Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

 ውስብስብ የቆዳ በሽታዎችን ቀድሞ መለየትና ማከም የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል – ዶክተር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ውስብስብ የቆዳ በሽታዎችን እና ካንሰርን ቀድሞ መለየት እና ማከም የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል አሉ፡፡ 5ኛው የአፍሪካ የቆዳና የአባላዘር ህክምና ማህበር ጉባኤ ተካሄዷል፡፡ ሚኒስትሯ በጉባኤው ላይ…

የባቡር ትራንስፖርት ድርሻን ወደ 17 በመቶ ከፍ ማድረግ ተችሏል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የባቡር ትራንስፖርትን ለማስፋፋት በተደረገው ጥረት በዘርፉ ያለውን ድርሻ ወደ 17 በመቶ ከፍ ማድረግ ተችሏል አሉ። ሚኒስትሩ የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናትና የዘጠኝ ወራት…

 የመማር ማስተማር ሂደት በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመማር ማስተማር ሂደት በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ “በሳይንስና ፈጠራ የተካነ ትውልድ ለተምሳሌታዊ ሀገር”  በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደውን 11ኛ…

በሀረሪ ክልል በሁሉም ዘርፎች የሚከናወኑ ውጤታማ ስራዎችን ለማስቀጠል ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በሁሉም ዘርፎች እየተከናወኑ የሚገኙ ውጤታማ ስራዎችን ለማስቀጠል ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። በክልሉ የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷…

ኪነጥበብ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት ግንባታ ያለውን ሚና የሚያጎሉ ሥራዎች ተከናውነዋል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኪነጥበብ ሥራዎች ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት እሴት ግንባታ የሚያበረክቱትን ሚና የሚያጎሉ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ ሚኒስትሯ የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናትና የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከስዊዲን አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞትዎስ (ዶ/ር) ከስዊድን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያ ማልመር ስቴነርጋርድ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በስዊድን ስቶኮልም ያደረጉት ውይይት በአፍሪካ ቀንድ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑ…

ከ300 ሺህ በላይ ቤቶች ለአቅመ ደካማ ዜጎች ተገንብተዋል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ ለሆኑ አቅመ ደካማ ዜጎች ከ300 ሺህ በላይ ቤቶች ተገንብተዋል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሯ የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናትና የዘጠኝ ወራት…

በፌደራል ደረጃ 1 ነጥብ 1 ትሪሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል – ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሤ በዘንድሮው በጀት አመት 9 ወራት በፌደራል መንግስት ደረጃ 1 ነጥብ 1 ትሪሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አሉ። የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናት እና የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር…

ከ50 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ50 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደዋል አለ። የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ ከ46 ሺህ በላይ በሚሆኑ ቋሚ የምርጫ ጣቢያዎች…

ከአካባቢ ጥበቃ ሚና የተሻገረው አረንጓዴ ዐሻራ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊያን ከጫፍ ጫፍ በአንድ ዓላማ ለልማት ተነስተው ለዛሬ ስንቅ ለትውልድ መሰረት እንዲጥሉ ያስቻለው "አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር" ከአካባቢ ጥበቃ ባሻገር በርካታ ዓላማ አንግቧል። ችግኝ የመትከል እንቅስቃሴ ቀደም ባሉት ዘመናት ሲሰራበት…