Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያና ሄዳያህ ማዕከል በአፍሪካ ቀንድ ጽንፈኝነትን ለመከላከል የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ሄዳያህ ማዕከል በአፍሪካ ቀንድ ጽንፈኝነትን ለመከላከል የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት ኢትዮጵያ በቀጣናው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት በማህበራዊ ዘርፍ ላይ ያተኮረ መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በማህበራዊ ዘርፍ ተግባራት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
"የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ ላይ በዘርፉ ባለፉት…
ቱሪዝም ለሀገር እድገት ያለውን አስተዋጽኦ ይበልጥ የሚያጎለብቱ የገበታ መርሐ ግብሮች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገበታ ለሸገር፣ ለሀገርና ለትውልድ መርሐ ግብሮች የተገነቡ የቱሪዝም መዳረሻዎች ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ይበልጥ የሚያሳድጉ ናቸው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡
ሚኒስትሯ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው…
ነዋሪዎችን ከጤና መጓደልና ከአደጋ ስጋት የታደገው የወንዝ ዳርቻ ልማት…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተከናወነው የወንዝ ዳርቻ ልማት ለጤና ስጋት የነበሩ አከባቢዎችን ወደ ምቹ የመዝናኛ ቦታነት ተቀይረዋል፡፡
ከዚህ በፊት ለበርካታ ነዋሪዎች ንብረት እና ሕይወት መጥፋት ምክንያት የነበሩ ስፍራዎች አሁን ላይ በአረንጓዴ ልማት…
ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ 1 ሺህ 452 ትምህርት ቤቶች ሊገነቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 1 ሺህ 452 የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶች ሊገነቡ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ትምህርት ቤቶቹን ሚኒስቴሩ ከክልሎች ጋር በመተባባር በሁሉም ክልሎች አንደሚገነባ…
ለኢንቨስትመንት ዘርፍ የተፈጠረው ምቹ ሥነ ምህዳር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለው ፈጣን ኢኮኖሚ እና እንደ ሀገር የተደረጉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለኢንቨስትመንት ዘርፍ ምቹ ሥነ ምህዳርን ፈጥረዋል፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ማሻሻያ በማድረጓ እና ኢኮኖሚዋ በፍጥነት እያደገ…
የመስኖ እርሻ በምግብ ራሳችንን ለመቻል የጸና መሰረት የጣልንበት ምዕራፍ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጋ መስኖ እርሻ፤ በምግብ ራሳችንን ለመቻል በሚደረገው ጉዞ ውስጥ የጸና መሰረትን የጣልንበት ምዕራፍ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የበጋ መስኖ እርሻ፤…
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና የሚጫወተው የድንች ምርታማነት…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በምግብ ራስን ለመቻልና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በተመረጡ የሰብል ዓይነቶች ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል።
ለዚህም ትልቁ ማሳያ በስንዴ ምርት ላይ የተገኘው ውጤት ሲሆን÷ ኢትዮጵያ ስንዴን…
ቢሊየን ዶላሮችን ያዳነው ንቅናቄ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በመከተል የኢኮኖሚ ሉዓላዊነቷን ከግብ ለማድረስ በአስደናቂ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡
በዚህ ረገድ በተለይም የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ የበጋ ስንዴ ልማትን በማስተዋወቅ በስንዴ ራስን…
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር ሀገራዊ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት የምናረጋግጥበት ወሳኝ ምሰሶ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር በቁጥር ከሚገለጽ የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት በላይ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት የምናረጋግጥበት ወሳኝ ምሰሶ ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።…