Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጉምሩክ ኮሚሽን በ10 ወራት ከ600 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በበጀት ዓመቱ ባለፉት 10 ወራት 600 ቢሊየን 233 ሚሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ። ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ፥ ኮሚሽኑ የእቅዱን 100 ነጥብ 2 በመቶ አሳክቷል። የኮሚሽኑ ተከታታይ የሪፎርም…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሊሙ ገነት ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን ሊሙ ገነት ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀምሯል። አገልግሎቱ በተጀመረበት ወቅት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ እንዳሉት ፥ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ወደ…

የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው አለ ትምህርት ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለፋና…

ተጠርጣሪዎች የተሰወረ ታክስን እንዲከፍሉ ማድረግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታክስ የሰወሩ ተጠርጣሪዎችን በወንጀል ተጠያቂ ከማድረግ ባሻገር የተሰወረው ታክስ እንዲመለስ ማድረግ ተችሏል አሉ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን አማረ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ናይሮቢ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት ናይሮቢ ኬንያ ገብተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንደገለጸው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ ለመታደም ነው ናይሮቢ ኬንያ የገቡት።

ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ቋሚ የሁለትዮሽ ምክክር ማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ቋሚ የሁለትዮሽ የምክክር ማዕቀፍ ስምምነት በዋሽንግተን ዲሲ ተፈራርመዋል። ስምምነቱን ከኢትዮጵያ ወገን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) እና ከአሜሪካ ወገን በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ…

በኢትዮጵያ የተመዘገቡ ስኬቶች የመንግሥትና የሕዝብ የጋራ ቁርጠኝነት ውጤቶች ናቸው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተመዘገቡ ስኬቶች የመንግሥትና የሕዝብ የጋራ ቁርጠኝነት ውጤቶች ናቸው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ‘ቃል በተግባር! ኢትዮጵያ እያከናወነች ነው!’ በሚል መሪ ሀሳብ ባወጣው መግለጫ፤ የተመዘገቡት ስኬቶች ኢትዮጵያ…

በመዲናዋ በቀዳማይ ልጅነት ላይ ለዓለም ተሞክሮ የሚሆን ሥራ ተከናውኗል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ በቀዳማይ ልጅነት ላይ ለዓለም ተሞክሮ የሚሆን ሥራ ሰርታለች አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ዓለም አቀፍ የቀዳማይ ልጅነት ጉባኤ ማስጀመርያ መርሐ ግብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን…

የሕፃናትን ደኅንነት የሚያሻሽሉ መርሐ ግብሮች የትውልድ ግንባታ ዋስትና ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የጀመረቻቸው የሕፃናትን ደኅንነት የሚያሻሽሉ ብሔራዊ መርሐ ግብሮች የትውልድ ግንባታ ዋስትና ናቸው አሉ። የዓለም አቀፍ የቀዳማይ ልጅነት ጉባኤ ማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት ተካሂዷል።…

የኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ምላሽ – አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ ምላሽ ሰጪ ርምጃ ጀምራ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች። ከእነዚህ ተግባራት…