Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አርሚ 70 እየተባሉ የሚጠሩ ከቀድሞ ህወሃት ጎን የነበሩና ትጥቅ የፈቱ አባላት በተሃድሶ ሂደት እያለፉ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን የቆዩና በተለምዶ አርሚ 70 እየተባሉ የሚጠሩ ከቀድሞ ህወሃት ጎን የነበሩና ትጥቅ የፈቱ አባላት በተሃድሶ ሂደት እያለፉ ይገኛሉ አለ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን።
በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል የተሃድሶ ሥልጠና የተከታተሉ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሁለት ባለ 9 ወለል ሕንጻዎችን ግንባታ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሁለት ተጨማሪ ባለ 9 ወለል ሕንጻዎችን ግንባታ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ ÷ ዛሬ ደሳሳ ቤቶችን በማንሳት የሁለት ተጨማሪ ባለ 9 ወለል ሕንጻዎች ግንባታ ለማስጀመር የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥራ…
ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ።
ሚኒስትሩ የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።…
የምስራቅ ሐረርጌ ዞን የድንቅ ተፈጥሮ እና የማዕድናት ሃብት መገኛ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ ሐረርጌ ዞን የተለያዩ ድንቅ ተፈጥሮ እና ማዕድናት ሃብት መገኛ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሰሞኑ በድሬዳዋ አስተዳደር፣ በሐረሪ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን የተለያዩ የልማት…
የቡና ምርትን በሚያከማቹ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ምርትን አላግባብ በሚያከማቹና በሚደብቁ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡
የግብርና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ይመር ዳውድ የቡና ምርትና ዓለም አቀፍ የገበያ ወቅታዊ ሁኔታን…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ ወገኖች፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ፣ ለአካል ጉዳተኞች እና ለሀገር ባለውለታ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት አስረክበዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተሰጡ ሹመቶች…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የኮሚሽነርና ምክትል ኮሚሽነር ሹመቶችን ሰጡ፡፡
በዚህም መሰረት ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው…
ለጎርፍና ናዳ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለጎርፍና ናዳ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ደጋማ ቀበሌዎች ሰሞኑን…
ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ያራቃት ታሪካዊ ስህተት …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ያራቃትን ታሪካዊ ስህተት ለማስተካከል በጋራ መስራት ይገባል አሉ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡
በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ተመራማሪ አዲስ አለማሁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቻይና ፊልሞችና ድራማዎችን ማስተላለፍ ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቻይናን የዶክመንተሪና የካርቶን ፊልሞች እንዲሁም ድራማዎችን ለማስተላለፍ ከቻይና ሚዲያ ግሩፕ ጋር ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡
በኢትዮጵያ የቻይና ልዩ መልክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ቼን ሃይ ፊልሞቹን ለፋና ሚዲያ…