Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ መካሄድ ጀምሯል።
ይህ ታሪካዊ መድረክ ኢትዮጵያ በሕዝቦቿ መካከል በሚፈጠር ዘላቂ መግባባት እና በጋራ ብሔራዊ ትርክት…
ያደረ ቁስልን በምክክር የሚሽረው ጉባኤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛ ምክክር ከሚነገሩ ቃላት ጀርባ ያሉ ስሜቶችን መረዳት መቻልን፣ በጥልቀት መደማመጥን እና የጋራ ጉዳይን መሰረት አድርጎ መነጋገርን ይፈልጋል፡፡
ዜጎች በሀገር ጥቅም ጉዳይ በጋራ መቆም የሚችሉት ሀሳባቸው ዋጋ እንዳለው በማመን…
ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል – አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የሰላም አማራጭን በተደጋጋሚ በመግፋት የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል አሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀመንበር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)።
ከተመሠረተበት ማግስት ጀምሮ ችግሮችን…
ሀገራዊ መግባባት ብሔራዊ ጥቅሞችን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና ይጫወታል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መርሆዎች የሀገሪቱን ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነትና ሰላም፣ ምጣኔ-ሐብታዊ እድገትና ብልጽግና በሚያረጋግጡ መሰረቶች የተገነቡ ናቸው፡፡
በዓለም ላይ የሚገኙ ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን አስከብረው በተሻለ ቁመና ለመቀጠል ብሔራዊ…
ኢትዮጵያውያን በሰለጠነ መንገድ ለመምከር መሰባሰባቸው የኢትዮጵያን ከፍታ ያሳየ ነው – አቶ መሀመድ እድሪስ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን በሰለጠነ መንገድ ለመምከር መሰባሰባቸው የኢትዮጵያን ከፍታ ያሳየ ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡
ሚኒስትሩ በነገው ዕለት የሚጀምረውን የምክክር ጉባኤ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ የስልጣኔ አብነት፣…
ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡
ዋና ኮሚሽነሩ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ የሚጀመረውን…
ነገ የሚጀመረውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስኬት ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚጀመረውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስኬት ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት ተደርጓል አሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡
የመከላከያ ማርቺንግ ባንድ የሀገራዊ የምክክር ጉባኤውን ዋዜማ ምክንያት…
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገበታ ለሀገር ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆኗል፡፡
በደቡብ ወሎ ዞን ከደሴ ከተማ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተገነባው ሪዞርቱ ለጎብኚዎች ክፍት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ሪዞርቱ የወሎን አስደናቂ ተፈጥሯዊ ውበት…
20 ሚሊየን ዜጎች በበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ይሆናሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 20 ሚሊየን ዜጎች የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ይሆናሉ አሉ።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ አገልግሎት…
አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ቀጣይነት ያለውን የኢትዮጵያ የሪፎርም እንቅስቃሴና የመንግሥትን የትኩረት አቅጣጫ በተመለከተ ለማኔጂንግ ዳይሬክተሯ…