Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የጥምቀት በዓል አከባበር የመዲናችን የቱሪስት መስህብ ሆኖ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል አከባበር የመዲናችን የቱሪስት መስህብ ሆኖ ይቀጥላል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ሀይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ከንቲባ አዳነች…

 ታፍራና ተከብራ የምትጸና ኢትዮጵያን ለመገንባት አንድነታችንን ማጠናከር ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ታፍራና ተከብራ የምትጸና ኢትዮጵያን ለመገንባት አንድነታችንን ይበልጥ ማጠናከር አስፈላጊ ነው አሉ። የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ በፋሲለደስ ባሕረ ጥምቀት በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በአከባባር ሥነ ሥርዓቱ ላይ…

ኢትዮጵያ የሌላት ውበት፣ ጸጋና ሃብት የለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እኛ ነን ማስተዋል ያቃተን እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ የሌለ ውበት፣ ጸጋ እና ሃብት የለም አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገበታ ለትውልድ ሥራ የመጀመሪያው መዳረሻ የሆነውን ደንቢ ኢኮ ሎጅን በዛሬው ዕለት…

የከተራ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት ከተራ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው። ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው ወደ ጥምቀተ ባህር በማቅናት ላይ ሲሆኑ የተለያዩ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች እየተከናወኑ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣…

የኢትዮጵያን አስደናቂነት ለመገንዘብ ማድረግ የሚገባን ዐይናችንን መግለጥ ብቻ ነው – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የኢትዮጵያን አስደናቂነት ለመገንዘብ ማድረግ የሚገባን ዐይናችንን መግለጥ ብቻ ነው አሉ። ሚኒስትሯ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ተፈጥሮ አድልታ ባስዋበችው ቤንች ሸኮ ዞን ተገንብቶ ዛሬ የተመረቀው ደንቢ ኢኮ ሎጅ ተፈጥሮን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በጥምቀት በዓል ላይ ለመታደም ጎንደር ከተማ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በጥምቀት በዓል ላይ ለመታደም ጎንደር ከተማ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጉሊት ንግድ ለተሰማሩ እናቶች ዘመናዊ የንግድ ሼድ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ በጎዳና ላይ በጉሊት ንግድ ይተዳደሩ ለነበሩ እናቶች ዘመናዊ የንግድ ሼድ እና ግብዓት በዛሬው ዕለት አስረክበዋል። ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በከተማችን በስፋት…

ዛሬ ያለንን ጥንካሬ ለትውልድ በሚተርፍ መንገድ የኢትዮጵያን ሃብቶች መግለጥ ይኖርብናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ያለንን ጉልበትና ጥንካሬ ለመጪዎቹ ተከታታይ ትውልዶች በሚተርፍ መንገድ የኢትዮጵያን ሃብቶች መግለጥና መቀጠል ይኖርብናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ ሥራ የመጀመሪያው…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የዊልቼር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በዛሬው ዕለት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ለአካል ጉዳተኞች የዊልቼር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የሚመራው የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ስራ ከጀመረበት ጊዜ…