Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ እድገት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ዘላቂ ልማትና ሁለንተናዊ ብልጽግና መሠረቱ ጠንካራና አስተማማኝ የማክሮ ኢኮኖሚ መዋቅር ነው። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ያጋጠሟትን ዘርፈ-ብዙ የኤኮኖሚ ፈተናዎች፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረትንና የዕዳ ጫናዎችን በዘላቂነት ለመቅረፍ ሰፊና…

የአዲስ አበባ የ2019 በጀት 502 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔ በሁለተኛ ቀን ውሎው የአዲስ አበባ ከተማ የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቷል፡፡ በዚህም ም/ቤቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2019…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰላም ጥሪዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ሀገሪቱ በፖለቲካዊና ማኅበራዊ ቀውሶች ውስጥ እንዳትዘፈቅ ሰላምን ማዕከል ያደረጉ ተደጋጋሚ ጥሪዎችን ሲያቀርቡ ቆይተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰላም ጥሪዎች ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር፣ የትጥቅ…

በአማራ ክልል የደን ሽፋንን እያሳደገ የሚገኘው አረንጓዴ ዐሻራ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የደን ሽፋን ከነበረበት 14 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 18 ነጥብ 9 በመቶ ማሳደግ ተችሏል አሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ደረጀ ማንደፍሮ። በምስራቅ ጎጃም ዞን የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር…

የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ትንተና እና ምክረ ሐሳቦች፡-

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ሰባተኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ኮሚቴው በዚህ ወቅት የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ንረት በሀገር ውስጥ የዋጋ ግሽበት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት ውስጥ በማስገባት እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

የሀገር በቀል ዕውቀት ለሀገራዊ ምክክር ስኬት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዙሪያ ሀገራት የፖለቲካ ቀውስ፣ የማኅበራዊ ክፍፍል እና የግጭት ሁኔታዎችን ለመሻገር አንዳንዶቹ በሕግና በፖለቲካ ማሻሻያዎች ላይ ሲያተኩሩ ሌሎች ደግሞ በብሔራዊ ምክክር አማካኝነት የጋራ መፍትሔ ለመፈለግ ሞክረዋል። ሀገራት ዘላቂ ሰላም…

የኢትዮጵያና ቤኒን የአጋርነት ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቤኒን በዲፕሎማሲ፣ በንግድ፣ በባህልና ሌሎች ዘርፎች ላይ መሰረቱን ያደረገ የሁለትዮሽ ግንኙነት አላቸው፡፡ ቤኒን በፈረንጆቹ 2005 በአዲስ አበባ ኤምባሲዋን መክፈቷን ተከትሎ የሁለቱ ሀገራት የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲ ትስስር ይበልጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቤኒን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቤኒን ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የቤኒን ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒን ተቀብዬ በወል ጉዳዮች ዙሪያ መክረናል ብለዋል።…

የኒውክሌር ኃይል ለኢትዮጵያ ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኒውክሌር ኃይል የኢትዮጵያን ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት ለማረጋገጥ መሠረት ነው አሉ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ኢንጂነር አብዱራዛቅ ዑመር። የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኢነርጂ ኮሚሽን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ…

የአገልግሎት አሰጣጥን በዲጂታል አሰራር የማሳለጡ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን በዲጂታል አሰራር ለማዘመን የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት፡፡ አገልግሎቱ ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር…