Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አዲስ አበባን በወንዞቿ እንደ ስሟ …
የከተማ ወንዞች የአንድ ከተማ የሕይወት መስመር፣ የተፈጥሮ ሳንባ እና የውበት መገለጫዎች ናቸው።
በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ከተሞች የተመሠረቱትና ያደጉት በወንዞች ተፋሰሶች ላይ ቢሆንም፣ በሕዝብ ቁጥር መጨመርና በኢንዱስትሪ መስፋፋት ምክንያት ጥበቃ ስለማይደረግላቸው ከፍተኛ የብክለት ጫና…
የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀምረዋል።
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ530 ሚሊየን…
ሩሲያ፡ ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት ማከናወኗን አደነቀች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ በስኬት ማከናወኗን ሩሲያ አደነቀች፡፡
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፥ ብልጽግና ፓርቲ 438 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን በማግኘት አሳማኝ ድል ማስመዝገቡን…
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን…
ምርጫው በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል – ኢጋድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደርና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል አለ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ)፡፡
የኢጋድ ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ…
ሀገር በትውልድ ቅብብሎሽ ትገነባለች…
ሀገር የአንድ ወቅት ስራ ወይም የአንድ ወገን ስኬት ውጤት ብቻ አይደለችም፡፡
ሀገር የምትገነባው በቅብብሎሽ ነው፡፡
እያንዳንዱ ትውልድ የተረከበውን አደራ ተወጥቶ፣ የራሱን አሻራ አሳርፎ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላልፋል፡፡
የኢትዮጵያን ታሪክ ስንመረምር፣ ዛሬ ያለንባት ሀገር የብዙ ትውልዶች…
ፕሬዚዳንት ታዬ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ አዲስ የተሾሙ የ11 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል፡፡
ፕሬዚዳንት በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልጸዋል፡፡
የሹመት ደብዳቤያቸውን…
ምርጫው ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህመድ አሊ ዩሱፍ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው አሉ።
ሊቀመንበሩ በኢትዮጵያ ለተካሄደው የተሳካ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ ህዝብና መንግሥት ያላቸውን…
በአማራ ክልል በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የገበያ ማዕከላት እየተገነቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ በክልሉ ሰባት ዞኖች ውስጥ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ እየተካሄደ ነው አለ።
የቢሮው ኃላፊ ኢብራሂም መሀመድ (ዶ/ር)፤ በ2017 ዓ.ም በስምንት ከተሞች በ1 ነጥብ 37…