Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የህልውና ጉዳይ!

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ህዝባዊ እና ህጋዊ ውክልና በሌለው ቡድን የባሕር በሯን አጥታለች። በዚህም ምክንያት ልማቷ በሚፈለገው ልክ እንዳያድግ ማነቆ ከመሆኑ ባለፈ እጅግ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸውን የብሔራዊ ደህንነቷን የተመለከቱ…

የባሕር በር ለአንድ ሀገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገት እና ብሔራዊ ጥቅምን ከማስጠበቅ ባሻገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው፡፡ የዓለም ሀገራት ወሳኝ የሆኑ የዲጂታል ንግድ ልውውጦችን የባሕር በሮችን ተጠቅመው ያካሂዳሉ፡፡ ዲጂታል ግብይቶችና የመረጃ…

ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ በዛሬው ዕለት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ…

የከተማ አስተዳደሩ የበጀት ዓመቱን የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው የግምገማ መድረክ በበጀት ዓመቱ…

የመደመር መንግሥት ሰው ተኮር የልማት ስራዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡ የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ…

 የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ለሚከሰቱ አደጋዎች ምላሽ የመስጠት አቅሙን እያጠናከረ መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ አባላት ማጠቃለያ ጉባኤ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የቡሳ ጎኖፋ ኃላፊ መሀመድ ጁንዲ÷ ቡሳ ጎኖፋ በቀበሌ፣ ወረዳ እና ዞን አሰራሩን በማቀናጀት በክልሉ ለሚከሰቱ አደጋዎች የሚሰጠውን ምላሽ…

የውድመት ሰንሰለት

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማዳከምና ቀጣናውን በበላይነት ለመቆጣጠር የሚፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶችና የውጭ ኃይሎች በረቀቀ መንገድ የሚከተሉት አንዱ መንገድ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የሰላምና የልማት አየር እንዳይተነፍስ ማድረግ ነው፡፡ ከአልፋሽጋ የድንበር ውጥረት በስተጀርባ ካለው ስውር እጅ ጀምሮ፣…

ከአልፋሽጋ ባሻገር፡ ሴራና ሽርክና

የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶችና የውስጥ ባንዳዎች ሀገራችንን ለማዳከም የጠነሰሱት ሴራ ሁሉ በህዝባችን እና በመንግስታችን ጽናት እየከሸፈባቸው ሲመጣ፣ አሁን ደግሞ አዲስ የመሰባሰቢያና የጥፋት አጀንዳ አድገርው ወደ አልፋሽጋ ዘወር ብለዋል። ይህ አካሄድ ዝም ብሎ የድንበር ስብስብ ሳይሆን፣ ከጀርባው…

ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ለኢትዮጵያ የጋራ ብልጽግና መሰረት የሚጥል ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ልዩነቶችን በንግግርና በምክክር ለመፍታት የጀመረችው ሀገራዊ የምክክር ሂደት ለዘላቂ ሰላምና ልማት መገንባት ወሳኝ ምዕራፍ ነው። ሒደቱ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት ባህልን በማጎልበት ተመካካሪዎች በጋራ የተስማሙበትን ሀሳብ በመወስድ…

ብሔራዊ ጥቅማችንን አሳልፈን ላለመስጠት የማያግባቡንን ጉዳዮች በምክክር መፍታት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም አሳልፈን በመስጠት የታሪክ እንክርዳድ ላለመሆን የማያግባቡንን ጉዳዮች በምክክር መፍታት አለብን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው የሀገራዊ ምክክር…