Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ባለፉት ዓመታት ከተከተልነው መንገድ ውስጥ የትምህርት ሥርዓቱን የማሻሻል ስራ አንዱ ነው። 👉 በዚህም የቅድመ መደበኛ ትምህርት ላይ አበክረን ሰርተናል። 👉 ዩኒቨርሲቲን በሚመለከት የነበሩንን ዩኒቨርሲቲዎች በተቻለ መጠን ጥራታቸው ላይ ለመስራት ጥረት አድርገናል። 👉 አሁን ባለው የሰው…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 መፈናቀልን በሚመለከት ኢትዮጵያውያን በፈለጉት አካባቢ ሰርተው መኖር ሕገመንግሥታዊ መብታቸው ነው። 👉 የተፈናቀሉ ሰዎች መመለስ ይፈልጋሉ፣ ቀድሞ የነበሩበት አካባቢ ይምጡልን ይላል፤ ማን ነው የያዛቸው? 👉 በወልቃይት አካባቢ ተፈናቃዮችን የመመለስ ስራ ሊፈታ ያልቻለ አስቸጋሪ ጉዳይ ነው።…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን፡፡ 👉 ዛሬ ባንዳ የሆነ፥ ከኢትዮጵያ ተቃርኖ የቆመ ሰው ልብ ገዝቶ በቃኝ ካለ ሁሌም ክፍት መሆን አለብን፡፡ 👉 በሀገር ጉዳይ ቂም መያያዝ አያስፈልግም፥ ልቤ ታድሷል፣ አእምሮዬ ተቀይሯል ካለ በራችን ክፍት መሆን አለበት፡፡ 👉 ይህንንም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ለውጡ ከመጣ ጀምሮ ኢትዮጵያ አንድም ዶላር በኮሜርሻል ብድር አልወሰደችም ይህም ከፍተኛ ምስጋና የሚገባው ጠንካራ የፖሊሲ አቅጣጫ ነው። 👉 ያበደሩን ወዳጆቻችን ምንም እንኳን ብድሩ አራጣ ቢሆንም ተገቢ አይደለም እና ወደ ትክክለኛው የብድር ሥርዓት እንዲገባ የማድረግ ስራዎች ማከናወን ተችሏል።…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

የኢትዮጵያ አየር ሃይል በተለያየ ስም የሚጠሩ ከመቶ በላይ አውሮፕላኖች አለው፣ ተቋም የምንገነባው ለምንድነው፣ ባንዳው ከማቁሰል አያልፍም ዝግጅታችን ለቁስል ሳይሆን ምሰሶ የሚገዳደሩ ኃይሎች ከመጡ ኢትዮጵያን ለማጽናት እና ለማስቀጠል ነው፣ ጠላቶቻችን ለባንዳዎች 10 ብር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በግብርና የዚህ ዓመት ዕቅዳችን 7 ነጥብ 3 እድገት እናረጋግጣለን፤ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት እናመርታለን የሚል ነው። 👉 ባለፉት 6 ወራት በተለይ ክረምት ላይ ከፍተኛ ምርት የተገኘበት ዓመት ስለሆነ 6 ወር በሰራነው ሥራ 999 ሚሊየን ኩንታል መሰብሰብ ተችሏል። ይህም ከዓመቱ ዕቅድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጡት ምላሽና ማብራሪያ የተወሰዱ ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በ2050 አብዛኛው የዓለም ሕዝብ ወደ ከተሜነት ይስፋፋል። 👉 በአዲስ አበባ ከተማ የተጀመረው የኮሪደር ልማት አሁን ላይ በኢትዮጵያ በሚገኙ በርካታ ከተሞች ማስፋፋት ተችሏል። 👉 ይህ ስራ ከተሜነት እየተስፋፋ ሲሄድ ጤናማ ኑሮ የሚኖሩ፣ አካባቢያቸውን የሚወዱ፣ በሰላም ወጥተው የሚኖሩ እና…

ኢትዮጵያን ለመጉዳት ባንዳዎችን በገንዘብ የሚረዱ ኃይሎች ቢኖሩም አይችሏትም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ለመጉዳት ባንዳዎችን በገንዘብ የሚረዱ ኃይሎች ኢትዮጵያን ስለማይችሏት እነሱ ሲከስሩ እኛ ጉዟችንን እንቀጥላለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ…

የኑሮ ውድነት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የዜጎችን ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኑሮ ውድነት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የዜጎችን ገቢ የሚያሳድጉ ተጨባጭ ስራዎች እየተሰሩ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…

ለውጭ ባንኮች እድል መሰጠቱ ለፋይናንስ ዘርፉ አዲስ ቴክኖሎጂና ልምድ ያስገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ባንኮች በኢትዮጵያ እንዲሳተፉ መደረጉ ለፋይናንስ ዘርፉ አዲስ ቴክኖሎጂና ልምድን ይዞ ይመጣል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…