Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በሳዑዲ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ኢትዮጵያውያን የምህረት አዋጅ ተሰጣቸው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ዜጎቻችን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ እንዲሰጣቸው ተደርጓል አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር።
ለኢትዮጵያውያኑ ምህረት የተደረገው ሚኒስቴሩ በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲና በጂዳ የሚገኘውን ቆንስላ…
ገዳ የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት መብት ያረጋገጠ ሥርዓት ነው – ወ/ሮ ሰዓዳ አብዱረህማን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገዳ ሥርዓት የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት መብት ያረጋገጠ ነው አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን።
71ኛው የቱለማ ገዳ ሥርዓት የአለንጌ (ስልጣን) ርክክብን አስመልክቶ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡…
የአርሶ አደሩን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳድግ በትኩረት ይሰራል – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥና የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳድግ በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ።
የሲዳማ ክልል የ2018/19 ምርት ዘመን የመኸር እርሻ ንቅናቄ መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ…
የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 2 ነጥብ 339 ትሪሊየን ብር ሆኖ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 2 ነጥብ 339 ትሪሊየን ብር ሆኖ በቀረበው የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ እየመከረ ነው፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የረቂቅ በጀቱን መግለጫ ለምክር ቤቱ ባቀረቡበት ወቅት እንዳሉት፥ በጀቱ መንግስት የያዛቸውን…
የዲላ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የዲላ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በዛሬው ዕለት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡
አቶ ጥላሁን ከበደ በዚህ ወቅት ÷ማዕከሉ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር…
በመዲናዋ አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ መሰጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ መሰጠት ጀምሯል።
የከተማዋ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ዘገየ በላይነህ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ፥ ከሴኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ…
በዲጂታሉ ዓለም የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ ብሔራዊ ርዕያችንን የምናፋጥንበት መነሻ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዲጂታሉ ዓለም በልኩ ለመዘጋጀት የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ የጉዟችን ማብቂያ ሳይሆን ብሔራዊ ርዕያችንን ይበልጥ የምናፋጥንበት መነሻ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…
1 ሺህ 8 የምርጫ ክልል ውጤቶች ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልል ውጤቶች 1 ሺህ 8 ያህሉ ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ።
የቦርዱ ሰብሳቢዋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ከ501 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ ክልሎች 446ቱ…
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 22 የፀደቁ ውጤቶችን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በኦሮሚያ፣ በአማራ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እንዲሁም በሶማሌ ክልል በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለክልሎችና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተወዳደሩ እጩዎች ውጤቶችን ይፋ አድርጓል።
ቦርዱ በዛሬው ዕለት ይፋ ያደረጋቸው 22 የፀደቁ…
ከንቲባ አዳነች በምርጫ ሥራዎች አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎች ውጤታማነትን ከከተማዋ አመራሮች ጋር ገመገሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምርጫ ሥራዎች አፈጻፀምና ድህረ ምርጫ ሥራዎች ውጤታማነትን የከተማዋ አመራሮች ጋር ገመግመዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ በምርጫ ሥራዎቻችን አፈጻፀምና የድህረ ምርጫ ሥራዎቻችን…