Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጉምሩክ ማሻሻያ አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው የጉምሩክ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል፡፡ ‎ረቂቅ አዋጁ የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እንዳለው በምክር ቤቱ…

በክረምት ሊኖር የሚችልን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ክረምት ሊኖር የሚችልን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ በአገልግሎቱ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ሥራ አስፈፃሚ ገበየሁ ሊካሳ…

የአርባ ምንጭ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የአርባ ምንጭ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ በክልሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የሕብረተሰቡን…

የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ከ2 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር በላይ ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እንዲቀርብ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 2 ትሪሊየን 339 ቢሊየን 268 ሚሊየን 126 ሺህ 738 ብር ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲቀርብ ተወስኗል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ ከተወያየባቸው ጉዳዮች…

ከሉዓላዊነት ወደ ዓለም…

የኢትዮጵያ የግብርና ሜካናይዜሽን ግብርናችንን ከባህላዊ የማረሻ ሥርዓት ወደ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመሸጋገር ላይ ይገኛል። ይህም የግብርና ሥራችን ከዝናብ ጥገኝነት እንዲወጣ ከማድረግ አንጻር አስተዋጽዖው ከፍተኛ ነው፡፡ የግብርና ሜካናይዜሽን እመርታ ግብርናውን በመስኖ አጠቃቀም በመደገፍ በዓመት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርበዋል። 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የእኩልነት፣ ዝግጁነትና ክራይስስ ማኔጅመንት ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የእኩልነት፣ ዝግጁነት እና ክራይስስ ማኔጅመንት ኮሚሽነር ሀጃ ላህቢብ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በውይይቱ ወቅት÷ አውሮፓ ሕብረት ከዓለም አቀፍ የጤና እክሎች ጋር በተያያዘ በተለይም…

በኦሮሚያ ክልል 29 ሚሊየን ኩንታል ፍራፍሬ ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለፍራፍሬ ልማት ያለውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም በ2018 በጀት ዓመት 29 ሚሊየን ኩንታል የፍራፍሬ ምርት ተመርቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የፍራፍሬ ልማት ዳይሬክተር ቻላቸው አዱኛ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷በክልሉ የፍራፍሬ…

ዩኒቨርሲቲው ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕውቀትን ለትውልድ የማሻገሩን ሥራ ያጠናክራል – ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና ዲጂታል ቴክኖሎጂ ዕውቀትን ለትውልድ የማሻገሩን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር):: 18ኛው ዓመታዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ…

“ኢቲቱ” የተሰኘ ወተትን ማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በባዮ ቴክኖሎጂ ምርምር "ኢቲቱ" የተሰኘና ወተትን ለማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ አድርጓል። ኢንስቲትዩቱ አዲሱን የምርምር ውጤት ይፋ ያደረገው የዓለም የወተት ቀንን አስመልክቶ ዛሬ በተዘጋጀ…