Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ቦርዱ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይቱ ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ እንዳሉት፤ ቦርዱ በራሱ የደረሰባቸውንና የእርምት ዕርምጃ…

መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው – ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው አሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፣…

መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፡፡ መገናኛ ብዙሃን በሀገር ብሔራዊ ጥቅም ላይ ያላቸውን ሚና የሚዳስስ…

ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች አለ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን፡፡ ‘60 ዓመታት ለኢትዮጵያ የዱር ሕይወት’ በሚል መሪ ሀሳብ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን 60ኛ ዓመት…

በሳምንት 1 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እየተመዘገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳምንት 1 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እየተመዘገቡ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የባለድርሻ አካላትና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሳሚናስ ሰይፉ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ…

ሀገርን በእውቀት ለመገንባት የሴት ምሁራን ሚና…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ግንባታ ሂደት እየተመዘገቡ ላሉ ድሎች ሴት ምሁራን ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) "የሴቶች ድምጽ ለእኩልነትና ብልጽግና" በሚል…

ፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ የወንጀል መከላከል ስራዎችን አቅልሏል – ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ወደ ስራ መግባት የፖሊስ ወንጀል ምርመራ፣ ወንጀል መከላከል እና የትራፊክ ስራዎችን አቅልሏል አሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል። የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ምክትል ፖሊስ…

ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ያላትን ተፈጥሯዊ መብት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የውጭ ጫናዎችን በጽናትና ተግባራዊ ስኬቶች እያከሸፈች በቀይ ባሕር ላይ ያላትን ተፈጥሯዊ መብት ታረጋግጣለች አሉ የፖለቲካና ዓለም አቅፍ ግንኙነት ባለሙያ አሊ ሁሴን (ዶ/ር)። ባለሙያው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢትዮጵያ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተዘጋጀው የአፍጥር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለእስልምና እምነት ተከታይ ሰራተኞቹ ባዘጋጀው የአፍጥር መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር…