Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 'ተስፋን እንትከል' በሚል መሪ ሀሳብ በመዲናዋ 8ኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የከተማዋ የአረንጓዴ ሽፋን በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 2…
በምርጫው የታየው የሕዝቡ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ያሳየው ከፍተኛ የሀገር ፍቅር፣ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ…
ሁሉም አሸናፊ የሚሆንበት የምክክር ጉባዔ ለማካሄድ የመገናኛ ብዙሃን ሚና…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ እንዲሆን መገናኛ ብዙሃን ሚናቸውን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን።
ኮሚሽኑ ለምክክር ጉባዔው ስኬታማነት የመገናኛ ብዙሃንን ሚና በተመለከተ የውይይት መድረክ…
የከተማ አስተዳደራችን ቁልፍ ተግባር ተቋም መገንባት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደራችን ቁልፍ ተግባር ተቋም መገንባት ነው አሉ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፣ ዛሬ በተቋማት ከምንሰራቸው የሪፎርም ስራዎች በደንብ ማስከበር ባለስልጣን…
በኢትዮጵያ ላፕቶፕና ታብሌት ለማምረት የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በጥቂት ዓመታት ውስጥ የላፕቶፕ እና ታብሌት ምርት መጀመር የሚያስችላትን ሥራ እያከናወነች ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ…
መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ዲጂታል ለልህቀት በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው ጉባዔ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያን…
ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ፣ 2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ 300 በላይ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ መረቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ መድረክ የሚያጣምረውንና በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…
ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልሰ አብዲሳ፡፡
አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የኢንቨስትመንት ኮሚሽን…
በትግራይ ክልል የነገሰው ሥርዓት አልበኝነት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በቀድሞ አክራሪ የህወሓት ቡድን በተፈጠረው ሥርዓት አልበኝነት ምክንያት የዜጎች የደህንነት ስጋት እየጨመረ መጥቷል አሉ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመቐለ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ አታክልቲ ኃ/ስላሴ።
አታክልቲ ኃ/ሥላሴ ከፋና ፖድካስት…