Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አብሮ አደግ እህትማማቾችን በሀሳብ ያፋጠጠው ፋና መድረክ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሒክማ ከይረዲን እና ነቢሃ መሀመድ ይባላሉ፤ የፖለቲካ እሳቤ ልዩነት ያላቸው አብሮ አደግ እህትማማች ፖለቲከኞች ናቸው። ወ/ሮ ሂክማ ብልፅግናን፤ ወይዘሮ ነቢሃ ደግሞ ነፃነትና እኩልነት ፓርቲን ወክለው ዛሬ በጤና ርዕሰ ጉዳይ በተካሄደው ፋና…

የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች ውጤት መጥቷል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ ባለፉት ዓመታት ‎የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ የተሰሩ ስራዎች ውጤት አምጥተዋል አሉ። ‎የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከአልሚ ባለሀብቶች ጋር…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በመከላከያ እና በበርካታ መስኮች በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ በአዘርባጃን ባኩ ዛጉልባ ፕሬዚዳንታዊ ቤተ መንግሥት ከተካሄደው ውይይት በመቀጠል ሁለቱ መሪዎች በመከላከያና በበርካታ መስኮች…

በክልሉ ከ55 ሺህ በላይ ደንበኞች የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ55ሺህ በላይ ደንበኞች አገልግሎት አግኝተዋል አለ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ በደብረብርሃን ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስጀመር የሚያስችል የውይይት መድረክ…

ከአዘርባጃን ጋር ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተደረጉ ትብብሮች አጋርነታችን እያደገ መጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ከአዘርባጃን ጋር ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተደረጉ ትብብሮች አጋርነታችን እያደገ መጥቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ፤ በአዘርባጃን ባደረግኩት የመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ…

እያደገ የመጣው የኢትዮ- አዘርባጃን ሁለንተናዊ ትብብር…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ 1992 የተጀመረው የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አሁን ላይ አዲስ ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡ ኢትዮጵያና አዘርባጃን በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ በትብብር ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን ÷ በተለይም ከቅርብ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በአምቦ ከተማ አስተዳደር በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ ስጦታ አበርክቷል፡፡ የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ አመት የዕረፍት መታሰቢያ መርሐ ግብር በትናንትናው ዕለት በአምቦ ከተማ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት አከናውነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ልዑካቸው በአዘርባጃን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት ባኩ መግባታቸው…

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለምርት እና ምርታማነት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ምርት እና ምርታማነትን እየጨመረ መጥቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የተፈጥሮ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ 22 ወረዳዎች በርካታ የማሕበረሰብ…

በውጤቶች የታጀበው ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ስራ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። ቢሮው በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ከተለያዩ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር…