Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የቅድመ ምርጫ ግምገማ ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የቅድመ ምርጫ ግምገማ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት የአፍሪካ ኀብረት ለመጪው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ ምርጫ ግምገማ ልዑክ መሰየሙን አድንቀው፥ ልዑኩ…

በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ላይ ያተኮረው የአፍሪካ ቀዳማዊት አመቤቶች ፎረም በመዲናዋ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድህነት ቅነሳና በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ላይ ያተኮረ የአፍሪካ ቀዳማዊት አመቤቶች ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ የበካይ ጋዝ ልቀት መጠንን በመቀነስ የተጀመሩ የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ሥራዎችን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን÷…

የተፈጥሮ አደጋ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የአደጋ ስጋትን አስቀድሞ ማመላከት ይገባል – ፎረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተፈጥሮ አደጋዎች የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሚያስችል የቅድመ ጥንቃቄ ስራ ለማከናወን የአደጋ ስጋትን አስቀድሞ ማመላከት ይገባል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም፡፡ ፎረሙ በጋሞ ዞን ተከስቶ በነበረው የመሬት መንሸራተት አደጋ…

መንግሥት ሁሉንም የሃይማኖት ተቋማት በእኩልነትና በፍትሃዊነት ያገለግላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መንግሥት ሁሉንም የሃይማኖት ተቋማት በእኩልነት እንደ ዕሴቶቻቸውና አስተምህሯቸው በፍትሃዊነት ያገለግላል አሉ፡፡ ከንቲባ አዳነች ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን፣ ካቶሊክ እና ከሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት…

የፋይናንስ ዘርፉ ጤናማ፣ የተረጋጋና ደህንነቱ የተጠበቀ ሆኖ እየተንቀሳቀሰ ነው – ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ያለው የፋይናንስ ዘርፍ ጤናማ፣ የተረጋጋና ደህንነቱ የተጠበቀ መሆኑ ተገምግሟል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፡፡ ባንኩ የፋይናንስ ስርዓቱን ደህንነት ለማረጋገጥ በተሰጠው ኃላፊነት መሰረት ሦስተኛውን የፋይናንስ ደህንነት ግምግማ ሪፖርት…

የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ኮንቴነሮችን የማስተናገድ አቅም በማሳደግ በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የእንዶዴ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን የጎበኙት ምክትል…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አቅም ያለው የድንች ምርት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድንች ምርት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አቅም አለው አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። ኢንስቲትዩቱ ከአይሪሽ ድንች ምርምር እና ልማት ማህበር ጋር በመተባበር "የኢትዮጵያ የድንች…

ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ ከተፈጠረው ቀውስ ጋር በተገናኘ ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ባስተላለፉት…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ሊቀመንበሩ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት ÷ለኢፌዲሪ…

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ…