Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በከተማዋ አውቶቡሶች እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች አገልግሎት እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት በቀን እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አካሉ አሰፋ ከነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ በሕዝብ ትራንስፖርት ላይ አላስፈላጊ መጉላላቶች…
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያ ማኑኤላ ሉቃስ ጋር ተወያይተዋል።
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ሁለቱ ሀገራት በፓን አፍሪካኒዝም ዕሳቤ የተቃኘ ልዩ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቅሰው፥ የረጅም ጊዜ…
በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለሚያረጋግጡ የግብርና ምርቶች የተሰጠው ትኩረት…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ የምግብ ዋስትናን ለሚያረጋግጡ የግብርና ምርቶች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል አለ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ።
የቢሮው ሃላፊ አቶ አንድሪው ቱት እንዳሉት÷ በክልሉ በ2018/19 የመኸር ምርት…
በደሃና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደሃና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
ከእብና ከተማ ወደ ሰቆጣ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በደሃና ወረዳ ቀበሌ 9 ድግሽዋ ተብሎ በሚጠራ ሥፍራ የትራፊክ አደጋ…
በኢትዮጵያ አስተማማኝ የዲጂታል ሥነ ምህዳር መገንባት የሚያስችል መሰረት ተጥሏል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አስተማማኝ የዲጂታል ሥነ ምህዳር መገንባት የሚያስችል መሰረት ተጥሏል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፡፡
8ኛው የአፍሪካ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው።…
በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈፀም ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈጸም ተችሏል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ በጥብቅ ክትትል የተከናወኑ…
በቀጣዩ ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ሀገር በሚቀጥለው ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ…
በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተመረቁት የኢነርጂ ፋብሪካዎች …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢነርጂ ዘርፉ ተደማሪ አቅም የሚሆኑ ፋብሪካዎችን በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ መርቀው ከፍተዋል፡፡
በዛሬው እለት ከተመረቁት ፋብሪካዎች መካከል አንዱ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ሁለተኛው ምዕራፍ ነው፡፡ ኩባንያው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ፋብሪካዎችን መረቁ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ ሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ ፋብሪካዎችን በዛሬው እለት መርቀው ከፍተዋል፡፡
ፋብሪካዎቹ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ሁለተኛው…
የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አወያዮች መረጣ በመጠናቀቅ ላይ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የአወያይነት ሚና የሚጫወቱ ግለሰቦች መረጣ እየተጠናቀቀ ነው አለ።
ኮሚሽኑ የተለያዩ መስፈርቶችን በመጠቀም የአወያዮቹን ምርጫ ሲያካሂድ ቆይቷል።
መስፈርቱንም…