Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአፋር ባህላዊ ሕግን ‘ማድዓ’ በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ባህላዊ ሕግን (ማድዓ) በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው።
የማድዓ ባህላዊ ሕግን በዩኔስኮ እንዲመዘገብ ለማስቻል ከየካቲት 3 እስከ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በአፋር ክልል…
የአየር ኃይል ምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል አሉ።
ዋና አዛዡ ከተቋሙ ከፍተኛ መኮንኖች ጋር ባደረጉት ውይይት እንዳሉት÷ በዓሉ ከመጪው ጥር 15…
ግብርናውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር …
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት የግብርናውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ።
ከተቋቋመ 15 ዓመት የሆነው ኢንስቲትዩቱ በግብርና ዘርፍ ዕድገት ያበረከተውን አስተዋጽኦ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።…
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ።
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኘው ኩዊንስ ሱፐርማርኬት የንግድ ስያሜን ከነሙሉ አሰራሩ…
የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…
የኢንዱስትሪ ማዕከሉ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶጃት የኢንዱስትሪ ማዕከል የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡
አቶ አደም…
የጥምቀት በዓል በልዩ ድምቀት የሚከበርበት ደምበል ሃይቅ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ የሚገኘው ደምበል ሃይቅ ለቱሪስት መስሕብነት ተመራጭ ከሆኑ ስፍራዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳል።
ሃይቁ የጥምቀት በዓል በመጣ ቁጥር ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ የሚደምቅ ሲሆን÷ በውስጡ ገሊላ፣ ደብረሲና፣…
የተፈጥሮ ሃብቶቻችንን ማልማት የሰርክ ተግባራችን መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተፈጥሮ ሃብቶቻችንን በሁሉም መልክ ማልማት የሰርክ ተግባር ሊሆን ይገባል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የአካባቢ ጥበቃ ስርዓታችን ደካማ በመሆኑ በድጋሚ ለመተካት…
በመዲናዋ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ቻለ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…
የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ።
በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የፓርቲ አመራሮች ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ…