Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሊቀጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የልደት በዓል…

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጰሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ…

ልጆች ከቴክኖሎጂ እቃዎች ጋር ያላቸው ያልተገደበ ትስስር የውይይት ባህላቸውን እየጎዳ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልጆች ከወላጆቻው ጋር ከመወያየት ይልቅ ከቴክኖሎጂ እቃዎች ጋር ያላቸው ያልተገደበ ትስስር የውይይት ባህላቸውን እየጎዳ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ…

በቀጣይ 10 ዓመት ውስጥ የተደመረ ትውልድ ለመፍጠር ይሰራል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ 10 ዓመት ውስጥ የተደመረ ትውልድ ለመፍጠር በትኩረት ይሰራል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና…

ምሁራን በሃሳብ የበላይነት የሚያምኑና አዳዲስ ፈጠራዎችን የሚያበረክቱ ሊሆኑ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን የሃሳብ ልዩነታቸውን በጠረጴዛ ዙሪያ በመፍታት ለሃሳብ የበላይነት የሚገዙና አዳዲሰ ነገሮችን የሚፈጥሩ ሊሆኑ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት…

በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ የሚካሄደው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡ ነገ ታሕሣሥ 28 ቀን…

የሻሸመኔ ፋና ኤፍኤም 103 ነጥብ 4 ሰራተኞች በመቄዶኒያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻሸመኔ ፋና ኤፍኤም 103 ነጥብ 4 ጣቢያ ሰራተኞች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በመቄዶኒያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል ሻሸመኔ ቅርጫፍ ለሚገኙ አረጋዊያን ማዕድ አጋርተዋል። የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ ቢቂላ ቱፋ እንዳሉት፤ ጣቢያዉ በይዘት…

ምርጫ ቦርድ ዲጂታል የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባ ሥርዓትን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዲጂታል የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባ ሥርዓትን አስጀምሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ዲጂታል የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባ ሥርዓቱን ወደ ሥራ ለማስገባት አንድ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኦማን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፖለቲካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴዔታ ሼክ ካሊፋ ቢን አሊ አል ሀርቲን ጋር በጽ/ቤታቸው ተወያይተዋል። ጌዲዮን (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ በኢትዮጵያና ኦማን መካከል ያለውን…