Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በየትኛውም የምርጫ ጣቢያ 200 ሜትር ርቀት ውስጥ ሆኖ ለመዘገብ ባጅ የተሰጣቸው የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የሚከተሉትን ግዴታዎች ማክበር ይጠበቅባቸዋል፡-

👉 የሀገሪቱን እና የአካባቢውን ባህልና ልምድ ማክበር፤ 👉 በቦርዱ የተሰጠውን የመታወቂያ ባጅ በሚታይ መልኩ በመያዝ መንቀሳቀስ፤ 👉 የመራጭ ምዝገባ መረጃዎችን በሰነድ ላይ ሲሰፍሩ ወይም መራጩ በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የምርጫ ምልክት ሲያደርግ አለመቅረጽ ወይም ፎቶግራፍ አለማንሣት፤ 👉…

በሐረሪ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው አለ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የክልሉ ምርጫ ጽ/ቤት። 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፊታችን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። ለምርጫው በሁሉም ረገድ የተሟላ ዝግጅት…

በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የምርጥ ዘር አቅርቦት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2018/19 የመኸር እርሻ በቂ ምርጥ ዘር አቅርቤያለሁ አለ የኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ። የኢንተርፕራይዙ ባሌ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ሙሉቀን አስቻለው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ ለመኸር እርሻ የተለያዩ የሰብል ዝርያዎችን…

አዲስ አበባ ባለፉት 5 አመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 አመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ አሸናፊነት የሚበሰርበት ነው – የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሕዝብ ድምፅ የኢትዮጵያ አሸናፊነት የሚበሰርበት ነው አሉ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሰለሞን አየለ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም መራጮች…

የቦረና ባሕል ማዕከል የሕዝቡን ባህል እና ታሪክ በመሰነድ ሚናው የጎላ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦረና ባሕል ማዕከል የሕዝቡን ባህል እና ታሪክ በመሰነድ እና ለሌሎች በማስተማር ረገድ ሚናው የጎላ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በያቤሎ ከተማ የተገነባውን የቦረና ባሕል ማዕከል ባስመረቁበት ወቅት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቦረና ባሕል ማዕከልን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በያቤሎ ከተማ የሚገኘውን የቦረና ባሕል ማዕከል በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል። ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በ2013 ዓ.ም የመሰረት…

መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም እያዘጋጀን እንገኛለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም እያዘጋጀን እንገኛለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ግዙፉ የገልጨት-ሰሪቴ የውኃ አቅርቦት ፕሮጀክት…

የፖሊስ ሠራዊት በሰው ኃይል ብቁ የሆነና በአሰራር እየዘመነ እንዲሄድ ውጤታማ ስራ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊስ ሠራዊት በሰው ኃይል አቋም ብቁ የሆነ እና በአሰራርም ከዘመኑ ጋር የዘመነ እየሆነ እንዲሄድ ውጤታማ ስራ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

የቦረና ሕዝብ የገዳ ሥርዓት እንዳይጠፋ ጠብቆ ያቆየ ማሕበረሰብ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦረና ሕዝብ ባህሉን፣ ቋንቋውን እንዲሁም የገዳ ሥርዓትን እንዳይጠፋ ለትውልድ ጠብቆ ያቆየ የተከበረ ማሕበረሰብ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፊና ኦሮሚያ የመስኖ ፕሮጀክቶች አማካኝነት የተገነባውን…