Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያዊያንን ያስቀደመው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት ዜጎችን ያስቀደመው ‘ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ’ አያሌ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ከለውጡ በፊት በውጪ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ይክፋቸውም ይልማቸው ጆሮ እና ዐይን የሌለው ጉዳያቸው ጉዳዩ ያልሆነ መንግስት እንደነበራቸው…

በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ኮተቤ 02 ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ 18 ሰዎችን ጭኖ ከአንቆርጫ ወደ ላምበረት በመጓዝ ላይ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ የመገልበጥ…

ፈተናን ወደ ዕድል የቀየረ የዲፕሎማሲ ከፍታ!!!

የኢትዮጵያ መንግሥት ላለፉት ስምንት ዓመታት የተከተለው ንቁና ስልታዊ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ የሀገራችንን የውጭ ግንኙነት ለዘመናት በተዛባ መልኩ ይዞት ከነበረው ከያዛት “በጠላቶች የመከበብ እይታ” በማላቀቅ ለላቀ ዓለም አቀፋዊ ከፍታ የሚመጥን መሠረት ጥሏል። በዚህም "ቅድሚያ ለጎረቤት" የሚለው መርህ…

በአማራ ክልል ከ8 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለማሰራጨት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ8 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለማሰራጨት ታቅዷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አንተነህ ሰውአገኝ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷ በክልሉ የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን…

 አቶ አህመድ ሺዴ ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር በኢትዮጵያ እና በባንኩ መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ በኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ስራዎችን…

የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት "ለሀገር ግንባታ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተሳትፎ" በሚል መሪ ሀሳብ በጅማ ከተማ ውይይት እያካሄዱ ነው። በመድረኩ…

ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚን ለዘላቂ እድገት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚን በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን ገቢራዊ ማድረግ እጅግ ወሳኝ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ…

ሁሉን አካታች የፖለቲካ ሥርዓት ተግባራዊነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የለውጡ መንግሥት በኢትዮጵያ ሁሉን አካታች የፖለቲካ ሥርዓትን ተግባራዊ በማድረግ የዜጎችን ፖለቲካዊ ተሳትፎ እያረጋገጠ ይገኛል። በሰመራ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር መሐመድ አህመድ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

አበባ የሆነችው አዲስ አበባ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ በፈረንጆቹ 2025 መጋቢት ወር ከጆሃንስበርግ ከተማ ምክር ቤት ተወካዮች ጋር ውይይት ሲያካሂዱ ለንግግራቸው መነሻ ያደረጓት አዲስ አበባን ነበር። ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ከተማ የተመለከቱት የለውጥ ጉዞ…

የቻይና ባለሃብቶች በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ኢንቨስት እንዲያደርጉ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዘርፉ ባሉ የኢንቨስትመንት እድሎች ዙሪያ ከኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ማሕበረሰብና ትብብር ኮሚቴ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ እና ቻይና የረጅም ዘመን ጠንካራ…