Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አካባቢን በኹነት ወይስ በተግባር እንጠብቅ …

የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን ለኢትዮጵያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀን ብቻ አይደለም፡፡ ከዚያ የዘለለ የተግባር እና የሕልውና ትርጉም አለው፡፡ ቀኑ በየዓመቱ ጁን 5 (በኢትዮጵያ ግንቦት 28) ይከበራል። በእርግጥ በዕለቱ በተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP) አስተባባሪነት ምድርን…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫውን ውጤት በጸጋ ለመቀበል ዝግጁ መሆን አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ባህል መዳበር በከፍተኛ ደረጃ የታየበት እና ለአፍሪካ ሀገራት ጭምር አርአያ የሚሆን ነው አሉ ምሁራን። የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ዲን ወንደሰን ጀረኒ (ዶ/ር) ÷ ምርጫ…

በሸበሌ ዞን የአነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ሸቤሌ ዞን ቤረዓኖ ወረዳ የአነስተኛ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱላሂ መሐመድ እና የውሃ ቢሮ ኃላፊ  አሕመድ ሚራድን (ኢ/ር) ጨምሮ ሌሎች…

የአዲስ አበባ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀድሞ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ÷ በአምባሳደር አሊ አብዶ ሕልፈተ ሕይወት…

የመዲናዋ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ‎የፕሮጀክቱን አስፈላጊነት…

በአንድ ጀምበር የተጻፈ የኢትዮጵያውያን የዴሞክራሲ ታሪክ አሻራ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ በአንድ ጀምበር በሚሊየኖች የሚቆጠሩ መራጮችን አስተናግዶ ምርጫን በስኬት ማጠናቀቅ እጅግ ፈታኝና ጠንካራ ተቋማዊ አቅምን የሚጠይቅ ግዙፍ ክዋኔ ነው። በዓለም ላይ በአንድ ቀን ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ድምጽ…

ከንቲባ አዳነች 8ኛውን አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 8ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግሥት አገልግሎት ስራ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ 7ኛውን ዙር ምርጫ ባጠናቀቅንበት ማግስት ዛሬ…

በምርጫው የኢትዮጵያ ሕዝብ አሸናፊነቱን አረጋግጧል – ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባሳየው ቁርጠኝነት አሸናፊነቱን አረጋግጧል አለ። የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የምርጫ ጉዳዮች ኃላፊ ምርጫው ስንሻው እንዳሉት ፥በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ…

የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እና ግልጽ በሆነ መልኩ ተካሂዷል – የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እና ግልጽ በሆነ መንገድ ተካሂዷል አለ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር። ማሕበሩ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሴቶችን የፖለቲካ ተሳትፎና ደኅንነት ለመገምገም ያከናወነውን የምልከታ ሥራ መሠረት ያደረገ የመጀመሪያ ደረጃ…

ምርጫውን ለማደናቀፍ የታሰበውን ሴራ በማምከን የሀገርን ሉዓላዊነት ያረጋገጠ የጸጥታ ሥራ ተሰርቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ በሀገር ውስጥና በውጭ ጠላቶች የተቀናጀውን ከፍተኛ ሴራ በማምከን የሀገርን ሉዓላዊነት ያረጋገጡ ተግባራት ተከናውነዋል አለ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል፡፡ የጋራ ግብረ ኃይሉ በምርጫው የፀጥታና ደኅንነት…