Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ በግሉ ዘርፍ አበረታች ስራ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ በመንግሥት ብቻ ሳይሆን በግሉ ዘርፍም አበረታች ስራ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ዛሬ ኒዩክለስ…
ፓርኩ ለጎንደርና አካባቢው የኢኮኖሚ የስበት ማዕከል ሆኖ ያገለግላል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ የጎንደር የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለአካባቢው የኢኮኖሚ የስበት ማዕከል ሆኖ ያገለግላል አሉ፡፡
ርዕስ መስተዳድሩ ከኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን…
በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ በመገንባት አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋታለን ብለን ስንነሳ በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ መገንባትን ቅድሚያ በመስጠት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶችን…
የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ ጉዳይ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የሀገርን ኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ የብሔራዊ ጥቅምና የሕልውና ጉዳይ ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)።
ጥያቄው ታሪካዊነትን…
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።
ማዕከሉን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…
ኢትዮጵያን ከፍ ለማድረግ የሚተጉ ወጣቶችን መመልከት በበለጠ ትጋት እንድንሰራ መነሳሳትን ይፈጥርልናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ኢትዮጵያን ከፍ ለማድረግ የሚተጉ ወጣቶችን መመልከት በበለጠ ትጋት እንድንሰራ ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥርልናል አሉ።
ከንቲባዋ ‘ትውልዱ ገብቶታል’ በሚል መሪ ሀሳብ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…
መንግሥት ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ በትኩረት እየሰራ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካ ምረቃ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ኢንቨስትመንት…
በርትተን ከሰራን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በርትተን ከሰራን እና ከተጋገዝን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው አገልግሎት ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ በርትተን ከሰራን…
በወታደራዊ ሥነ ምግባር የታነጸ ገለልተኛ ሠራዊት እየተገነባ ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በአስተሳሰብና አደረጃጀት ገለልተኛ የሆነ ሠራዊት እየተገነባ ነው አሉ።
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የሚነሱ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል አሉ።
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…