Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪኤግዚም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪኤግዚም ባንክ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኢሎምቢ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የአፍሪኤግዚም ባንክ ፕሬዚዳንት የሆኑትን ጆርጅ ኢሎምቢን (ዶ/ር)…
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
ተቋሙ ባስተላለፈው መልዕክት÷ በሀገር ውስጥ እና በመላው ዓለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን…
ቅዳሜ ስዑር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዛሬዋ ዕለት ከወትሮ በተለየ መልኩ የኢየሱስን መከራ በማሰብ በጾም ታስባ ስለምትውል የተሻረች ቅዳሜ ትባላለች።
ቀዳሚት ሰንበት “ቅዳሜ፣ ቀዳሚት ሰንበት” እየተባለች ትጠራለች፡፡ በዘመነ ብሉይ እግዚአብሔር ሕገ ኦሪትን ለሙሴ በሰጠበት ወቅት…
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የስቅለት በዓል ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል ተከብሯል።
በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍሎች የተነበቡ ሲሆን፥ ዕለቱ ስቅለት ፍቅር፣ ይቅር ባይነትና ትሕትና በተግባር የተገለጠበት…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለ625 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልበ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ625 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡
የክልሉ መንግስት ይቅርታ ካደረገላቸው 625 የሕግ ታራሚዎች መካከል 32ቱ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን…
ቦርዱ በተለያዩ ክልሎች በመዘዋወር ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ክልሎች በመዘዋወር ከፖለቲካ ፓርቲዎች እና የክልል የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይቷል።
በውይይቱ ፓርቲዎች በቅደመ ምርጫ ሂደት ላይ ያጋጠሟቸውን ተግዳሮቶች በተመለከተ ምክክር ተደርጓል፡፡
በተመሳሳይ ከክልል…
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የስቅለት በዓል እየታሰበ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል እየታሰበ ነው።
በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍሎች እየተነበቡ ሲሆን፥ ዕለቱ ስቅለት ፍቅር፣ ይቅር ባይነትና ትሕትና በተግባር…
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለ897 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ897 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የሕግ ታራሚዎቹ በይቅርታ ከእስር እንዲፈቱ የወሰኑት የክልሉ የይቅርታ…
በአማራ ክልል ለትንሳኤ በዓል በቂ ምርት ለገበያ እየቀረበ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል እንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ ለትንሳኤ በዓል በቂ የእንስሳትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርት ለገበያ እየቀረበ ነው አለ።
የቢሮው ኃላፊ ጋሻው ሙጨ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ በእንስሳት ሀብት ልማት ላይ በትኩረት በመሠራቱ የእርድ ከብት፣…