Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ በጽናትና ጀግንነት ግዳጁን የሚፈጽም ሠራዊት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ መከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስከብር በላቀ ቴክኖሎጂ የተገነባ ኃይል ነው አሉ፡፡ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ እንዳሉት÷የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የጀግኖችን አደራ በልኩ…

የአካባቢ ጥበቃ የኢትዮጵያን ዕጣ ፈንታ የሚወስን ብሔራዊ የደኅንነት ጉዳይ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአካባቢ ጥበቃ የኢትዮጵያን ዕጣ ፈንታ የሚወስን ብሔራዊ የደኅንነት ጉዳይ ነው አሉ፡፡ 3ኛው ጽዱ ኢትዮጵያ ለትውልድ ሀገር አቀፍ ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ ምክትል…

የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የከተማዋን ውበት አንድ ርምጃ ከፍ የሚያደርግ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የከተማዋን ውበትና የቱሪዝም አቅም አንድ ርምጃ ከፍ የሚያደርግ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት ሪዞርቱን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ቱሪዝም እመርታ…

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ሞተር እየሆነ ይገኛል። ይህም የሆነው የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን ስላደረገው ነው፡፡…

የበይነመረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበይነመረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብሔራዊ ጥቅም መከበር አዎንታዊ ሚና ሊጫወቱ ይገባል አለ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን፡፡ ባለሥልጣኑ “የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም” በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጀው…

ገበታ ለትውልድ፣ የኢትዮጵያን ጸጋዎች ለቀጣዩ ትውልድ ሀብት የማድረግ ጉዞ

የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበት ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊ እሴት የቀየረ ስልታዊ ልማት ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት የተፈጥሮ እና የታሪክ ቅርሶችን በአግባቡ ጠብቆ በማልማት፣ የዛሬውን ትውልድ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥም በላይ ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ ታላቅ ሀገራዊ ሀብት ጥሎ የሚያልፍ…

ሪዞርቱ ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕያችንን ያጠናክራል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕያችንን ያጠናክራል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባውን የአርባምንጭ…

በኦሮሚያ ክልል በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ከፍተኛ ስኬት እየተመዘገበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተተገበረ የሚገኘው የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ፕሮጀክት አምራቾችን በዘመናዊ አደረጃጀት በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ቶሌራ ደበላ እንዳሉት÷ ፕሮጀክቱ…

በመሶብ የአንድ ማዕክል አገልግሎት ከ3 ሺህ በላይ አገልግሎቶች እየተሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌዴራል እና በክልል ስራ በጀመሩ 37 መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶች ከ3 ሺህ በላይ አገልግሎቶች ተለይተው ለዜጎች እየተሰጡ ነው አሉ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር)፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት…

የባህር በር – ትልቁ ሀገራዊ የቤት ስራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለብዙ የዓለም ሀገራት የባህር ውሃ በቀላሉ የሚገኝ የተፈጥሮ ስጦታ ቢሆንም፣ ለኢትዮጵያ ግን በየዓመቱ ቢሊየን ዶላሮችን እንድታወጣ የሚያስገድዳት ምክንያቷ ሆኗል። ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ ወደብ አልባ ከሆነችበት ጊዜ አንስቶ ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ…