Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከንቲባ አዳነች በምርጫ ሥራዎች አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎች ውጤታማነትን ከከተማዋ አመራሮች ጋር ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምርጫ ሥራዎች አፈጻፀምና ድህረ ምርጫ ሥራዎች ውጤታማነትን የከተማዋ አመራሮች ጋር ገመግመዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ በምርጫ ሥራዎቻችን አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎቻችን…

ፍትሐዊነትና የሕግ ተገዢነትን ለማረጋገጥ የሚያግዘው የታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የታክስ አሰራርን በማዘመን ፍትሐዊነትና የሕግ ተገዢነትን ለማረጋገጥ ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል አለ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ። ቋሚ ኮሚቴው የታክስ አስተዳደር…

ኢትዮጵያና ናይጀሪያ ፍርደኞችን ለመለዋወጥ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ቲሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቢያንካ ኦዱሜግዉ-ኦጁክው ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ መካከል…

ለምክክር ጉባኤው የተዘጋጁ አጀንዳዎች ለፖለቲካ ፓርቲዎች ቀርበው ግብዓት የመሰብሰብ ስራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ጉባኤው የተዘጋጁ አጀንዳዎችን ለፖለቲካ ፓርቲዎች በማቅረብ ግብዓት የመሰብሰብና የማረጋገጥ ስራ እያከናወነ ነው። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ለዚሁ በተዘጋጀው መድረክ ላይ ባደረጉት…

አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ በአዲሱ በጀት ዓመት መተግበር ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ ከአዲሱ በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል አለ የገቢዎች ሚኒስቴር፡፡ የ2019 በጀት ዓመት የታክስ ከፋዮች የደረጃ ምደባ ኮሚቴ ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ ሪፖርት አቅርቧል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም…

በትናንት ጉዳይ ላይ መነታረክ ነገን ያበላሻል – አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትናንት ጉዳይ ላይ መነታረክ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገም እንዲበላሽ ያደርጋል አሉ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ። ለሀገር አንድነት ፈተና ከሚሆኑ ችግሮች መካከል በታሪክ አጋጣሚ የሚፈጠሩ መቃረኖች እና አለመግባባቶችን በውይይት…

የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ። በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቂምቢቢት ወረዳ በ21 ሺህ 463 ሄክታር መሬት ላይ የለማ…

የዲጂታል ፋይናንስና የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀልን ለመከላከል..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ፋይናንስና የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀልን ለመከላከል ከፍትሕና የጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ ኢትዮ ቴሌኮም፡፡ "የኢትዮ ቴሌኮም እና የፍትሕ ተቋማት ጥምረት ለዲጂታል ኢትዮጵያ ደህንነት" በሚል መሪ ሃሳብ የውይይት መድረክ…

ከ2 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር በላይ ረቂቅ በጀት ማለት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 2 ትሪሊየን 339 ቢሊየን 268 ሚሊየን 126 ሺህ 738 ብር ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እንዲቀርብ ወስኗል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰፊው ከተወያየበት…

ቬትናም ኢትዮጵያ ስኬታማ ምርጫ በማካሄዷ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቬትናም ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት በማከናወኗ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፋለች፡፡ የቬትናም ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሌ አን ቱዋን ባስተላለፉት መልዕክት ፥ ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አካታች፣ ሰላማዊ፣ ተአማኒ እና…