Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በክልሉ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት 3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የሚገመት ወጪን ለማዳን..
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ዜጎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን ።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ ለኢዜአ እንዳሉት÷ ቀደም ሲል በበጎ ፈቃድ…
የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያን ወደ አቪዬሽን ማዕከልነት የማሸጋገር ሚና…
• አቡሴራ ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ቦሌ (2 ሺህ 334 ሜትር) በተሻለ ለአውሮፕላኖች መነሳትና ማረፍ እጅግ ምቹ የአየር ሁኔታን ይሰጣል።
• የአቡሴራ ከፍታ ከአዲስ አበባ ቦሌ ያነሰ በመሆኑ፣…
መሶብ የአንድ ማዕከል፤ ለተሳለጠ ዘመናዊ አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ የመልካም አስተዳደር ችግር እና ብልሹ አሰራሮች ይጠቀሳሉ፡፡
መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ምሬት የሚፈጥሩ አሰራሮችን ፈትሾ ማስተካከል ቅድሚያ…
የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል።
ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር…
የገጠር አካባቢዎችን ለማዘመን የተነደፈው ”ሐሮሜ” ስትራቴጂ በኦሮሚያ ክልል…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የገጠር አካባቢዎችን ለማዘመን የተነደፈው "ሐሮሜ" ስትራቴጂ እየተተገበረ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት ÷ የክልሉን ሕዝብ ኢኮኖሚያዊና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…
አሜሪካ በቀድሞ የህወሓት አመራሮች ላይ የወሰደችው ርምጃ የቡድኑን አፍራሽ አካሄድ ለዓለም ያጋለጠ ነው – ስምረት ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በቀድሞው የህወሓት ጽንፈኛ የቡድኑ አመራሮች እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የጣለችው የቪዛ እገዳ የቡድኑን ጽንፈኝነትና አፍራሽ አካሄድ ለዓለም ማኅበረሰብ ያጋለጠ ነው አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ም/ቤት አባልና የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ…
ከንቲባ አዳነች ከጎሮ እስከ ኮዬ ፈጬ አደባባይ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጎሮ መታጠፊያ እስከ ኮዬ ፈጬ አደባባይ ድረስ ያለውን አዲስ የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ አዲሱ የኮሪደር ልማት ቀደም ሲል የለሙ መሰረተ…
ኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች ጥበቃ እያደረገች ነው – አቶ አሕመድ ሽዴ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጥበቃ እያደረገች ትገኛለች አሉ።
የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ስደተኞች በመጠለያ ጣቢያዎች ያላቸውን ሕይወት…
ኢትዮጵያ 2ኛውን የአፍሪካ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባዔ እንድታስተናግድ ተመረጠች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ገቨርናንስ ማዕከል ዋና ዓመታዊ መድረክ የሆነውን ሁለተኛውን የአፍሪካ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባዔ እንድታስተናግድ ተመርጣለች።
ጉባዔው በፈረንጆቹ ጥቅምት 2026 መገባደጃ ላይ በአዲስ አበባ “ለዕድገት መምራት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች…
አሜሪካ በቀድሞ የህወሓት አመራሮች እና ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ እገዳ ጣለች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በቀድሞው የህወሓት ጽንፈኛ አመራሮች እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ እገዳ መጣሏን አስታወቀች፡፡
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው÷የቪዛ እገዳ የተጣለው የፕሪቶሪያውን የሰላም…