Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም፤ ከሞከረ ደግሞ የመጨረሻው ሙከራ ነው የሚሆነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ እንዳሉት፥ የሻዕቢያ…

መንግሥትን ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ያሳጡ ተጠርጣሪዎች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥቅም በመመሳጠር መንግሥትን ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ያሳጡ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመስርቷል። የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ክስ የመሰረተባቸው ተከሳሾች በጉምሩክ ኮሚሽን የደወሌ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ሠራተኛ…

የኤርትራ ሠራዊት ወደ መቐለ እንዳይገባ ታክቲካዊ በሆነ መልኩ መንገድ ዘግተን ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራ ሠራዊት በገባበት ከተማ ሁሉ ጥፋቶችን ይፈጽም ስለነበር ወደ መቐለ እንዳይገባ ታክቲካዊ በሆነ መልኩ መንገድ ዘግተን ነበር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ÷ የሰሜን…

ቴምር ፕሮፐርቲስ የኢፍጣር መርሐ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴምር ፕሮፐርቲስ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ዜጎች የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ከ200 በላይ አቅመ ደካማ የማሕረሰብ ክፍሎችን ጨምሮ 800 ሰዎች መሳተፋቸው ተመላክቷል። በተጨማሪም በዚህ ወቅት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ ያነሷቸው አንኳር ሀሳቦች…

👉 የትግራይ ሕዝብ ከጦርነት ይልቅ ሰላምና ልማት ይገባዋል 👉 ወጣቶች በአሮጌ አስተሳሰብ ለጦርነት ከሚገፋፏቸው አካላት ራሳቸውን ሊጠብቁ ይገባል 👉 መንግሥት በትግራይ ክልል ሰላም እንዲሰፍንና ዳግም ጦርነት እንዳይከሰት ጽኑ ፍላጎት አለው 👉 ሕወሓት ከ50 ዓመት በፊት በነበረ ኋላቀር…

የአፍሪካን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለማረጋገጥ ሀገራት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮችና የልዑካን ቡድን መሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሯ ከኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ኮንጎ ሪፐብሊክ፣ ቦትስዋና፣ ሩዋንዳ፣ ኮንጎ፣…

በኦሮሚያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ህብረተሰቡን ባሳተፈ መንገድ እየተከናወነ በሚገኘው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኤሊያስ ከድር ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፥ በክልሉ በዘንድሮ በጋ 3…

ለምርጫው ስኬታማነት ሴቶች በግንባር ቀደምነት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማ እንዲሆን ሴቶች በግንባር ቀደምነት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ። የሰላም ሚኒስቴር ከሴቶች አደረጃጀት ጋር በመተባበር ‘ለሰላማዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ስደተኛ ቤተሰቦች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ስደተኛ ቤተሰቦች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂደዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ምሽት እንደተለመደው በረመዳን መንፈስ ከቡሩንዲ፣…

የባሕር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስተማማኝና ዘላቂ የባሕር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ጉዳይ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሃሳብ በዓድዋ…