Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በኮፕ32 ብሔራዊ ኮሚቴ የተከናወኑ ሥራዎችን ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ32) ለማስተናገድ ዝግጅቷን ቀደም ብላ ጀምራለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኮፕ32…

በ9 ወራት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የውጭ ጎብኚዎችን ያስተናገደችው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የውጭ ዜጎች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎች መጎብኝታቸውን የትራቭል ኤንድ ቱር ወርልድ ዘገባ አመላክቷል፡፡ ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ድረ ገጽ የሆነው “ትራቭል ኤንድ ቱር ወርልድ” እንዳስነበበው÷ ኢትዮጵያ…

በጎንደር ከተማ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ በከተማዋ ኢንዱስትሪ መንደር ቁጥር 4 በግል ባለሃብት የተገነባው የምግብ ዘይት ፋብሪካ በቀን 20 ሺህ ሊትር ዘይት…

አፋርን የዓለም የሳይንስና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ልጅ የታሪክ መጽሐፍ የመጀመሪያው ምዕራፍ የሆነው የአፋር ክልል በተለይም የአዋሽ ተፋሰስ እንደ ሉሲ (ድንቅነሽ)፣ አርዲ እና ሰላም ያሉ የሰው ልጅ ቅድመ አያቶች ቅሪተ አካላት የተገኙበት ነው፡፡ ክልሉ በዓለም የሳይንስ ሊቃውንት ዘንድ የሰው…

በኦሮሚያ ክልል 21 ሺህ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ለአግልግሎት ዝግጁ ሆነዋል – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 9 ወራት 21 ሺህ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ለአግልግሎት ዝግጁ ሆነዋል አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ። በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመት ከተጀመሩ ከ28 ሺህ በላይ ፕሮጀክቶች መካከል 21 ሺህ የሚሆኑት…

የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በወጪ ንግድ እና የውጭ ምንዛሪ ክምችት ላይ እመርታ አምጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ባንክና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት የ2026 የፀደይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጉዞ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)…

የዕዳ አያያዝ ስምምነቶችን ተግባራዊ ለማድረግ የባለድርሻ አካላት ድጋፍ አስፈላጊ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕዳ አያያዝ ስምምነቶችን ውጤታማ በሆነ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ወቅታዊ እና የተቀናጀ ድጋፍ አስፈላጊ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። አቶ አሕመድ ሺዴ የዓለም ባንክ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት…

በአፍሪካ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ ግንባታ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ ግንባታን ትኩረት ሊሰጠው ይገባል አሉ። በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ አስተዳደር እና ጸጥታ ዙሪያ ላይ ያተኮረ የአፍሪካ ህብረት ሰላም እና ጸጥታ ምክር…

ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጀመሩ ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለኢትዮጵያ አምስተኛ የሆነውን በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የአሰላ…

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የአካባቢውን ልማት ለማፋጠን ትልቅ አቅም ይፈጥራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች የበለጠ ይጠናከራሉ አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት…