Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የዛሬው አርበኝነት ሀገርን ከድህነትና ኋላቀርነት ማላቀቅ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነቸ አቤቤ የዛሬው አርበኝነት ሀገርን ከድህነት፣ ኋላቀርነት እና ተመጽዋችነት ማላቀቅ ነው አሉ፡፡
ከንቲባዋ 85ኛውን የአርበኞች ቀን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…
ኮሚሽኑ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የጋራ ቴክኒካል ኮሚቴ ጋር ተወያይቷል።
በውይይቱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው እንዲጠናከር የሚያስችል ሀገር አቀፍ የግንዛቤ…
አርበኝነት – ከትናንት እስከ ዛሬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚያዝያ 27 ኢትዮጵያውያን በታላቅ መስዋዕትነት ፋሺስት ጣሊያንን ድል አድርገው የአርበኝነት ዓርማቸውን ከፍ ያደረጉበት ታሪካዊ ቀን ነው።
የኢትዮጵያ አርበኝነት ልዩ የሚያደርገው "በየዘርፉ" የተደረገ ተጋድሎ በመሆኑ ነው።
በጊዜው በዱር…
ኤ አይን በሚገባ የተረዳና ለበጎ አላማ የሚጠቀም የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) ቴክኖሎጂን በሚገባ የተረዳና ለበጎ አላማ የሚጠቀም የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው አሉ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)፡፡
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ…
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን በቤት ግንባታ ዘርፍ ለመሰማራት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን በቤት ግንባታ ዘርፍ ላይ ለመሰማራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
በጁባ ከተማ በቤቶች ልማትና አስተዳደር ዘርፎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችለው ይህ ስምምነት በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ…
ኤ አይ የሰውን ልጅ የፈጠራ አቅም የሚያሰፋ እንጂ የሚተካ አይደለም – ነብዩ ባዬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) የሰውን ልጅ የፈጠራ አቅም የሚያሰፋ እንጂ የሚተካ አይደለም አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ።
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ከእሑድ ኤ አይ ስቱዲዮ ጋር…
በኦሮሚያ ክልል ከ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለማሰራጨት…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ ከ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች እየተሰራጨ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡
የቢሮው ም/ኃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ በዘንድሮው መኸር እርሻ 11 ነጥብ 1…
በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማሕበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል- የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማሕበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል አለ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት፡፡
አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያስተላለፈው መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
በመሠረተ…
ፕሬዚዳንት ታዬ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደትና የማኅበሩን ዋና መሥሪያ ቤት ጎብኝተዋል።
በጉብኝታቸውም ለአርበኞች እየተደረገ ስላለው ድጋፍና ክብር አድናቆታቸውን መግለጻቸውን የጽሕፈት…
ኢትዮጵያ ለዘላቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዘለቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
በባህርዳር ከተማ የጣና ሐይቅ ዙሪያ የሚገኘውን የቀድሞው ጣና ሆቴል ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ 'ፎር ፒ ቢ ኤስ'…