Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ ወደ ዓረብኛ መተርጎም የኢትዮጵያን ገጽታ ያስተዋውቃል – ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ‘የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ ወደ ዓረብኛ ቋንቋ መተርጎም የኢትዮጵያ እውነተኛ ገጽታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ያስተዋውቃል አሉ። አምባሳደር ጀማል…

የዴሞክራሲ ልምምድ የመቅረጽ፣ የመግራት፣ የማስፋት እና የማጽናት ሚና የሚዲያው የቤት ሥራ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫን ሀገርን በጽኑ መሠረት ላይ የምንገነባበት እና ስንደመር ምን ያህል ታላቅ ነገር ማድረግ እንደምንችል ለዓለም በተግባር የምናሳይበት የታሪክ አጋጣሚ ማድረግ ይገባል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ባወጣው…

ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ ፖሊሲዎችን ዘርግቶ ሀገርን ለማሻገር እየሠራ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ ፖሊሲዎችን ዘርግቶ ሀገርን ለማሻገር እየሠራ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እና የወጣቶች ተሳትፎ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተደረጉ ዝግጅቶች በተለይም የዲጂታል አማራጮች ጥቅም ላይ መዋላቸው የወጣቶችን ተሳትፎ አሳድጓል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አሰግደው ኃ/ጊዮርጊስ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ…

ወሳኙ ጥምረት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግል ዘርፍ በሀገር አካታች ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ውስጥ ወሳኝ እና ቀዳሚ ድርሻ አለው። በኢትዮጵያ አዲስ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ዕሳቤ በሆነው “መደመር” መሰረት መንግሥት እና የግል ዘርፍ በአንድ ዓላማ ለሀገራዊ ዕድገትና ብልጽግና በጋራ የሚቆሙ…

በምርጫ ካርዳችን ለፈለግነው የፖለቲካ ፓርቲ ድምጽ ለመስጠት ዝግጁ ነን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወሰድነው ምርጫ ካርድ ለፈለግነው የፖለቲካ ፓርቲ ድምጽ ለመስጠት ዝግጁ ነን አሉ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው የወላይታ ዞን ነዋሪዎች፡፡ ነዋሪዎቹ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የወሰዱትን የምርጫ ካርድ ሃላፊነት በተሞላበት መልኩ…

በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የጅግጅጋ ከተማ ተለዋጭ መንገድ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ተለዋጭ መንገድ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። 7 ነጥብ 3 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ተለዋጭ መንገዱ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተመረቀው። የሶማሌ ክልል…

እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። መገናኛ ብዙኃን የዲሞክራሲ ሥርዐት ግንባታ አስቻይ…

በወራቤ በ640 ሚሊየን ብር የተገነባው ዘመናዊ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በ640 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አሸብር ባልቻ…

ፌደራል ፖሊስ ዓለም የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመታጠቅ አቅሙን አሳድጓል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዓለም የደረሰበት የዘመኑን ቴክኖሎጂ በመታጠቅ አቅሙን አሳድጓል አሉ የተቋሙ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፡፡ 117ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ ቀን በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እየተከበረ ነው።…