Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር – ኡሁሩ ኬንያታ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር አሉ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ እና የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፡፡
ኡሁሩ ኬንያታ ኢትዮጵያ ያካሄደችውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ምርጫው አካታችና…
ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታና ተሞክሮ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥የአፍሪካ…
በምርጫው አካታችነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው – ኢጋድ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው አለ፡፡
ምርጫውን የታዘቡት ኢጋድና አፍሪካ ኅብረት የመጀመሪያ ዙር ሪፖርታቸውን በተመለከተ መግለጫ እየሰጡ…
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር መሰረት የሚጥል ነው – ኢጋድ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር መሰረት የሚጥል ነው አለ፡፡
የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሱዌሳ ዋንዳራ ካዙቤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢጋድ ያደረገውን የታዛቢነት ሚና…
የሀገር ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው የኢንዱስትሪ ምርቶችን በራስ ዕውቀት ማምረት ስንችል ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ሉዓላዊነትና ነጻነት በምልዐት የሚረጋገጠው በጥራት፣ በዓይነትና በብዛት የኢንዱስትሪ ምርቶችን በራስ ዕውቀት፣ በራስ ክህሎት እና በራስ ቴክኖሎጂ ማምረት ስንችል ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ…
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተሻለና ተሞክሮ የተወሰደበት ነው – የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ ታሪክ ከእስካሁኑ ምርጫዎች ሁሉ የተሻለና ለቀጣይ ተሞክሮ የተወሰደበት ነው አሉ።
የጋራ ምክር ቤቱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ…
ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከስድስት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡
ላለፉት 10 ሳምንታት ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች በዚህ ሳምንት በተመልካቾች የሙዚቃ ምርጫ የሚወዳደሩ…
የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንፈልጋለን አሉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢ ሞቢሊቲ እና በአረንጓዴ ኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት እንፈልጋለን አሉ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ስታይን ክሪስተንሰን ከተመራ…
የአቡዳቢ የልማት ፈንድ በኢትዮጵያና አፍሪካ የሚያከናውናቸውን ፕሮጀክቶች አፈጻጸም እየተከታተለ ነው
የአቡዳቢ የልማት ፈንድ በአፍሪካ በተለያዩ ዘርፎች የሚያከናውናቸውን ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም በትኩረት እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል፡፡
የአቡዳቢ የልማት ፈንድ በአፍሪካ ሀገራት የመንገድ መሰረተ ልማትን ለማሳለጥና የዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታን ለማጠናከር በቅንጅት እየሰራ ይገኛል፡፡…
የአውሮፓ ኅብረትና አጋር ሀገራት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሒደት አደነቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና አጋር ሀገራት ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አድንቋል፡፡
ምርጫውን አስመልክቶ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የኅብረቱ አባል ሀገራትና በኢትዮጵያ የካናዳ፣ የኖርዌይ እና ስዊዘርላንድ…