Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ደረቅ ቆሻሻን መልሶ በማልማት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ያገኙ ማህበራት…
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደረቅ ቆሻሻን መልሶ በማልማት ስራ የተደራጁ ማሕበራት ባለፉት 6 ወራት ብቻ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝተዋል አለ የአዲስ አበባ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ።
የፕላስቲክ ከረጢቶች እና ጠርሙሶች በተፈጥሮ በቀላሉ የማይበሰብሱ በመሆናቸው…
የአየር ኃይል ጉዞ ከድልና ጀግንነት ባለፈ በፈጠራና ቴክኖሎጂ ልዕልና የታጀበ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የ90 ዓመታት ጉዞ በድልና በጀግንነት ብቻ የተገደበ አይደለም፤ በፈጠራና የቴክኖሎጂ ልዕልና ውጤትም ጭምር እንጂ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…
ማርበርግን በመቆጣጠር ረገድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የመከላከል ስልት ተግብራለች – ርዕሳነ መስተዳድሮች
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስን በመቆጣጠር ረገድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የበሽታ መከላከል ስልት ተግብራለች አሉ የደቡብ ኢትዮጵያና ሲዳማ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፡፡
በኢትዮጵያ ተከስቶ የነበረውን የማርበርግ ቫይረስ ከወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ…
የአነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያዎች መስፋፋት ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት መነቃቃት…
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አነስተኛ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን በተለያዩ አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፡፡
በባለሥልጣኑ የኤሮድሮም ሴፍቲና ስታንዳርድ ዳይሬክተር ምስራቅ ጥላሁን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአየር…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስፋፋት በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስፋፋት የባለሙያ፣ ቴክኖሎጂ እና መሰረተ ልማት የማሟላት ስራዎች በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ መለሰ በየነ ለፋና ዲጂታል…
አቶ አሕመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስፋፋት፣ ዲጂታል ኢኮኖሚ እና በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ውህደትን ለማሳለጥ እየሰራ የሚገኘውን…
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን መቆጣጠሯ የድንገተኛ ወረርሽኝ መከላከል አቅሟን ያሳያል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን የተቆጣጠረችበት መንገድ ድንገተኛ የበሽታ ሥርጭትን የመከላከል አቅሟን የሚያሳይ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ።
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች…
13 ቢሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተበርክቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ለከተማ አስተዳደሩ ከልማት አጋሮች እና ሕዝብ 13 ቢሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተበርክቷል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ “በትጋት አዲስ አበባን ወደ ላቀ ስኬት!” በሚል መሪ ሃሳብ ባለፉት ቀናት…
በሃሳብ የሚሞግት ዜጋ መፈጠር አለበት – ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባኮረፈ ቁጥር የሚሸፍት ሳይሆን ልዩነት ሲኖረው መንግሥትን በሃሳብ የሚሞግት ዜጋ መፈጠር አለበት አሉ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)፡፡
በወቅቱ ያለው መንግሥት አስቀይሞኛል የሚል…
ድርድር ሲካሄድ መታሰብ ያለበት ለሀገር ያለው አበርክቶ ነው – ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድርድር ሲካሄድ መታሰብ ያለበት ጉዳይ ለሀገር ያለው አበርክቶ ነው አሉ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር)፡፡
የግድቡ ተደራዳሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…