Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ የተገነባውን ዘመናዊ የንግድ ሕንፃ አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ ለወርቅ ንግድ ሱቆች አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የተገነባውን ዘመናዊ የንግድ ሕንፃ (ጎልድ ሞል) ዛሬ አስመርቋል።
የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትርና…
ኮርፖሬሽኑ ባለ 27 ወለል ህንፃውን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ አካባቢ ያስገነባውን ባለ 27 ወለል ህንፃ በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ህንፃውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እንዲሁም የኮርፖሬሽኑ የቦርድ ሰብሳቢ…
በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026 ፎረም ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው 4ኛው በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026 ፎረም ዛሬ ተጠናቅቋል።
በፎረሙ ላይ የተለያዩ ዘርፎችን ያካተቱ በአጠቃላይ 13 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር የሚገመቱ የኢንቨስትመንት ውሎች ተፈርመዋል።
በፎረሙ መጨረሻ…
የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ባለሥልጣኑ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን ተግባራዊ በማድረግና ዘመናዊ አሰራር በመዘርጋት የክትትል፣ የቁጥጥርና ድጋፍ ሥራውን ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፡፡…
አዲስ አበባ የአፍሪካ የህብረተሰብ ጤና ጉባኤን እንድታስተናግድ ተመረጠች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ 5ኛውን የአፍሪካ የህብረተሰብ ጤና ዓለም አቀፍ ጉባኤ እንድታስተናግድ ተመርጣለች፡፡
የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫና ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ከተማ የሆነችው አዲስ አበባ አሁንም ለዓለም አቀፍ ጉባኤዎች ተመራጭ መዳረሻ ሆና…
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ስራ አስኪያጅ ተከሰሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ማስታወቂያ በማስነገር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እናስረክባለን በማለት ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ከተበዳዮች የሰበሰበው ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ስራ አስኪያጅ የሆነው ዳንኤል ዮሐንስ ክስ ተመስርቶበታል።
ተከሳሽ በ1996 ዓ.ም…
በኮሪደር ልማት ይበልጥ የዘመነችው ቢሾፍቱ …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቢሾፍቱ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ሥራ ከተማዋን ይበልጥ ውብ፣ ዘመናዊ እና ለኑሮ ምቹ እያደረገ ነው፡፡
የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አለማየሁ አሰፋ እንደሚሉት÷የኮሪደር ልማቱ የቢሾፍቱን የክትመት ደረጃ በማሳደግ ውብ፣ ጽዱ…
በሶማሊ ክልል የህዝብን ተጠቃሚነት ያጎለበቱ የልማት ስራዎች ተደራሽ እንዲሆኑ …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ በክልሉ የህዝብን ተጠቃሚነት ያጎለበቱ የልማት ስራዎች ተደራሽ እንዲሆኑ ከመገናኛ ብዙኃን ጋር በትብብር መስራት ይገባል አለ።
ቢሮው በዚህ ረገድ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በትብብር መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…
በሞባይል ባንክ ክፍያ የፈጸሙ አስመስለው አርሶ አደር ላይ የማታለል ወንጀል የፈጸሙት በእስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአርሶ አደር በሬ ገዝተው በሞባይል ባንክ ገንዘብ ያስተላለፉ አስመስለው የማታለል ወንጀል የፈጸሙት ሙህዲን ሙዘሚል እና ኑርሂማድ መካ በእስራት እና በገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ የሸገር ከተማ አስተዳደር የሰንዳፋ በኪ ወረዳ ፍርድ ቤት ወስኗል።…
በእንግሊዝ የሚገኙ ቅርሶችን ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን በእንግሊዝ የሚገኙ 26 ቅርሶችን ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው አለ።
ከመቅደላ ተዘርፈው ወደ እንግሊዝ ተወስደው ከነበሩ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነው የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ወለባ (የፀጉር ጌጥ) ከ157 ዓመታት…