Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሁሉም ዘርፎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኘ ነው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ
አዲሰ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ.ኤም.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ከመቋቋምን ጀምሮ በሁሉም ዘርፎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኘ ነው አሉ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…
በመዲናዋ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መተመኛ ጥናት ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋን ሳይንሳዊና ምክንያታዊ በሆነ መንገድ ለመምራት የመተመኛ ጥናት ቀርቦ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ቅድስት ወ/ጊዮርጊስ…
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና አፍሪካ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና በአፍሪካ ትብብር ላይ ያተኮረው "ሂሊ ዲያሎግ አፍሪካ ኤዲሽን" የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በመድረኩ ላይ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ፣ የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ…
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡-
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከዓለም…
የሻዕቢያ ዋና አላማ የኢትዮጵያ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻዕቢያ ዋና አላማ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ የተረጋጋ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…
ኢትዮጵያ በለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች – ቢልለኔ ስዩም
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ኢትዮጵያ በሀገራዊ ለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች አሉ።
የኢትዮ-እንግሊዝ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም 2026 በለንደን የተካሄደ…
የኤርትራ ሕልውና ሁልጊዜም ኢትዮጵያን ከማዳከም ጋር የተያያዘ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራ ሀገር ሆኖ የመቀጠል ስትራቴጂካዊ ስሌት ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የሕልውና እና የደህንነት ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…
ኢትዮጵያ ታከናውናለች… የኮሪደር ልማት ለዘመናዊነትና ለሕዝብ ተጠቃሚነት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የጀመረቻቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች የከተሞችን ምጣኔ ሀብታዊና ማህበራዊ ገጽታ በከፍተኛ ፍጥነት እየቀየሩ ይገኛሉ።
ከእነዚህ ፕሮጀክቶች መካከል የሆነው እና በመደመር እሳቤ የታገዘው የኮሪደር ልማት ሥራም ከተሞችን…
ኢትዮጵያ የቀጣናው የኃይል እና የሎጂስቲክስ ማዕከል…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የሕዳሴ ግድብና የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን የቀጣናው የኃይልና የሎጂስቲክስ ማዕከልነት እያረጋገጡ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)።
6ኛው የኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል ዳኝነት በማሕበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችንና ግጭቶችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡
በቢሮው የባሕል ዘርፍ ኃላፊና የቢሮ ም/ኃላፊ ደግነህ ቦጋለ እንዳሉት÷…