Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን የሁላችንም የጋራና ቀጣይነት ያለው ሥራ ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት “ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል…

ኢትዮጵያ በኮፕ32 ጉባኤ የአየር ንብረት ዲፕሎማሲ ቀጣይነትን የሚያረጋግጥ ስራ ታከናውናለች – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በምታዘጋጀው የኮፕ32 ጉባኤ የአየር ንብረት ዲፕሎማሲ ቀጣይነትን የሚያረጋግጥ ስራ ታከናውናለች፡፡ ቻተም ሃውስ የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተቋም “በተከፋፈለ ጂኦ-ፖለቲካዊ ሁኔታ ውስጥ የኮፕ…

አርሲ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 355 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሲ ዩኒቨርሲቲ በአምስት የጤና ሳይንስ ኮሌጆች እና በህግ ትምህርት ክፍል ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 355 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በድምቀት እያስመረቀ ይገኛል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳን (ዶ/ር) ጨምሮ የመንግሥት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ነዋሪዎች የፍሳሽ ማስወገጃዎችን በማፅዳት አካባቢያቸውን ከጎርፍ እንዲጠብቁ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችን በማፅዳት አካባቢያቸውን ከጎርፍ አደጋ እንዲጠብቁ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በመዲናዋ በዘንድሮው የክረምት ወራት የሚተገበር የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ…

በአዲስ አበባ የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በቀጣይ የክረምት ወራት የሚተገበር የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ ተጀምሯል። ንቅናቄውን ያስጀመሩት ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ÷ የጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በሆኑ የመዲናዋ አካባቢዎች ጎርፍን የመከላከል ስራ…

የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት ተግባራዊና አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ በለንደን የአየር ንብረት የድርጊት ሳምንት ማስጀመሪያ…

በክልሉ በበጎ ፈቃድ ከ984 ሺህ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የሕብረተሰቡን ችግሮች ከመፍታት ባለፈ የመደጋገፍ ማህበራዊ እሴቶችን እያሳደገ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን። ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷ በክልሉ የበጎ ፍቃድ ተግባራት በየጊዜው…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን ዲኤችሲ- 6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300 -ጂ አውሮፕላን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ‘ዴ ሃቪላንድ ካናዳ’ ለመረከብ ካቀዳቸው ሁለት የ ’ዲኤችሲ- 6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300 -ጂ’አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያውን በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡ አዲስና ልዩ የሆኑት…

የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ለብልፅግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ብልፅግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፉ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፓርቲያቸው…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር በርሃም ሳሊህ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱን አስመልክቶ በርሃም ሳሊህ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን…