Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን በቤት ግንባታ ዘርፍ ለመሰማራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን በቤት ግንባታ ዘርፍ ላይ ለመሰማራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በጁባ ከተማ በቤቶች ልማትና አስተዳደር ዘርፎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችለው ይህ ስምምነት በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ…

ኤ አይ የሰውን ልጅ የፈጠራ አቅም የሚያሰፋ እንጂ የሚተካ አይደለም – ነብዩ ባዬ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) የሰውን ልጅ የፈጠራ አቅም የሚያሰፋ እንጂ የሚተካ አይደለም አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና ከእሑድ ኤ አይ ስቱዲዮ ጋር…

በኦሮሚያ ክልል ከ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለማሰራጨት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ ከ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች እየተሰራጨ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ በዘንድሮው መኸር እርሻ 11 ነጥብ 1…

በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማሕበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል- የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማሕበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል አለ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያስተላለፈው መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በመሠረተ…

ፕሬዚዳንት ታዬ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደትና የማኅበሩን ዋና መሥሪያ ቤት ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም ለአርበኞች እየተደረገ ስላለው ድጋፍና ክብር አድናቆታቸውን መግለጻቸውን የጽሕፈት…

ኢትዮጵያ ለዘላቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዘለቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። በባህርዳር ከተማ የጣና ሐይቅ ዙሪያ የሚገኘውን የቀድሞው ጣና ሆቴል ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ 'ፎር ፒ ቢ ኤስ'…

የአርበኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚከበረውን 85ኛውን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል አለ የመከላከያ ሚኒስቴር። በዚህ መሰረትም ነገ ሚያዚያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ…

በአማራ ክልል ለኢንቨስትመንት የሚውሉ ሃብቶችን ለማልማት የባለሃብቱ ሚና…

በአማራ ክልል ለኢንቨስትመንት የሚውሉ ሀብቶችን ለማልማት የባለሀብቱ ሚና… አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአ‎‎ማራ ክልል ለኢንቨስትመንት የሚውሉ ሃብቶችን ለይቶ በማልማት ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማጎልበት እየተደረገ ባለው ጥረት ባለሃብቱ ሚናውን ሊያጠናክር ይገባል አሉ…

የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ተኪ ምርቶችን በማምረት መፍትሔ እየሆኑ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በማምረት መፍትሔ እየሆኑ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። 16ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት “የቴክኖሎጂ ልህቀት ለሀገር ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ…

103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆነዋል አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ፍትሃዊ…