Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የዓለም የሴቶች ቀን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ( ማርች 8 ) ሲከበር የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ በማድረግ ቀኑን ያከብራል።
ይሄ የአየር መንገዱ ተግባር በእንቅስቃሴው ሁሉ ሴቶች ጠንካራ ተሳትፎ እንዳላቸው ያሳያል።
የዘንድሮው…
ሴቶች በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ የበኩላቸውን እያበረከቱ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴቶች በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የብልፅግና እና የእኩልነት ጉዞ ላይ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እያበረከቱ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ…
የ”ምርጫዬ” መተግበሪያ አጠቃቀም …
“ምርጫዬ” የተሰኘውን የመራጮች መመዝገቢያ መተግበሪያ ከPlay Store / APP Store በማውረድ በስልክዎ ላይ ይጫኑ፣
በስልክዎ ላይ ከተጫኑ ዝርዝር መተግበሪያዎች ውስጥ “ምርጫዬ” የሚለውን መተግበሪያ ይክፈቱ፣
በመቀጠልም ከተከፈተው የ“ምርጫዬ” መተግበሪያ ላይ…
ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) ‘የሴቶች ድምጽ ለእኩልነትና ለበለጸገች ኢትዮጵያ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል።
በዓለም ለ115ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ እየተከበረ ያለው በዓሉ ባለፉት 50…
በክልሉ ከ641 ሺህ በላይ ወጣቶች እየተሳተፈ የሚገኘው የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ641 ሺህ በላይ ወጣቶች እየተሳተፈ ነው አለ የክልሉ ወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ በክልሉ የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በ14 የተለያዩ…
የጎዳና ላይ ኢፍጣር ፕሮግራም ተጠናቅቆ መንገዱ ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው የጎዳና ላይ ኢፍጣር ፕሮግራም ተጠናቅቆ መንገዱ ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደርጓል አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡
1447ኛውን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት እና…
የረመዳን ወር ድሆችን፣ ችግረኞችንና ስደተኞችን በመደገፍ ማሳለፍ ይገባል – ሼኽ ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የረመዳን ወርን ከድሆች፣ ችግረኞች እና ስደተኞች ጋር በጋራ በመብላት፣ በመጠጣትና በመደገፍ ማሳለፍ ይገባል አሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ።
6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር…
6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ መካሄድ ጀምሯል።
የረመዳን ወርን አስመልክቶ "ነጃሺ ለሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ለመሳተፍ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በቦታው…
አዲስ አበባ የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባዔን ልታስተናግድ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ልታስተናግድ ነው።
ጉባኤውን በጋራ የሚያዘጋጁት ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ እና ኤ.ጂ.ኤ ቴክ ኢንተርፕራይዝ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ÷ ጉባኤው በፈረንጆቹ ግንቦት…
“ዓድዋ የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ” የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ
"ዓድዋ የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ" የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ዓድዋ የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ" የተሰኘ መጽሐፍ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ…