Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የጀመርነው ጥረት በላቀ ውጤት ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የጀመርነው ጥረት በላቀ ውጤት ቀጥሏል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ዛሬ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሱልልታ ወረዳ…
የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት…
በመዲናዋ ለኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታና ሼዶች ሊተላለፉ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተደራጅተው ስልጠና ለወሰዱ ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታና ሼዶችን ሊያስተላልፍ ነው፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ በዛሬው ዕለት በ11ዱም ክፍለ ከተሞች ለሚገኙ 1ሺህ…
ተጠናክሮ የቀጠለው የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ዲፕሎማሲ …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች እያጠናከረች ትገኛለች፡፡
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና አንድነትን ከማስከበር፣ የኢኮኖሚ ልማትን ከማፋጠን እና ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን…
ትውልዱ ፈተናዎችን ለመሻገር የጸና አንድነት ሊኖረው ይገባል – ቫይስ አድሚራል ክንዱ ገዙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትውልዱ ፈተናዎችን በጽናት ለመሻገር እንደ አባቶቹ የጸና አንድነትና የሀገር ፍቅር ስሜት ሊኖረው ይገባል አሉ የባሕር ኃይል አዛዥ ቫይስ አድሚራል ክንዱ ገዙ።
85ኛው የአርበኞች በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው የድል ሐውልት አደባባይ…
ምክክር የሐሳብ ልዩነቶችን የመፍቻ ብቸኛ መንገድ ነው – ከትጥቅ ትግል የተመለሱ አካላት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክር የሐሳብ ልዩነቶችን የመፍቻ ብቸኛ መንገድ መሆኑን እናምናለን አሉ ከትጥቅ ትግል የተመለሱ አካላት፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል በትጥቅ ትግል ላይ ቆይተው ከተመለሱ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡
የኮሚሽኑ…
የኢትዮጵያ ብልጽግና እንዲሳካ ብሔራዊ አርበኞችን ይፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና እንዲሳካ ብሔራዊ አርበኞችን ይፈልጋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት ለ85ኛው የአርበኞች በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ነው።
በመልዕክታቸውም…
ድህነትን ታግሎ ማሸነፍ ዘመኑ የሚጠይቀው አርበኝነት ነው – ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድህነትና ኋላቀርነትን ታግሎ ማሸነፍና ለሀገር አንድነት ዘብ መቆም ዘመኑ የሚጠይቀው አርበኝነት ነው አሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን።
85ኛው የአርበኞች በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው…
በአርበኞች ቀን በተለያዩ መስኮች የጀግንነት ሚና የተወጡ አርበኞቻችንን በማስታወስ እየዘከርናቸው ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርበኞች ቀን በተለያዩ መስኮች የጀግንነት ሚና የተወጡ አርበኞቻችንን በማስታወስ እየዘከርናቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ሀገር ለጠቢባን የሕያው…
ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን ክስ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን መሰረተ ቢስ ክስ ውድቅ አደረገች።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ የሱዳን መከላከያ ኃይል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ ላይ ያቀረቡት ክስ መሰረተ ቢስ…