Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በግብር ስወራ ወንጀል የተከሰሱ 5 ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ገቢ በመሰወር እና በሀሰተኛ የንግድ ፍቃድ ማረጋገጫ ዓመታዊ ግብር በመሰወር ወንጀል የተከሰሱ ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ወስኗል።
ተከሳሾቹ 1ኛ የሱሉልታ ክ/ከተማ የገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያ…
ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
በወልድያ ከተማ በአመራሩና በሕዝቡ ትብብር በአንድነት የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በዛሬው ዕለት…
የዜጎችን አቅም ያማከለ የመኖሪያ ቤት ግንባታ አማራጭን ማስፋት ይገባል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዚህ በፊት በተለመደው የመኖሪያ ቤት አሰራር ሒደት በከተሞች ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር መፍታት አይቻልም አሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እጅግ ዘመናዊና ፈጣን የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን…
የባህር በርና ሉዓላዊነት
የባህር በር የአንድን ሀገር ሉዓላዊነት ሙሉ ያደርገዋል፡፡ በተለይ የበለጸገ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት ጫና እና ጥገኝነት ለመውጣት ለሚታገሉ እና የባህር በር ቅርባቸው ለሆኑ ሀገራት ወደብ የህልውና ጉዳይ ነው፡፡ ገቢና ወጪ ንግድን በነጻነት ለማከናወን የባህር በር ሙሉ ነጻነትን ያጎናጽፋልና፡፡…
የሀገራችንን እድገት እውን ለማድረግ በትክክለኛው አቅጣጫ ላይ እየተጓዝን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንባታው ለሀገር የሚገባውን ፈጣን እድገት እውን ለማድረግ በትክክለኛው አቅጣጫ በቁርጠኝነት እየተጓዝን መሆናችንን በተግባር አሳይቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥…
የመዲናዋ 3ኛው ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ በጥራትና ፍጥነት እየተከናወነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ በጥራት እና ፍጥነት እየተከናወነ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት በሶስተኛ ዙር የተጀመሩ 13 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን…
በአማራ ክልል በ43 ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ43 ከተሞች የኮሪደር ልማት እየተካሄደ ነው አለ የአማራ ክልል የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ሞላ መልካሙ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በአሁኑ ወቅት በክልሉ በሚገኙ 43 ከተሞች ውስጥ ማዘጋጃ ቤቶችን ጨምሮ የኮሪደር ልማት…
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጉምሩክ ማሻሻያ አዋጅን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው የጉምሩክ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እንዳለው በምክር ቤቱ…
በክረምት ሊኖር የሚችልን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ክረምት ሊኖር የሚችልን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡
በአገልግሎቱ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ሥራ አስፈፃሚ ገበየሁ ሊካሳ…
የአርባ ምንጭ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የአርባ ምንጭ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ በክልሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የሕብረተሰቡን…