Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአቅም ውስንነት ያለባቸውን ዜጎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰራር..
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የገንዘብ ውስንነት ያለባቸው አዲስ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ፈላጊ ደንበኞች ተጠቃሚ የሚሆኑበትን አሰራር ዘርግቻለሁ አለ።
የአገልግሎቱ የማርኬቲንግ ሽያጭ እና ደንበኞች አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ ኢሳያስ ደንድር በሰጡት…
ባለፉት ስምንት ዓመታት የኢንዱስትሪ ሰላምን ለመፍጠር በርካታ ማሻሻያዎች ተደርገዋል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት ሰው ተኮር በሆኑ የሪፎርም ስራዎች የኢንዱስትሪ ሰላምን ለመፍጠር በርካታ ማሻሻያዎች ተደርገዋል አለ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡
የሰራተኞች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ137ኛ እንዲሁም በኢትዮጵያ ለ51ኛ ጊዜ…
በፓርቲዎች መካከል የውይይት ባህልን ለማዳበር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓርቲዎች መካከል የውይይት እና ዴሞክራሲያዊ ባህል እንዲዳብር እየሰራን እንገኛለን አለ የአዲስ አበባ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት።
የጋራ ምክር ቤቱ ምክትል ሰብሳቢ ዘሪሁን ኮርሜ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት ለመገናኛ ብዙኃን…
ንቁ እና ተራማጅ ትውልድ ለመፍጠር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት ከፍተኛ ስኬት ከተመዘገበባቸው እና ዐበይት ውጤቶች ከተገኘባቸው ማህበራዊ ዘርፎች መካከል ትምህርት ይጠቀሳል።
በትምህርቱ መስክ ከተገኙ ትውልድ ተኮር እመርታዎች አንዱ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር…
መንግሥት የዜጎችን የኑሮ ጫና ለመቀነስ በርካታ ቢሊየን ብር በመመደብ የነዳጅ አቅርቦትን አስቀጥሏል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የዜጎችን የኑሮ ጫና ለመቀነስ በርካታ ቢሊየን ብር በመመደብ እና አመራጮችን ሁሉ አሟጦ በመጠቀም የነዳጅ አቅርቦትን አስቀጥሏል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡
የአገልግሎቱ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
መንግሥት…
በኦሮሚያ ክልል እስካሁን ከ2 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ተሰራጭቷል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የሚውል የአፈር ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በተለያዩ የግብርና…
ኅብረተሰቡ ነዳጅን ከመቆጠብ ባለፈ ኮንትሮባንድን በመታገል የዜግነት ድርሻውን ሊወጣ ይገባል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኃይል ሉዓላዊነት ጉዞ ከአስከፊ አደጋ የታደገን በመሆኑ ኅብረተሰቡ ነዳጅን ከመቆጠብ ባለፈ ኮንትሮባንድን በመታገል የዜግነት ድርሻውን ሊወጣ ይገባል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል።…
ኢትዮጵያ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ሰፊ ሥርዓታዊ ሽግግር አድርጋለች – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ሰፊ ሥርዓታዊ ሽግግር አድርጋለች አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ''የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል…
መንግስት ለነዳጅ በወር 20 ቢሊየን ብር ድጎማ እያደረገ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ወራት ያጋጠመውን ዓለም አቀፍ የነዳጅ ችግር ለመፍታት መንግስት በወር 20 ቢሊየን ብር ድጎማ እያደረገ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት አየር…
ከሸማችነት ወደ ምርታማነት …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የዜጎቿን ኑሮ ለማሻሻል በጀመረችው ጉዞ የከተማ ግብርና አዲስ ተስፋ ሆኖ ብቅ ብሏል።
"ምግቤን ከጓሮዬ" ንቅናቄን ተከትሎ ከተሞች ፍጆታቸውን ሙሉ በሙሉ ከመሸመት በመላቀቅ የተወሰነውን ምርት አምርተው…