Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በትምህርት ዘርፍ የመረጃ ክፍተትን የሚቀርፍ የዲጂታል አሠራር…
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ሥርዓት ውስጥ ለዓመታት ተግዳሮት ሆኖ የቆየውን የመረጃ ጥራት፣ ተዓማኒነትና አያያዝ ችግር ለመፍታት የሚያስችል አጠቃላይ የዲጂታል አሠራር በሀገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ እየተደረገ ነው።
በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት መረጃ አስተዳደርና…
ኢትዮ ቴሌኮም ከጅቡቲ እና ሱዳን የቴሌኮም ኩባንያዎች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም፣ ጅቡቲ ቴሌኮም እና ሱዳቴል ግሩፕ የሆራይዘን ድንበር ተሻጋሪ የፋይበር መስመር ዝርጋታን ዕውን ለማድረግ የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት በዛሬው ዕለት በጅቡቲ ተፈራርመዋል።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በዚሁ…
በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ነው።
በሀገር…
የኢኮኖሚ ማሻሻያው አመቺ የንግድ ከባቢ እንዲፈጠር አስችሏል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭም ሆነ ለሀገር ውስጥ የንግድ ማህበረሰብ አመቺ የንግድ ከባቢ እንዲፈጠር አስችሏል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)።
15ኛው ኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት "የኢትዮጵያን ይግዙ፤…
በአማራ ክልል በበጋ መስኖ ልማት ከ318 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በስንዴ ሰብል ተሸፍኗል
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በክልሉ በዘንድሮ የበጋ መስኖ ልማት ከ318 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በስንዴ ሰብል ተሸፍኗል አለ፡፡
በቢሮው የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አንተነህ ሰውአገኝ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ክልሉ ዘንድሮ 502 ሺህ 813 ሄክታር…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመምህራን የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመምህራን የመኖሪያ ቤት ህንፃ ግንባታ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስጀምረዋል።
ከንቲባዋ በዚህ ወቅት የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝና በቀጣይም…
የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58 ሚሊየን ደርሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58 ሚሊየን ደርሷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች…
አካታች ሀገራዊ ምክክር በህዝቦች መካከል የዘለቁ ችግሮችን ይፈታል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አካታች የሆነ ሀገራዊ ምክክር ህዝባዊነትን መሰረት ያደረገ በመሆኑ በህዝቦች መካከል የዘለቁ ችግሮች ተፈትተው የጋራ ትርክት ለመገንባት ያስችላል አሉ ምሁራን።
በጅማ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና ስነ ልማት ጥናት መምህር ፍቃዱ ቶሎሳ (ዶ/ር) ለፋና…
ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ቀየረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ቀየረ፡፡
የፌደራል ፖሊስ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር እሸቱ ፊጣ÷ ከ50 ዓመታት በላይ አገልግሎት ላይ የነበረው የፌደራል ፖሊስ ተሽከርካሪ ሰሌዳ የተዘበራረቀና ወጥነት የሌለው እንዲሁም…
ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ለምክር ቤቱ አባላት በሰጡት…