Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በአማራ ክልል በሴቶችና ህፃናት ላይ የተፈፀሙ ከ200 በላይ ወንጀሎች የፍርድ ውሳኔ አገኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ባለፉት ስድስት ወራት በሴቶች እና ህፃናት ላይ የተፈፀሙ ከ200 በላይ ወንጀሎች የፍርድ ውሳኔ አግኝተዋል አለ፡፡
ቢሮው በጎንደር ክላስተር ባሉ ወረዳዎች ለሚገኙ ዳኞች፣ ዐቃብያነ ሕግ እና…
ደብረብርሃን እና መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲዎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል።
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ19ኛ ዙር በተለያዩ ዘርፎች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ በመደበኛ፣…
የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ማስጠበቅ ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር…
40 ኪሎ ግራም የሚመዝን ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕጽ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ የነበረ 40 ኪሎ ግራም የሚመዝን ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕጽ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ባለሙያች በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለፋና…
ለምርጫ የተመዘገቡ ዜጎች ቁጥር 18 ሚሊየን 556 ሺህ 337 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ትናንት ባካሄደው የመራጮች ምዝገባ 18 ሚሊየን 556 ሺህ 337 ተመዝግበዋል፡፡
ቦርዱ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫን የመራጮች ምዝገባ በጊዜ ሠሌዳው መሠረት ከየካቲት 28 እስከ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም…
በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ተጠናክሮ የቀጠለው ድጋፍ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ በጋሞ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች 100 ኩንታል እህል ድጋፍ አድርጓል።
በዕዙ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ኃላፊ ኮሎኔል ለቺሳ መገርሳ እንዳሉት÷ በጋሞ ዞን…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዒድ አል ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ማዕድ አጋሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 1 ሺህ 447ኛውን የዒድ አል ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ማዕድ አጋርተዋል።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በከተማችን በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ 28ቱም የተስፋ…
የዒድ አል ፈጥር በዓል የሶላት ሥነ ሥርዓት በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የዒድ ሶላት ሥነ ሥርዓት በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት ተከናውኖ ተጠናቅቋል አለ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ።
ተቋሙ እንዳስታወቀው÷ የዒድ ሶላት እና የተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በስኬት እንዲጠናቀቁ…
የዒድ አል ፈጥር የሶላት ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተከበረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር የሶላት ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡
መምሪያው እንዳስታወቀው÷ የሶላት ሥነ ሥርዓቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የጸጥታ አካላት…
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ቀዳማዊት እመቤቷ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ መላው የእስልምና እምነት ተከታዮች…