Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በተከሠተው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሐዘን መግለጫ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጋሞ ዞን ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ሐዘናቸውን ለመግለጽ አርባምንጭ ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ጉብኝት ተመልሰው በቀጥታ ወደ አርባምንጭ አቅንተዋል።
በቆይታቸውም በአርባ ምንጭ ዙሪያ እና በመላው ጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች…
ትግራይ ለልማትና ሰላም ግንባታ የተሰለፉ ወጣቶችን ትሻለች – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትግራይ ክልል ለልማትና ሰላም ግንባታ የተሰለፉ ወጣቶችን ትፈልጋለች አሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)።
በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል በሱዳን የቆዩና የሰላም አማራጭን ተቀብለው ወደ ሀገራቸው የተመለሱ…
በሴትነቴ የሚገጥሙኝ ችግሮች ከዓላማዬ ሳያደናቅፉኝ 3 ነጥብ 98 በማምጣት የማዕረግ ተመራቂ ሆኛለሁ – ሊና ወዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሴትነቴ የሚገጥሙኝ ችግሮች ከዓላማዬ ሳያደናቅፉኝ የማዕረግ ተመራቂ ሆኛለሁ አለች በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የ18ኛ ዙር የማርኬቲንግ ማኔጅመንት የማዕረግ ተመራቂዋ ሊና ወዩ።
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው ከ1 ሺህ 600 በላይ ተማሪዎች…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 3.95 በማምጣት የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚዋ ዶ/ር ሜሮን ለገሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዶክተር ሜሮን ለገሰ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ት/ቤት 3.95 አማካይ ውጤት በማምጣት የከፍተኛ ውጤትና የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆናለች፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት በተለያዩ የሕክምና ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 263 አዳዲስ…
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 263 የህክምና ተማሪዎችን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ54ኛ ዙር ያስተማራቸውን 263 ተማሪዎች አስመርቋል።
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የጤና…
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያስተማራቸውን 792 ተማሪዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን 792 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተስፋዬ ለማ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ቆይታቸው ያገኙትን…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዱባይ ገዥ፣ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ምክትል ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥…
የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ‘ፍቼ ጫምባላላ’ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል 'ፍቼ ጫምባላላ' በዛሬው ዕለት በልዩ ልዩ ባህላዊ ሁነቶች በድምቀት መከበር ጀምሯል፡፡
ፍቼ ጫምባላላ ለሀገራዊ መግባባት፣ ለአንድነትና ለሰላም ጉልህ አበርክቶ ያላቸውን እሴቶች አቅፎ የያዘ በዓል ነው፡፡…