Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በአማራ ክልል ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የኮሪደር ልማት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እየተከናወነ በሚገኛው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በ2018 በጀት ዓመት ክልሉን ዘመናዊና ለኑሮ ተስማሚ ለማድረግ የታቀዱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች በ7…
በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከወላይታ ሶዶ ወደ ገሳ ከተማ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከሪካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አልፏል።
አደጋው ልዩ ስሙ “ዛሮ ቁልቁለት” ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከሪካሪው በመገልበጡ ነው…
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ተምሳሌት ያደረገው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ ሀገራዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከማረጋገጥ እና ብልጽግናን ከማምጣት የረጅም ጊዜ ሀገራዊ ሕልም ጋር በቀጥታ የተቆራኘ አንኳር ጉዳይ ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ አርዓያ ያደረገ እና…
የእንግሊዝ መንግሥት የአቪዬሽን ዘርፉን ለማዘመን ያደረገው የቴክኖሎጂ ድጋፍ የጋራ ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያግዛል – ሲሳይ ቶላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ መንግሥት የአቪዬሽን ዘርፉን ለማዘመን ያደረገው የቴክኖሎጂ ድጋፍ የጋራ ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያግዛል አሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ሲሳይ ቶላ (ዶ/ር)።
የእንግሊዝ መንግሥት የአቪዬሽን ዘርፉን…
በአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 8 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች ይሳተፋሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 8 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የወጣቱን ሰብዕና በመገንባት…
ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅዳችንን በልዩ ትኩረት እንፈጽማለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝቡ ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅዳችንን በልዩ ትኩረት እንፈጽማለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በከተማ አስተዳደሩ የ90…
በአዲሱ የተሽከርካሪ መለያ ቁጥር የሚኖሩ ጠቀሜታዎች…
👉 ለእያንዳንዱ የተመዘገበ ተሽከርካሪ ልዩ የሆነ የፊደል ቁጥር መለያና ስቲከር ለመስጠት፤
👉 ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን መነሻ በማድረግ በደረጃ በመጠንና በንድፍ ወጥነት እንዲኖረው ማድረግ፤ ለዚህም በቬይና ስምምነት የተሰጠን ኮድ “ETH” ማካተት መቻሉ፤
👉 ቀደም ሲል የነበረው የተሽከርካሪ…
የአገልግሎቱን ሰነዶች ወደ ዲጂታላይዜሽን ለማሸጋገር የሚያስችል ዳታ ቤዝ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ሰነዶችን ወደ ዲጂታላይዜሽን ለማሸጋገር የሚያስችል ዳታ ቤዝ ይፋ ተደርጓል፡፡
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ አገልግሎቱ የኢትዮጵያውያንን ባህል፣ ወግ፣ ስነ…
በኦሮሚያ ክልል የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ አካላት አጀንዳቸውን ለኮሚሽኑ አስረከቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ማሕበረሰቡ የተቀላቀሉ የቀድሞ ታጣቂዎች አጀንዳቸውን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስረክበዋል።
ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም በተለያዩ አካባቢዎች የቀድሞ ታጣቂዎችን የማወያየት ስራ ሲሰራ መቆየቱ የተገለጸ…
አረንጓዴ ዐሻራ አረንጓዴ ወርቅ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ውጤት አረንጓዴ ወርቅ ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር “ተስፋን መትከል” በሚል መሪ ሀሳብ በትናንትናው ዕለት በቢሾፍቱ ከተማ…