Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አበበች ጎበና የእልፎች እናት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።…

ኢትዮጵያውያን የተለያየ ልዩነት ቢኖራቸውም በአንድ ሀገር ጥላ ስር የሚኖሩ ወንድማማቾች ናቸው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን የተለያየ ባህል፣ ቋንቋና የአኗኗር ልዩነት ቢኖራቸውም በአንድ ሀገር ጥላ ስር የሚኖሩ ወንድማማቾች ናቸው አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። የሁለቱን ክልሎች ሕዝብ ዘመናትን የተሻገር የአብሮነትና የሰላም እሴት…

የሴቶች ተጠቃሚነትንና ቁልፍ ውሣኔ ሰጪነት እንዲረጋገጥ ሰርተን ተሳክቶልናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 5 ዓመታት የሴቶች ተጠቃሚነትንና ቁልፍ ውሣኔ ሰጪነት እንዲረጋገጥ ሰርተን ተሳክቶልናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ እንኳን ለዓለም አቀፍ የእናቶች…

አብን ለምርጫው ዲሞክራሲያዊነት የሚጠበቅበትን ሚና ይወጣል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲከናወን የሚጠበቅበትን ሚና ይወጣል አሉ የፓርቲው ሊቀመንበር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)። ፓርቲው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት፣ በሀገራዊና ቀጣናዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ…

ኢትዮጵያ ወደ ግዙፍ የኢኮኖሚ ባለቤትነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያን በፈጣን የዕድገት ጎዳና ላይ ለማቆየትና ሕዝባዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ግዙፍ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ ይገኛል። ኢትዮጵያን በ2023 ዓ.ም የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት የማድረግ ግብ የተያዘ…

የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎችን ዳር ለማድረስ እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎችን ዳር ለማድረስና የሀገሪቱን ብልጽግና ዕውን ለማድረግ እንሰራለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በስድስት ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የብልጽግና ፓርቲ…

የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ አጋርነት ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ለቀጣናችን ሰላምና መረጋጋት መጠናከር መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ…

በክልሉ የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ በተሰራ ስራ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ ''ትምህርት የበለጸገች ሀገርን እውን ለማድረግ የትውልድ ምንጭ ነው'' በሚል መሪ ሀሳብ የኦሮሚያ ትምህርት…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ጸሐፊ ሊ ጁን ሁዋን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው የዘላቂ ልማት ግቦችን አፈጻጸም ለማፋጠንና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን በጋራ ለመፍታት በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ…

ጋዜጠኞች ሙያቸውን እና ሕግን እንዴት መከተል እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጋዜጠኞች ሙያቸውን እና ሕግን እንዴት መከተል እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል በሚዲያ…