Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በዓለም የዲፕሎማሲ መድረክ ተፅዕኖዋ እየጎላ የመጣው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ የዲፕሎማሲ ድሎች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ወደ ላቀ ከፍታ ማሸጋገር ችለዋል፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ በውጭ ግንኙነቷ የምትታወቀው የቀጣናዊ አጀንዳዎች ምንጭ እና የመፍትሔ አካል በመሆን ነው። በዚህ…

ኮሚሽኑ አሉታዊ ተፅዕኖዎችን በመመከት በነጻነት ሥራውን እየከወነ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የውስጥና የውጭ አሉታዊ ተፅዕኖዎችን በመመከት በነጻነት እየከወነ ነው አሉ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፤ ዋና ኮሚሽነሩ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኮሚሽኑ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ…

ለጎረቤት ሀገራት ቅድሚያ የሰጠው የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈጣን እና ተለዋዋጭ በሆነው የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ውስጥ የአንድ ሀገር የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ስኬት የሚለካው ከሩቅ ወዳጆቿ ይልቅ ከቅርብ ጎረቤቶቿ ጋር ባላት ትስስር ነው። ኢትዮጵያ የምትከተለው ለጎረቤት ሀገራት ቅድሚያ የመስጠት የዲፕሎማሲ ስትራቴጂ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የክረምት በጎ ፈቃድ ዘመቻ በይፋ አስጀመሩ

‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገራችንን በጋራ ማንሳት የምንችለው አንዳችን ለሌላችን እጃችንን ስንዘረጋ ብቻ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)‎ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ጎሮ ወረዳ የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፈቃድ ዘመቻ…

ተሰሚነታችን …

የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ “ቅድሚያ ለጎረቤት” የሚል ጥልቅ ወንድማማችነትን ያነገበ ሲሆን፣ በቀጣናዊ ትስስርና በፓን አፍሪካኒዝም እሴቶች ላይ የቆመ መርህ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡ መሠረታዊ ዓላማውም የዜጎችን ሁለንተናዊ ክብር ማስጠበቅና የጋራ ብሔራዊ ጥቅም ማረጋገጥ ነው።…

ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የክልሎች ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ለማካሄድ ሰፊ የዝግጅት ሥራ ተከናውኗል አሉ የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር)÷ በክልሉ 180 ሺህ…

ዜጎችን ያስቀደመ ዲፕሎማሲ …

በለውጡ ዓመታት ዜጎችን ባስቀደመው ‘ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ’ አያሌ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ ከለውጡ በፊት በውጪ ሀገራት ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጆሮ ሰጥቶ አለሁላችሁ የሚላቸው አልነበረም፡፡ ምን የውጭ ሀገራቱን ብቻ የሀገር ውስጡንም እናስታውሳችሁ፡፡ በአጋጣሚ መሪዎች በሚንቀሳቀሱባቸው…

በጉባኤው 4 ሺህ ተወካዮችን ለመቀበል ዝግጅት ተደርጓል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ በሚካሄደው ታሪካዊ ጉባኤ 4 ሺህ ተወካዮችን ለመቀበል ዝግጅት ተደርጓል አለ፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፥ በኢትዮጵያ ዘላቂ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ወጣቶች በተለያዩ ማኅበራዊና የበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በድህረ ምርጫ የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚነት…

በ86 የምርጫ ክልሎች በቀረቡ ቅሬታዎች ላይ ውሳኔ ተሰጥቷል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎች ቅሬታ ከቀረበባቸው 129 የምርጫ ክልሎች ውስጥ በ86ቱ በቀረቡ ቅሬታዎች ውሳኔ ተሰጥቷል አለ፡፡ ቦርዱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ የቀረቡለትን ቅሬታዎች በፖለቲካ ፓርቲዎች…