Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አዲሱ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ተጠያቂነትን ያሰፍናል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ተጠያቂነትን የሚያሰፍን ነው አሉ የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን። አምባሳደር ሬድዋን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን…

ኢትዮጵያ አርአያ የሚሆን ለውጥ እያመጣች ነው – የዩጋንዳ የዲያስፖራ ጉዳዮች ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በንግድ እና በኢንቨስትመንት መስኮች አርአያ የሚሆን ለውጥ እያመጣች ነው አሉ የዩጋንዳ የዲያስፖራ ጉዳዮች ፕሬዚዳንት መሐመድ ባጎንዛ። የዲያስፖራ ጉዳዮች ፕሬዝዳንቱ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፤…

የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት ቴክኖሎጂ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ከአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባባር ያለማውን የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት ቴክኖሎጂን በይፋ አስመርቋል። የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኃይማኖት ዘለቀ…

ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የፓን አፍሪካ ፓርላማ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የፓን አፍሪካ ፓርላማ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት ዶ/ር አሸብር የፓን አፍሪካ ፓርላማ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን የምክር ቤቱ መረጃ…

የአራዳ ፓርክ የነዋሪዎችን ሰብአዊ ክብር ያስቀደመ ፕሮጀክት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአራዳ ፓርክ የፒያሳን ገጽታ የቀየረ እና የነዋሪዎችን ሰብአዊ ክብር ያስቀደመ ፕሮጀክት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። በትናንትናው ዕለት አዲሱ የአራዳ ፓርክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተመርቆ…

የሰሪ እጆች በዓል – የሰራተኞች ቀን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ በፈረንጆቹ ግንቦት 1 ቀን (ሜይ ዴይ) ሲመጣ ዓለም የሰው ልጅ የጥረትና የትግል ውጤት የሆነውን የሰራተኞች ቀንን በድምቀት ታከብራለች። ይህ ቀን ዝም ብሎ የመጣ የዕረፍት ቀን ሳይሆን በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰራተኞች ለክብራቸውና ለመብታቸው…

ኢትዮጵያ በተግባር የምትገነባ እውነታ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ለእኛ፤ በምናብ የምትሳል ህልም ብቻ ሳትሆን በተግባር የምትገነባ እውነታ ናት አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት አዲሱ አራዳ ፓርክ በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል። ‎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመራጮች ትምህርት ላይ የሚሠማሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመራጮች ትምህርት ላይ ለሚሠማሩ 169 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ዕውቅና መስጠቱ ይታወቃል። ቦርዱ በዛሬው ዕለትም በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመራጮች ትምህርት ላይ የሚሠማሩ የሲቪል ማኅበረሰብ…

ጠንካራ አመራር ያላቸው ተቋማት ተወዳዳሪነትን ይገነባሉ – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) 

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ጠንካራ አስተዳደር እና አመራር ያላቸው ተቋማት ስጋትን አስወግደው ተወዳዳሪነትን ይገነባሉ አሉ። ካፒታል የፋይናንስ ልህቀት ማዕከል አ.ማ ያዘጋጀው የኮርፖሬት አስተዳደር እና አመራር ዙሪያ…

የትምህርት ዘርፍ ስብራቶችን ለመጠገን ትውልድን የታደጉ ርምጃዎች ተወስደዋል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በትምህርት ዘርፍ የታዩ ስብራቶችን ለመጠገን ትውልድን የታደጉ ስትራቴጂካዊ ርምጃዎችን ወስዷል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያስተላለፈው መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- መንግሥት…