Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሕዝቡ የሰጠን ባዶ ቼክ ነው፤ በታማኝነት ማገልገል የኛ ኃላፊነት ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሕዝቡ የሰጠን ባዶ ቼክ ነው፤ በታማኝነት ማገልገል የኛ ኃላፊነት ይሆናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰጡት ማብራሪያ፥…

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤቱ አባላት ለተሱላቸው…

የዘንድሮ ምርጫ ለመማር ፈቃድ ላለው ለየትኛውም የፖለቲካ አካል ትልቅ ትምህርት የሰጠ ዘርፈ ብዙ መልእክቶች የያዘ የኢትዮጵያን ህዝብ እንቆቅልሽ፣ የህዝቡ እምነት በምን ያህል ደረጃ የተለያየ መሆኑን ያየንበት ነው። አትደግፉ፣ አትምረጡ፣ አትመዝገቡ ተብለው ህዝቡ ማሥፈራሪያዎቹን…

መንግሥት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ከየትኛዉም ጊዜ በላይ ዝግጁ ነዉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚፈታተን ነገር ከመጣ መንግሥት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ከየትኛዉም ጊዜ በላይ ዝግጁ ነዉ አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ…

የሚዲያ ነጻነት ከጋዜጠኝነት ሙያ ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ ሊተገበር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ ነጻነት ልቅነት ሳይሆን ከጋዜጠኝነት የሙያ ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ የሚተገበር ነው አሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን መምህር መኩሪያ መካሻ ። መምህር መኩሪያ መካሻ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ የሚዲያ…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዚዳንት አምባሳደር አንድሬ አራንሃ ኮሪያ ዶ ላጎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ…

የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት፣ የማኅበራዊ ፍትሕና የሰው ተኮር ልማት ማሳያዎች…

የአንድ ከተማ ዕድገትና ሥልጣኔ የሚለካው በረጃጅም ሕንጻዎቿና በዘመናዊ መንገዶቿ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ እጅግ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙና ረዳት የሌላቸውን ዜጎቿን በምን መልኩ እንደምትደግፍ ጭምር አስባ በመተግበሯ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መዲናዋን የፈጠራ፣ የእውቀት እና…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተለያዩ ዙሮች በስኬት እየተካሄደ ነው – አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተለያዩ ዙሮች በስኬት እየተካሄደ ይገኛል አለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት። አገልግሎቱ የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሁሉም ክልሎችና ከተማ…

ኢትዮጵያ በመግዛት አቅም ተመጣጣኝነት በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ናት – አይኤምኤፍ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመግዛት አቅም ተመጣጣኝነት (Purchasing Power Parity - PPP) በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ መሆኗን የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ሪፖርት አመለከተ፡፡ ኢትዮጵያ በዓመታዊ የመግዛት አቅም ተመጣጣኝነት የሚለካ 558…

ሂዩማን ራይትስ ዎች ህገ ወጡ ሕወሃት አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረገ መሆኑን አጋለጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋርቋሪ ተቋም የሆነው ሂዩማን ራይትስ ዎች ህገ ወጡ ሕወሃት በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረገ መሆኑን አጋለጠ፡፡ ሂዩማን ራይትስ ዎች ባወጣው መግለጫ፤ የሕወሃት ቡድን ከባለፈው…

ብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያሉ እምቅ ሃብቶችን በመለየት ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል የብሔራዊ አምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ተደርጓል። ጥናቱ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች እና የተቋማት ኃላፊዎች በተገኙበት ነው…