Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ይ ላቭሮቭ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በትናንትናው ዕለት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል፡፡…
በአዳማ ከተማ በ6 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጭ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዳማ ከተማ በ6 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጭ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኦሮሚያ ክልልና አዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ያስገነባው ፕሮጄክቱ በአዳማ ከተማና…
በቡና ልማት ላይ የመጣው ለውጥ የአረንጓዴ ዐሻራን አስተዋጽኦ በተጨባጭ ያሳያል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቡና ልማት ላይ የመጣው ለውጥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን አስተዋጽኦ በተጨባጭ ያሳያል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በኋላ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ በኋላ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የሕዝብ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 ብዙ ሀገራት የንግድ ብድር ተበድረው ደሞዝ ይከፍላሉ፤ እኛ የንግድ ብድር ለልማትም አያስፈልግም ነው ያልነው፡፡
👉 የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ ኢትዮጵያ ዕዳ መክፈል አቅቷታል የተባለው የዩሮ ቦንድ ጉዳይ ኢትዮጵያ መክፈል አቅቷት ሳይሆን እነዚያ ዕዳዎች በድርድር መልክ መያዝ አለባቸው የሚል እምነት…
የኢትዮጵያ ብልጽግና እስኪረጋገጥ ድረስ በጋራ መቆም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ብልጽግና እስኪረጋገጥ ድረስ በጋራ መቆም አለብን አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ለምክር ቤቱ አባላት ጥያቄዎች…
የ2019 በጀት 2 ነጥብ 34 ትሪሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት የ2019 በጀት 2 ነጥብ 34 ትሪሊየን ብር ሆኖ ጸድቋል፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡
የፕላን፣…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ኢትዮጵያ ያካሄደችው የኢኮኖሚ ሪፎርሙ እንደ ሀገር ጸንታ እንድትቀጥል አስችሏል፡፡
በሪፎርሙ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከነበረበት ችግር እና አረንቋ በመጠኑም ቢሆን ወጥቷል፡፡
በግብርና ዘርፍ በክላስተር፣ በማሽን ማስፋት፣ መሬት ማስፋት እና በመስኖ ስራዎች…
በትምህርት ዘርፍ ላይ የምንሰራው ስራ ከየትኛውም በላይ የምንኮራበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት መስክ ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ከየትኛውም ዘርፍ በላይ የሚያኮሩ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህን የተናገሩት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ…
ሀይማኖቶች የሰላም እንጂ የግጭት ምክንያት ሆነው አያውቁም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀይማኖቶች የሰላም እንጂ የግጭት ምክንያት ሆነው አያውቁም አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ለምክር ቤቱ አባላት ጥያቄዎች…