Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጥበብ ሀገር ትሠራለች፤ ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥበብ ሀገር ትሠራለች፤ ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች አሉ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሀገር ባለውለታ ለሆኑና በጥበብ ሙያቸው ለኢትዮጵያ ሀገራችን ላደረጉት…
አርበኝነት በእውቀት ጎዳና መመራት ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አርበኝነት በእውቀት ጎዳና መመራት ነው አሉ።
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት 85ኛው የአርበኞች ቀን በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው።
በበዓሉ ላይ የአዲስ አበባ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለአርበኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ85ኛው የአርበኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ85ኛው የጀግኖች አርበኞች በዓል አደረሳችሁ…
የክብር ዶክተር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ስድስት ኪሎ የተገነባው የክብር ዶክተር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመርቋል።
የመታሰቢያ ሐውልቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በይፋ መርቀዋል።
በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የመንግስት…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ለአርበኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ85ኛው የአርበኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ85ኛው የዐርበኞች (የድል) በዓል…
የዛሬው አርበኝነት ሀገርን ከድህነትና ኋላቀርነት ማላቀቅ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነቸ አቤቤ የዛሬው አርበኝነት ሀገርን ከድህነት፣ ኋላቀርነት እና ተመጽዋችነት ማላቀቅ ነው አሉ፡፡
ከንቲባዋ 85ኛውን የአርበኞች ቀን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…
ኮሚሽኑ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የጋራ ቴክኒካል ኮሚቴ ጋር ተወያይቷል።
በውይይቱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው እንዲጠናከር የሚያስችል ሀገር አቀፍ የግንዛቤ…
አርበኝነት – ከትናንት እስከ ዛሬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚያዝያ 27 ኢትዮጵያውያን በታላቅ መስዋዕትነት ፋሺስት ጣሊያንን ድል አድርገው የአርበኝነት ዓርማቸውን ከፍ ያደረጉበት ታሪካዊ ቀን ነው።
የኢትዮጵያ አርበኝነት ልዩ የሚያደርገው "በየዘርፉ" የተደረገ ተጋድሎ በመሆኑ ነው።
በጊዜው በዱር…
ኤ አይን በሚገባ የተረዳና ለበጎ አላማ የሚጠቀም የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) ቴክኖሎጂን በሚገባ የተረዳና ለበጎ አላማ የሚጠቀም የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው አሉ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)፡፡
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ…
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን በቤት ግንባታ ዘርፍ ለመሰማራት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን በቤት ግንባታ ዘርፍ ላይ ለመሰማራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
በጁባ ከተማ በቤቶች ልማትና አስተዳደር ዘርፎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችለው ይህ ስምምነት በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ…