Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

እያደገ የመጣው የኢትዮ- አዘርባጃን ሁለንተናዊ ትብብር…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ 1992 የተጀመረው የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አሁን ላይ አዲስ ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡ ኢትዮጵያና አዘርባጃን በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ በትብብር ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን ÷ በተለይም ከቅርብ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በአምቦ ከተማ አስተዳደር በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ ስጦታ አበርክቷል፡፡ የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ አመት የዕረፍት መታሰቢያ መርሐ ግብር በትናንትናው ዕለት በአምቦ ከተማ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት አከናውነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ልዑካቸው በአዘርባጃን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት ባኩ መግባታቸው…

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለምርት እና ምርታማነት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ምርት እና ምርታማነትን እየጨመረ መጥቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የተፈጥሮ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ 22 ወረዳዎች በርካታ የማሕበረሰብ…

በውጤቶች የታጀበው ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ስራ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። ቢሮው በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ከተለያዩ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዘርባጃን ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን አዘርባጃን ገብተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እንዳመለከተው÷ የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ግንኙነት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ…

መገናኛ ብዙኃን የሀገራዊ ምክክሩን ዐውድ መሠረት አድርገው እንዲዘግቡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መገናኛ ብዙኃን የሀገራዊ ምክክሩን ዐውድ መሠረት አድርገው እንዲዘግቡ ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ ከመገናኛ ብዙኃን ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በቀጣይ የኮሚሽኑ ሥራዎችና የመገናኛ ብዙኃን ተሳትፎ ዙሪያ…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት አፍሪካን በአጭር ጊዜ ውስጥ የምግብ ዋስትናዋን ከማረጋገጥ አልፋ ለዓለም ገበያ በቂ ምርት የማቅረብ አቅም እንዳላት የሚያሳይ ነው አሉ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች፡፡…

የኢትዮጵያን እምቅ የቱሪዝም ጸጋዎች በመጠቀም የብልጽግና ጉዞን ማፋጠን ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ኢትዮጵያ ያሏትን ታሪክ፣ ባህል፣ ተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም ጸጋዎችን በመጠቀም የብልጽግና ጉዞዋን ማፋጠን ይገባል አሉ። ሀገራዊ የቱሪዝም ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ…

የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የመራጮችና የዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓትን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሒደት ላይ ተግባራዊ እያደረገ…