Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ…

👉ፕሮጀክቱ በግንባታው ወቅት በሺህ የሚቆጠሩ መሃንዲሶችንና ሰራተኞችን ቀጥሮ እያሰራ ያለ ሲሆን÷ ሥራ ሲጀምር ደግሞ በአየር መንገዱ፣ በሆቴሎችና በሎጂስቲክስ ዘርፍ ለበርካታ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል። 👉ይህ ሜጋ ፕሮጀክት በአጠቃላይ 12 ነጥብ 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የሚደረግበት…

ሁለንተናዊ ሚናዋን እያሳደገች ያለች ሀገር…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በትውፊትና በዲፕሎማሲያዊ ታሪኳ የበርካታ ታዋቂ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት መስራች አባል በመሆን ቀዳሚና ታሪካዊ ሀገር ናት። የረጅም ዘመናት ነፃነቷ በአፍሪካና በዓለም መድረክ የጥቁር ሕዝቦች ድምፅ እንድትሆን አስችሏታል። በዓለም አቀፍና አህጉራዊ ተቋማት…

መከባበርና የጋራ ጥቅምን መርህ ያደረገው የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የነጻነት፣ የሉዓላዊነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ተምሳሌት በመሆን የጀመረችውን ታሪካዊ ሚና፣ ዛሬ ላይ ተለዋዋጭ እና ሁሉን አቀፍ በሆነ የትብብር ዲፕሎማሲ በማበልጸግ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና ተደማጭነት ይበልጥ…

ዓለም አቀፋዊ ትስስርን በማሳለጥ የኢትዮጵያን የልማት መናኸሪያነት የሚያረጋግጠው አውሮፕላን ማረፊያ…

👉 የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ቢሾፍቱን፣ ሞጆን፣ ዱከምንና አዲስ አበባን የሚያስተሳስር አዲስ የኢኮኖሚ ኮሪደር ይፈጥራል።ይህ ከተሞች፣ የንፁህ ውሃ አቅርቦት፣ የኃይል እና የመገናኛ መሠረተ ልማቶችን በጥራት እንዲያድጉ ያደርጋል። 👉 አውሮፕላን ማረፊያው የዓለም አቀፍ…

በክልሉ ከ730 ሺህ በላይ ወጣቶች በክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል 730 ሺህ 310 ወጣቶች በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ አያሌው ከይሳ እንዳሉት÷ ከዚህ በፊት በክልሉ…

በክልሉ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት 3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የሚገመት ወጪን ለማዳን..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ዜጎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ ለኢዜአ እንዳሉት÷ ቀደም ሲል በበጎ ፈቃድ…

የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያን ወደ አቪዬሽን ማዕከልነት የማሸጋገር ሚና…

• አቡሴራ ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ቦሌ (2 ሺህ 334 ሜትር) በተሻለ ለአውሮፕላኖች መነሳትና ማረፍ እጅግ ምቹ የአየር ሁኔታን ይሰጣል። • የአቡሴራ ከፍታ ከአዲስ አበባ ቦሌ ያነሰ በመሆኑ፣…

መሶብ የአንድ ማዕከል፤ ለተሳለጠ ዘመናዊ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ የመልካም አስተዳደር ችግር እና ብልሹ አሰራሮች ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ምሬት የሚፈጥሩ አሰራሮችን ፈትሾ ማስተካከል ቅድሚያ…

የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር…

የገጠር አካባቢዎችን ለማዘመን የተነደፈው ”ሐሮሜ” ስትራቴጂ በኦሮሚያ ክልል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የገጠር አካባቢዎችን ለማዘመን የተነደፈው "ሐሮሜ" ስትራቴጂ እየተተገበረ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት ÷ የክልሉን ሕዝብ ኢኮኖሚያዊና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…