Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል።
በዚህም በጅማ ዞን በ200 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ከ700 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው፡፡
የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ…
ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሚስተዋለውን ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ለመግታት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በምርምር የታገዘ የመፍትሔ አማራጭ ሊያቀርቡ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡
የፌደራል የህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ከሰመራ ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር በህገወጥ የሰዎች…
የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡
የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ27ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን እጩ መኮንኖችን…
ምርጫው አካል ጉዳተኞች ከመቼውም ጊዜ የላቀ ተሳትፎ ያደረጉበት ነው – ፌዴሬሽኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካል ጉዳተኞች ከመቼውም ጊዜ በላቀ ደረጃ ተሳትፎ ያደረጉበት ነው አለ።
ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ እንዳለው ከአባል ማህበራት ጋር በመተባበር የአካል…
ምርጫውን ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል – የሰላም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡
የሰላም ሚኒስትር መሀመድ ኢድሪስ በሰጡት መግለጫ በምርጫው ዕለት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሕብረተሰብ ክፍል ድምጽ መስጠቱን…
የእምነት ተቋማት የማንኛውም ፖለቲካ ማስፈጸሚያ ሊሆኑ አይገባም – የሰላም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ የሚገኙ የእምነት ተቋማት የማንኛውም የፖለቲካ ጉዳዮች ማስፈጸሚያ ሊሆኑ አይገባም አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ፡፡
ሚኒስትሩ ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችን በማስመልከት በሰጡት መግለጫ፥ ሰሞኑን በአርሲ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያየ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ5ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ምክር ቤቱ በቀዳሚነት የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስተዳደር ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ረቂቅ…
ከአካባቢ ጥበቃ ወደ ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ብልጽግና …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የአየር ንብረት ለውጥን ጫና ለመቋቋም እና ዘላቂ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት በዓለም አቀፍ ደረጃ አርአያ የሚሆኑ ተጨባጭ ርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ትገኛለች።
የሀገሪቱ የልማት አቅጣጫ የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ አልፎ…
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ…
ከንቲባ አዳነች የፎረንሲክና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መረቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታልን ዘመናዊ የፎረንሲክ (ዲ ኤን ኤ) እና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መርቀዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የልሕቀት ማዕከሉ…