Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሀገራዊ ምክክሩ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጠናቅቆ ዋናውን ጉባኤ ለማካሄድ የመጨረሻው ዝግጅት እየተከናወነ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክሩ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ተጠናቅቆ ዋናውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለማካሄድ የመጨረሻው ዝግጅት እየተከናወነ ነው አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕር)። ዋና ኮሚሽነሩ እንዳሉት÷ ሀገራዊ…

የራስ ኃይሉ የስፖርት፣ ትምህርትና ስልጠና ማዕከል መሰረተ ልማቶችን በማሟላት ወደ አገልግሎት እንዲገባ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የራስ ኃይሉ የስፖርት፣ ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ተጨማሪ መሰረተ ልማቶች ተሟልቶ ወደ አገልግሎት እንዲገባ አደረጉ። ከንቲባ አዳነች በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ማዕከሉን…

የታዳሽ ኃይል ፍላጎትን ለማሟላት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት ውጤታማ ተግባራትን አከናውናለች። በተለይም የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ የጀርባ አጥንት በሆነው የታዳሽ ኃይል ልማት ላይ ባከናወነችው ተግባር የተገኘው ውጤት እጅግ አመርቂ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካርጎ ላንድ ኤክሰለንስ ሽልማት የሁለት ዘርፍ ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ ላንድ ኤክሰለንስ ሽልማት ላይ በሁለት ዘርፎች ተሸላሚ ሆኗል። አየር መንገዱ በቤልጂየም ሊዥ ከተማ በተካሄደው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ የካርጎ ዊንግስ ተሸላሚ መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም አየር መንገዱ…

በማረሚያ ቤቶች ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር በተሰሩ ስራዎች ውጤት እየተመዘገበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማረሚያ ቤቶች ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር በተሰሩ ስራዎች የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ ነው አለ የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን። 20ኛው የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባኤ በሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል።…

የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ድረስ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 የትምህርት ዘመን የሚካሄዱ ፈተናዎች የሚሰጡባቸውን ቀናት ይፋ አደረገ። በዚህም መሰረት የሪሚዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ 20፣ የቅደመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት በብሔራዊ ቤተመንግሥት ተቀብለዋል። የመሪዎቹ ግንኙነት ፕሬዝደንት ሳልቫ ኬር በኢትዮጵያ የሚያደርጉት የሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አካል ነው። የመሪዎቹ…

ማኅበራዊ ሚዲያ በቅን ልብ ከተጠቀምንበት ሀገር የመገንባት ኃይሉ ከፍተኛ ነው – ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም ማኅበራዊ ሚዲያ በቅን ልብ ከተጠቀምንበት ሀገር የመገንባት ኃይሉ ከፍተኛ ነው አሉ። ምክክር ኮሚሽኑ ከማኅበራዊ ሚዲያ በጎ ተጽዕኖ ፈጣሪ ባለሙያዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ ኮሚሽነር…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤስፒን ቤርዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ ሊተባበሩባቸው የሚችሉባቸው ብዙ መስኮች እንዳሉ ገልጸዋል። በኢትዮጵያ…