Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በዲጂታሉ ዓለም የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ ብሔራዊ ርዕያችንን የምናፋጥንበት መነሻ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዲጂታሉ ዓለም በልኩ ለመዘጋጀት የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ የጉዟችን ማብቂያ ሳይሆን ብሔራዊ ርዕያችንን ይበልጥ የምናፋጥንበት መነሻ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…
1 ሺህ 8 የምርጫ ክልል ውጤቶች ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልል ውጤቶች 1 ሺህ 8 ያህሉ ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ።
የቦርዱ ሰብሳቢዋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ከ501 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ ክልሎች 446ቱ…
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 22 የፀደቁ ውጤቶችን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በኦሮሚያ፣ በአማራ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እንዲሁም በሶማሌ ክልል በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለክልሎችና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተወዳደሩ እጩዎች ውጤቶችን ይፋ አድርጓል።
ቦርዱ በዛሬው ዕለት ይፋ ያደረጋቸው 22 የፀደቁ…
ከንቲባ አዳነች በምርጫ ሥራዎች አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎች ውጤታማነትን ከከተማዋ አመራሮች ጋር ገመገሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምርጫ ሥራዎች አፈጻፀምና ድህረ ምርጫ ሥራዎች ውጤታማነትን የከተማዋ አመራሮች ጋር ገመግመዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ በምርጫ ሥራዎቻችን አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎቻችን…
ፍትሐዊነትና የሕግ ተገዢነትን ለማረጋገጥ የሚያግዘው የታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የታክስ አሰራርን በማዘመን ፍትሐዊነትና የሕግ ተገዢነትን ለማረጋገጥ ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል አለ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ።
ቋሚ ኮሚቴው የታክስ አስተዳደር…
ኢትዮጵያና ናይጀሪያ ፍርደኞችን ለመለዋወጥ ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ቲሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቢያንካ ኦዱሜግዉ-ኦጁክው ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ መካከል…
ለምክክር ጉባኤው የተዘጋጁ አጀንዳዎች ለፖለቲካ ፓርቲዎች ቀርበው ግብዓት የመሰብሰብ ስራ እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ጉባኤው የተዘጋጁ አጀንዳዎችን ለፖለቲካ ፓርቲዎች በማቅረብ ግብዓት የመሰብሰብና የማረጋገጥ ስራ እያከናወነ ነው።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ለዚሁ በተዘጋጀው መድረክ ላይ ባደረጉት…
አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ በአዲሱ በጀት ዓመት መተግበር ይጀምራል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ ከአዲሱ በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል አለ የገቢዎች ሚኒስቴር፡፡
የ2019 በጀት ዓመት የታክስ ከፋዮች የደረጃ ምደባ ኮሚቴ ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ ሪፖርት አቅርቧል፡፡
የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም…
በትናንት ጉዳይ ላይ መነታረክ ነገን ያበላሻል – አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትናንት ጉዳይ ላይ መነታረክ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገም እንዲበላሽ ያደርጋል አሉ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ።
ለሀገር አንድነት ፈተና ከሚሆኑ ችግሮች መካከል በታሪክ አጋጣሚ የሚፈጠሩ መቃረኖች እና አለመግባባቶችን በውይይት…
የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው – አቶ አወሉ አብዲ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቂምቢቢት ወረዳ በ21 ሺህ 463 ሄክታር መሬት ላይ የለማ…