Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የድሬዳዋ ፕሮጀክት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የድሬዳዋ የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃና ማጣሪያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀምሯል፡፡
ግንባታውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር አስጀምረዋል፡፡…
ጎንደር ከተማ በታሪካዊ ስራዎች…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ከተማ በታሪካዊ ስራዎች ይበልጥ እየተገለጠች ነው አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሴክተሮችና ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ክትትል ሚኒስትር ዴኤታ አክሊሉ ታደሰ (ዶ/ር)።
ሚኒስትር ዴኤታው ይህንን ያሉት በጎንደር ከተማ የፋሲል አብያተ መንግሥት…
የረመዳን ወር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ልናሳልፈው ይገባል – ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁን የረመዳን ወር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ልናሳልፈው ይገባል አሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ።
የረመዳን ወርን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ÷ ለመላው ሙስሊም ማሕበረሰብ እንኳን…
ኢትዮጵያ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፉን የምትገነባ እና የምትመራ እንድትሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘመን ተመልካች ብቻ ሳትሆን ዘርፉን የምትገነባ እና የምትመራ እንድትሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ግልጽ፣ ሚዛናዊና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሚዲያዎች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ግልጽ፣ ሚዛናዊና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሚዲያዎች የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ተቋማት የምርጫውን ሂደት…
የመዲናችን አስደናቂ ለውጥ ለጉባዔዎቹ ትልቅ ሞገስ ሆኗል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያዊያን እንግዳ ተቀባይነትና የመዲናችን አስደናቂ ለውጥ ለጉባዔዎቹ ትልቅ ሞገስ ሆኗል አሉ።
ከንቲባዋ መዲናዋ ያስተናገደቻቸው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት እና 2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ አዲሱን የሕብረታችን ሊቀመንበር፤ የቡሩንዲ…
39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጠናቅቋል።
ጉባኤው የተካሄደው” ዘላቂ የውኃ አቅርቦትና ደኅንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል መሪ ሐሳብ…
ኢትዮጵያና ጀርመን ወታደራዊ ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑክ ላለፉት ሶስት ቀናት በጀርመን ሙኒክ በተካሄደው 62ኛው የሙኒክ የፀጥታ ኮንፈረንስ ላይ ተሳትፏል።
ኮንፈረንሱ በሕግ ላይ በተመሰረተው ዓለም አቀፍ ሥርዓት ላይ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በሁለተኛው ቀን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ…