Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ቅድመ መደበኛ ትምህርት የወደፊቱን የሰው ሃይል ያጠናክራል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕጻናት ቅድመ መደበኛ ትምህርት ለኢትዮጵያ ቁልፍ በዘርፉ የተወሰደ የማስተካከያ ርምጃ ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፡፡ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ሕጻናት በትምህርታቸውና በሕይወታቸው ስኬታማ እንዲሆኑ የሚያስፈልጋቸውን ክህሎትና እውቀት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቱሉ አራራ የተቀናጀ ሞዴል መንደርን በይፋ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች ጋር በመሆን የክረምት በጎ አድራጎት መርሐ ግብርን ወደ ላቀ ከፍታ ያሸጋገረውን የቱሉ አራራ የተቀናጀ ሞዴል መንደርን በይፋ መርቀዋል።…

አዲስ አበባ ነዋሪዎቿን የምትንከባከብ ከተማ ሆናለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎቿን የምትንከባከብ ከተማ ሆናለች አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በጉለሌ ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ለአቅመ ደካማ ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል። ከንቲባ…

የገና በዓል የውጭና የሀገር ውስጥ ታዳሚዎች በተገኙበት በላሊበላ ከተማ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) በርካታ ምዕመናን፣ የውጭና የሀገር ውስጥ ታዳሚዎች በተገኙበት በላሊበላ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። የሰሜንና ደቡብ ወሎ እንዲሁም የከሚሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ…

የአእላፋት ዝማሬ መንፈሳዊ ትዕይንት አስደናቂ ነበረ – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገና ዋዜማ በመስቀል ዐደባባይ የቀረበው የአእላፋት ዝማሬ መንፈሳዊ ትዕይንት አስደናቂ ነበረ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ወጣቶች ጨዋነት እና ሥነ…

የገና በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) በመላው ኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዛሬው ዕለት እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሐይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች ከመከበሩ ባሻገር÷ ማሕበራዊ ግንኙነትን በማጠናከር፣…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ጋር በመሆን በሼይካ ፋጢማ ቢን መብሩክ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሼይካ ፋጢማ ቢን መብሩክ ዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት በመገኘት ማዕድ አጋርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ በልደት (ገና) በዓል…

ፕሬዚዳንት ታዬ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፋት መልዕክት÷ እንኳን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ ብለዋል::…

3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ 3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በመስቀል አደባባይ በድምቀት ተከናውኗል። ዛሬ ቀን 10፡00 ላይ መካሄድ የጀመረው የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል።…

የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ የትስስት ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ…