Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ስራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በይፋ ስራ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ከ7ኛው ጠቅላላ…
በመዲናዋ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በስኬት ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የምርጫ ኮማንድ ፖስት።
በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምጽ የመስጠት ሂደት ፍጹም ሠላማዊ እና ስኬታማ ሆኖ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የጠላት ጩኸት ሳያስቆማቸው በነቂስ ወጥተው ድምጽ የሰጡ ዜጎችን አመሰገኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ…
የምርጫ ሂደቱ ግልጽ እና ፍትሐዊ ነው – ታዛቢዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ቃሉ 1 ምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው ምርጫ ፍትሐዊ፣ ግልጽ እና የምርጫ ሕጉን የተከተለ ነው አሉ የምርጫ ታዛቢዎች።
በሁርባ ቀበሌ 2 ምርጫ ጣቢያ ጤና ኬላ 2ሀ የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ታዛቢ ሙሐመድ እንድሪስ እንዳሉት÷ ምርጫው…
ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ድምጽ ሰጠች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በሚገኘው የምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥታለች።
አትሌቷ ምርጫ በየአምስት ዓመቱ አንዴ የሚመጣ በመሆኑ ሕዝቡ ይሰራልኛል፣ ይወክለኛል የሚለውን አካል…
በምርጫው ሕዝብ የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት እንደሆነ ታይቷል – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው የሕዝብ የነቃ ተሳትፎ የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት ሕዝብ እንደሆነ ያሳየ ነው አሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች።
ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነጻ፣ ሰላማዊና ንቁ የሕዝብ ተሳትፎ የታየበት መሆኑን…
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት ሰልፍ ይዘው የቆዩ መራጮች እስኪመርጡ ይቀጥላል – ቦርዱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድምፅ መስጠት ሒደቱ ከ12 ሰዓት በፊት ሰልፍ ይዘው የቆዩ መራጮች እስኪመርጡ ይቀጥላል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፡፡
በዛሬው ዕለት ከጠዋት 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ በነቂስ በመውጣት…
ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብቱን በመጠቀም ድምጹን እየሰጠ ነው – የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብቱን በመጠቀም ድምጹን እየሰጠ ነው አሉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ (ዶ/ር)፡፡
የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ (ዶ/ር)…
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው – ተፎካካሪ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው አሉ፡፡
ይህን ያሉት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ህብረት ፓርቲ እና የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ወብን)…
የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎሚ ዋቆ ድምፅ ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ በዲላ ከተማ ወናጎ ምርጫ ክልል 2 ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ የሀገርን ልማት በማረጋገጥ እና ሰላም በማስጠበቅ ኢትዮጵያን ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ይመራል ያሉትን ፓርቲ መምረጣቸውን…