Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ 1 ሺህ 452 ትምህርት ቤቶች ሊገነቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 1 ሺህ 452 የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶች ሊገነቡ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ትምህርት ቤቶቹን ሚኒስቴሩ ከክልሎች ጋር በመተባባር በሁሉም ክልሎች አንደሚገነባ…
ለኢንቨስትመንት ዘርፍ የተፈጠረው ምቹ ሥነ ምህዳር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለው ፈጣን ኢኮኖሚ እና እንደ ሀገር የተደረጉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለኢንቨስትመንት ዘርፍ ምቹ ሥነ ምህዳርን ፈጥረዋል፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ማሻሻያ በማድረጓ እና ኢኮኖሚዋ በፍጥነት እያደገ…
የመስኖ እርሻ በምግብ ራሳችንን ለመቻል የጸና መሰረት የጣልንበት ምዕራፍ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጋ መስኖ እርሻ፤ በምግብ ራሳችንን ለመቻል በሚደረገው ጉዞ ውስጥ የጸና መሰረትን የጣልንበት ምዕራፍ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የበጋ መስኖ እርሻ፤…
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና የሚጫወተው የድንች ምርታማነት…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በምግብ ራስን ለመቻልና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በተመረጡ የሰብል ዓይነቶች ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል።
ለዚህም ትልቁ ማሳያ በስንዴ ምርት ላይ የተገኘው ውጤት ሲሆን÷ ኢትዮጵያ ስንዴን…
ቢሊየን ዶላሮችን ያዳነው ንቅናቄ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በመከተል የኢኮኖሚ ሉዓላዊነቷን ከግብ ለማድረስ በአስደናቂ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡
በዚህ ረገድ በተለይም የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ የበጋ ስንዴ ልማትን በማስተዋወቅ በስንዴ ራስን…
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር ሀገራዊ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት የምናረጋግጥበት ወሳኝ ምሰሶ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር በቁጥር ከሚገለጽ የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት በላይ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት የምናረጋግጥበት ወሳኝ ምሰሶ ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።…
ኢትዮጵያና ሞዛምቢክ በተለያዩ ዘርፎች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በተለያዩ ዘርፎች ላይ በትብብር ለመስራት ተፈራርመዋል።
የፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ ጋር በነበረን ቆይታ ዘላቂና…
በመዲናዋ 74 በመቶ የነበረውን የጭቃ ቤት በ44 በመቶ መቀነስ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 74 በመቶ የነበረውን የጭቃ ቤት በ44 በመቶ መቀነስ ተችሏል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ቀጣይ…
ለተሻገረ ገጠርና ግብርና የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የማይተካ ሚና አለው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለተሻገረ ገጠር እና ግብርና የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የማይተካ ሚና አለው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሆሞሻ ወረዳ የሚገኘውን ፍቃዱ ነመራ የተቀናጀ የእርሻ ልማት…