Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር…

 መንግሥት በጤና ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በጤና ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን ኦሲስ አጠቃላይ ሆስፒታል…

የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የተገነባውን የብዝሃ ቀበሌ ንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው…

አበበች ጎበና የእልፎች እናት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።…

ኢትዮጵያውያን የተለያየ ልዩነት ቢኖራቸውም በአንድ ሀገር ጥላ ስር የሚኖሩ ወንድማማቾች ናቸው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን የተለያየ ባህል፣ ቋንቋና የአኗኗር ልዩነት ቢኖራቸውም በአንድ ሀገር ጥላ ስር የሚኖሩ ወንድማማቾች ናቸው አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። የሁለቱን ክልሎች ሕዝብ ዘመናትን የተሻገር የአብሮነትና የሰላም እሴት…

የሴቶች ተጠቃሚነትንና ቁልፍ ውሣኔ ሰጪነት እንዲረጋገጥ ሰርተን ተሳክቶልናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 5 ዓመታት የሴቶች ተጠቃሚነትንና ቁልፍ ውሣኔ ሰጪነት እንዲረጋገጥ ሰርተን ተሳክቶልናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ እንኳን ለዓለም አቀፍ የእናቶች…

አብን ለምርጫው ዲሞክራሲያዊነት የሚጠበቅበትን ሚና ይወጣል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲከናወን የሚጠበቅበትን ሚና ይወጣል አሉ የፓርቲው ሊቀመንበር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)። ፓርቲው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት፣ በሀገራዊና ቀጣናዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ…

ኢትዮጵያ ወደ ግዙፍ የኢኮኖሚ ባለቤትነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያን በፈጣን የዕድገት ጎዳና ላይ ለማቆየትና ሕዝባዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ግዙፍ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ ይገኛል። ኢትዮጵያን በ2023 ዓ.ም የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት የማድረግ ግብ የተያዘ…

የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎችን ዳር ለማድረስ እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎችን ዳር ለማድረስና የሀገሪቱን ብልጽግና ዕውን ለማድረግ እንሰራለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በስድስት ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የብልጽግና ፓርቲ…

የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ አጋርነት ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ለቀጣናችን ሰላምና መረጋጋት መጠናከር መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ…