Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ከ97 በመቶ በላይ ወደ ቀጣዩ ክፍል ተዛውረዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች 97 ነጥብ 48 በመቶ በላይ የሚሆኑት ወደ ቀጣዩ ክፍል ተዛውረዋል አሉ።
ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በሰጡት…
በድሬዳዋ ከ56 ሺህ በላይ ዜጎችን ከተረጂነት ማላቀቅ ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የሥራ ዘመን 5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው።
የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር በዚህ ወቅት እንዳሉት ፥ በ2018 በጀት ዓመት በተከናወኑ ሥራዎች ዘርፈ ብዙ ስኬቶች ተመዝግበዋል፡፡
በዓመቱ…
ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ታሪካዊ ዕድል ነው – የአውሮፓ ህብረት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ አንድነትን ለመፍጠር የሚያስችል ታሪካዊ ዕድል ነው አለ።
በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ልዑክ መሪ አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኤመስበርገር እንዳሉት ፥ ሀገራዊ…
ከወጪ ንግድ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ተገኝቷል አለ።
ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማን እያካሄደ ይገኛል።
የንግድ እና ቀጣናዊ…
የባህር በር፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መከበር
ኢትዮጵያ 130 ሚሊየን ሕዝብ ይዛ ከዓለም አንደኛዋ ወደብ አልባ ሀገር ናት።
የባህር በር ማጣት ለኢኮኖሚዋ፣ ለብሔራዊ ደህንነቷ እና ለጂኦፖለቲካዊ ተፅዕኖዋ ትልቅ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።
ስለሆነም ለኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት፣ የሕልውና እና የብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ቀዳሚ ጉዳይ ነው።…
የሀብት ማከፋፈያ ቀመሮች በአግባቡ መተግበራቸውን በቅርበት መከታተል ተችሏል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የሀብት ማከፋፈያ ቀመሮች በአግባቡ መተግበራቸውን በቅርበት መከታተል ተችሏል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የድጎማ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሽመልስ አብዲሳ።
አቶ ሽመልስ አብዲሳ እንዳሉት፤ በ2018 በጀት ዓመት…
የአረንጓዴ ዐሻራ ትሩፋት …
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክ በዩኔስኮ የዓለም አቀፍ ጂኦ ፓርክነት እንዲመዘገብ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክን የዓለም አቀፍ የጂኦ ፓርኮች መረብ አካል ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ።
አካባቢው በዓለም አቀፍ የጂኦ ፓርኮች መረብ አካልነት እንዲመዘገብ የተለያዩ ጥረቶች…
ችግሮችን በመተጋገዝ የማለፍ ባህላችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ችግሮችን በመተጋገዝ የማለፍ ባህላችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን አሉ።
ከንቲባዋ በአዲስ አበባ ከተማ 30ኛው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በይፋ መርቀው አገልግሎት…
ድምጽ የሰጠንን ህዝባችንን ተጠቃሚ ለማድረግ አመራሩ መስራት አለበት – አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በምርጫው ድምጽ የሰጠንን ህዝባችንን ተጠቃሚ ለማድረግ አመራሩ እስከ ታች ወርዶ መስራት አለበት አሉ።
የክልሉ የ90 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በደሴ…