Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ የብዝኃ ሃይማኖት ሀገር ናት – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሃይማኖት አባቶችና አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ “የሃይማኖት ተቋማት በመደመር መንግሥት…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተከሰተው የመንሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን በጋሞ ዞን በተከሰተው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ…

በጋሞ ዞን በተከሰተው የመሬት ናዳ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ርብርብ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተከሰተው የመሬት ናዳ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምሴ አድማሱ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ፥ በዞኑ የካቲት 30 እና መጋቢት 1 ቀን 2018…

ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም ይኖርብናል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት…

“እንዛታ” የተሰኘ ትውፊታዊ ቴአትር ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዝማሪዎች ሕይወት እና ሥራዎች ላይ የተመሰርቶ "እንዛታ" በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ትውፊታዊ ቴአትር በዛሬው ዕለት በባሕርዳር ከተማ ሙሉዓለም አዳራሽ ተመርቋል። ቴአትሩ “ቡርቧክስ” በተባለችው የአዝማሪዎች መንደር ውስጥ በተደረገ ጥልቅ ጥናት ላይ…

ፕሬዚዳንት ታዬ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የደረሰው አደጋ ባስከተለው ጉዳት…

የጋዜጠኛ ታሪኩ ኦላና ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀድሞ ፋና ሬዲዮ የአፋን ኦሮሞ ጋዜጠኛ የነበረው ታሪኩ ኦላና ሥርዓተ ቀብር በቀጨኔ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል። በሥርዓተ ቀብሩ ላይ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች እና የቀድሞ የስራ ባልደረቦቹ ተገኝተዋል። ባጋጠመው ህመም በህክምና…

በመሬት መንሸራተት አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦች እርም የሚያወጡበት ባህላዊ የለቅሶ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች እርም የሚያወጡበት ባህላዊ የለቅሶ ስርዓት (ባሌ) ተካሂዷል። በአደባባይ በተካሄደው ባህላዊ የለቅሶ ስርዓት…

የሃይማኖት ተቋማት በከተማዋ ሁለንተናዊ የልማትና የብልፅግና ጉዞ ላይ የማይተካ አስተዋጽኦ አላቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃይማኖት ተቋማት በከተማዋ ሁለንተናዊ የልማትና የብልፅግና ጉዞ ላይ የማይተካ አስተዋጽኦ አላቸው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር “የሃይማኖት ተቋማት በመደመር መንግሥት እይታ” በሚል…

መሶብ ዜጎች የሚገባቸውን አገልግሎት በአንድ ቦታ እንዲያገኙ እያስቻለ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች የሚገባቸውን አገልግሎት በአንድ ቦታ እንዲያገኙ እያስቻለ ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ከፍያለው ተፈራ። በኦሮሚያ ክልል ማያ ከተማ አስተዳደር መሶብ የአንድ ማዕከል…