Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ ያደረጉት ህዝቦቿ ናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሸነፈችው ኢትዮጵያ ናት፤ ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ ያደረጉት ህዝቦቿ ናቸው አሉ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥ ያስቀመጥናቸውን የምርጫ መንትያ ግቦች…
የቀበና ወንዝ ዳርቻ ልማት የከተማ ባህልና ማኅበራዊ ሕይወት የቀየረ ታሪካዊ ስኬት ነው – አቶ ሞገስ ባልቻ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀበና ወንዝ ዳርቻ ልማት የከተማ ባህልንና የነዋሪዎችን ማኅበራዊ ሕይወት የቀየረ ታሪካዊ ስኬት ነው አሉ በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ…
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ትንሣዔ…
መንግሥት የቱሪዝሙን ዘርፍ አንዱ የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶ አድርጎ ይዞታል፡፡
ከዚህ ቀደም ተዘንግተው የነበሩ የተፈጥሮና የታሪክ ሀብቶች የሀገሪቱ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በርካታ ታላላቅ ሥራዎችን አከናውኗል።
የመንግሥት የቱሪዝም ልማት ስትራቴጂ በተለይ በሜጋ ፕሮጀክቶች ግንባታ፣…
አረንጓዴ ዐሻራ ትውልድን በፀና መሰረት ላይ ለማቆም ያስችላል – አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ላለፉት 7 ዓመታት ስትተገብር የቆየችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር መጪውን ትውልድ በፀና መሰረት ላይ ለማቆም የሚያስችል ነው አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን።
የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኦሮሚያ ክልል…
ከተፈጥሮ ጋር ተስማምተን መኖር ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተፈጥሮጋር ተስማምተን መኖር እና መንከባከብ ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው…
በበቂ ሁኔታ ባለመመልከታችን ለዘመናት ከመዲናዋ ልናደንቅ የሚገባንን ውበት ሳናይ ኖረናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበቂ ሁኔታ መመልከት ባለመቻላችን ለዘመናት ከአዲስ አበባ ልናይ የሚገባንን ውበት ሳናይ ኖረናል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን…
አዲስ አበባ የነዋሪዎቿን ጥያቄዎችና መሰረታዊ ፍላጎቶች በተጨባጭ እየመለሰች ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የነዋሪዎች ጥያቄ እና መሰረታዊ ፍላጎት በተጨባጭ እየተመለሰ ነው አሉ፡፡
የእንጦጦ-ቀበና የወንዝና የወንዝ ዳርቻ ልማት እንዲሁም የቀበና ግድብ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው…
አቶ ሽመልስ አብዲሳ የክልሉ ሕዝብ በአረንጓዴ ዐሻራ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የክልሉ ሕዝብ በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፍት መልዕክት ÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት የተከናወነው…
በአፋር ክልል ሕጋዊ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን በሕጋዊ መንገድ ብቻ እንዲያገኙ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ አሕመድ ኢብራሂም እንዳሉት ÷ በሕገ ወጥ መንገድ የሚደረግ የውጭ ሀገር የሥራ ጉዞ…
አረንጓዴ ዐሻራ ኢትዮጵያ የተገለጠችበት ደማቅ ብሔራዊ ቀለም ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም መስክ አቅደን የምንተገብራቸው ሕልሞቻችን እስኪሳኩ ድረስ በብርታት እንሠራለን አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት÷ አረንጓዴ ዐሻራ ከዕሳቤ…