Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢጋድ በ7ኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ 26 የምርጫ ታዛቢዎችን አሰማርቷል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በ7ኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ በተለያዩ አካባቢዎች 26 የምርጫ ታዛቢዎች አሰማርቻለሁ አለ።
በኢጋድ የሰላምና ደህንነት ዘርፍ ዳይሬክተር ኮማንደር አበበ ሙሉነህ እንዳሉት÷…
በጎንደር ከተማ ለድምፅ መስጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስን የማጓጓዝ ሥራ ተጀምሯል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለድምፅ መስጫ ጣቢያዎች አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ ተጀምሯል።
በከተማዋ በሚገኙ የምርጫ ክልሎች ስር ላሉ 240 ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ የማድረስ ሂደት በጥንቃቄ እየተከናወነ…
ኢትዮጵያ የምታደርገው ምርጫ ለሀገሪቱ ብቻ ሳይሆን ለአህጉሪቱም ወሳኝ ነው – ኡሁሩ ኬንያታ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምታደርገው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገሪቱ ብቻ ሳይሆን ለአህጉሪቱምወሳኝ ነው አሉ የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ ኡሁሩ ኬንያታ።
መጪው ሰኞ የሚካሄደውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ለመታዘብ…
ያለ አስተማማኝ አህጉራዊና ቀጣናዊ ሰላም ልማትና ዕድገትን ማረጋገጥ አይቻልም – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለ አስተማማኝ አህጉራዊና ቀጣናዊ ሰላም ልማትና ዕድገትን ማረጋገጥ አይቻልም አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ።
ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ ካሁን ቀደም የተፈራረሙትን የሁለትዮሽ ወታደራዊ ትብብርን ስምምነት ወደ…
ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መጎልበት የበኩላችንን ለማበርከት ተዘጋጅተናል – የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመምረጥ መብታቸውን በመጠቀም ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መጎልበት የበኩላችንን አስተዋጽኦ ለማበርከት ተዘጋጅተናል አሉ የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች።
ኢዜአ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች በምርጫ ካርዳቸው ለሀገርና ለሕዝብ ይበጃል ለሚሉት አካል ድምፅ ለመስጠት…
ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል – ቦርዱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።…
ለምርጫው ስኬታማነት ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አደርጋለሁ – ኢጋድ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በኢትዮጵያ ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማነት ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አደርጋለሁ አለ፡፡
ምርጫው ነጻ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ ፍትሃዊ፣ ተዓማኒ እና አካታች እንዲሆን የድርሻውን እንደሚወጣ…
ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚመራንን ለመምረጥ ተዘጋጅተናል – የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች ግንቦት 24 በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚመራንን መንግሥት ለመምረጥ ዝግጁ ነን አሉ፡፡
ነዋሪዎቹ እንደገለፁት÷ በመጪው ሰኞ በሚካሄደው የድምጽ መስጠት…
በፍኖተ ሰላም ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ይገኛል፡፡
የምርጫ ክልሉ አስተባባሪ መለሰ ጌታነህ እንደገለፁት÷ በፍኖተ ሰላም የምርጫ ክልል 89 የምርጫ ጣቢያ አለ፡፡
ግንቦት 24 ቀን…
ድምፃችንን ለመስጠት ቀኑን በጉጉት እየጠበቅን ነው – የሀረር ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመጪው ግንቦት 24 ለሀገር የሚበጀውን ለመምረጥ ቀኑን በጉጉት እየተጠባበቅን ነው አሉ የሀረር ከተማ ነዋሪዎች፡፡
ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉ ነዋሪዎች እንዳሉት÷ ምርጫ ለሀገር ሰላምና ልማት እንዲሁም…