Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች
የኛ ሪፎርም ምን ያህል ትውልድ ላይ አበክሮ እንደሰራ ለማየት አንደኛው መገለጫ ቴክኖሎጂ ነው፤ ከአምስቱ ብዝሃ ዘርፎች አንደኛው ቴክኖሎጂ የሆነበት ምክንያት ውጤቱን በበቂ ደረጃ ባናይም ለትውልድ ለነገ ካለው ፋይዳ አንጻር ነው፤ ከዚህ አንጻር አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን መውሰድ ይቻላል፣…
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች
በፈረንጆቹ 2025 በዓለም ላይ 10 ፈጣን ዕድገት የተመዘገበባቸው ሀገራት መካከል አምስቱ አፍሪካ ውስጥ ናቸው። ይህ የሚያሳየው ምንም እንኳን ቁጥሩ መበራከት ቢኖርበትም ለሚቀጥሉት 25 እና 30 ዓመታት ይሁነኝ ብለን ከተጋን አሁን ወደ እስያ ያመራው ዕድገት እና ብልጽግና ወደ አፍሪካ ለመምጣት…
ኢትዮጵያ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ አንድም ብር ብድርና ርዳታ አልወሰደችም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አንድም ብር ብድርና ርዳታ ሳንወስድ ያሳካነው ፕሮጀክት ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥ ሕዳሴ…
በኢትዮጵያ ታሪክ አመርቂ የኢኮኖሚ ውጤት ተመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማንኛውም መመዘኛ በሀገሪቱ ታሪክ አመርቂ የኢኮኖሚ ውጤት ተመዝግቧል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 ባለፉት ጥቂት ዓመታት በኢትዮጵያ ሲሰራ የነበረው የኢኮኖሚ ሪፎርም የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራትን ለመቅረፍ ነው
👉 ግብርና መር መሆን ብቻውን የኢኮኖሚ ስብራታችንን ስለማይጠግን ብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ በመከተል ጥራት ያለው ዕድገት ለመፍጠር ተሰርቷል፤
👉 ኢትዮጵያ ላለፉት 20 ዓመታት ጤነኛ ያልሆነ…
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።
በስብሰባው የምክር ቤቱ አባላት ጥያቄያቸውን እያቀረቡ ይገኛሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር…
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሳዑዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሳዑዲ ዓረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፈርሃን አል ሳዑድ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች…
በኒጀር በደረሰ ጥቃት መጠነኛ ጉዳት የደረሰባቸው የአስካይ አየር መንገድ አውሮፕላኖች ተጠግነው በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒጀር ዋና ከተማ በደረሰ ጥቃት መጠነኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሁለት የአስካይ አየር መንገድ አውሮፕላኖች ተጠግነው በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፡፡
አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ÷ ባለፈው ሐሙስ…
የፋይዳ መታወቂያን በ”PDF” አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት የተቋረጠበት ምክንያት…
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት ተቋርጧል አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡
የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት የተቋረጠበት ምክንያትም እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
1.…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2018 ዓ.ም ታሕሣሥ እና ጥር ወራት ያከናወኗቸው ቁልፍ ተግባራት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 ዓ.ም ታህሳስ እና ጥር ወራት ቁልፍ የሆኑ እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም፣ ዘላቂ ሰላም እንዲሁም ሀገራዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ መሰረት የሚጥሉ ተከታታይ ተግባራትን አከናውነዋል።
በዚህም በሀገር ውስጥ የብሔራዊ የሎጂስቲክስ ክዋኔ፤…