቶችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ ነው አለ፡፡
‘መጋቢትን ላንቺ’ በሚል መሪ ሀሳብ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ሴቶችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ…
በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ ከቃና ቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ ነው ይህንን ያሉት።…
የጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር የመዲናዋን የወንዝ ዳርቻ ልማት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ማሪያ ትሪፖዲ በአዲስ አበባ ከእንጦጦ እስከ አራዳ ያለውን የወንዝ ዳርቻ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ጎብኝተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ…
በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ..
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪች ፎር ቼንጅ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት የሚበረታታ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር ፡፡
ሪች ፎር ቼንጅ ኢትዮጵያ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር የሚያከናውነው የ"ኢድቴክ ፌሎውሺፕ"…
የመዲናዋን የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት የሚመጥን ደንብ ማስከበር ለማከናወን…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን የሚመጥን ደንብ ማስከበር ለማከናወን አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል አለ የከተማ አስተዳደሩ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን።
የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለፋ ዲጂታል…
አዲስ አበባ በአፍሪካ የከተሜነት አኗኗር ዝመና ውስጥ ጉልህ አሻራ እያኖረች ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ በአፍሪካ የከተሜነት አኗኗር ዝመና ውስጥ ጉልህ አሻራ እያኖረች ነው አሉ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በዘላቂ የከተማ ልማትና ኢንቨስትመንት ያላቸውን አጋርነት ለማሳደግ ያለመው የመጀመሪያው የኢትዮ-ጣሊያን…
ምርጥ 10 የአረንጓዴ ትራንስፖርት አማራጮችና የኢትዮጵያ ተሞክሮ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአቅርቦት ሰንሰለት ላይ ትኩረቱን ያደረገው ሰስተነብሊቲ ዲጂታል የመረጃ አውታር ሀገራት ተግባራዊ ቢያደርጓቸው ያላቸውን ምርጥ 10 የአረንጓዴ ትራንስፖርት ተሞክሮዎች ይፋ አድርጓል፡፡
ተሞክሮዎቹ የሚከተሉት ናቸው፡-
የኤሌክትሪክ መኪኖችን…