Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ተሻሽሎ የፀደቀው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ሴኪዩሪቲ አዋጅ ለአየር ትራንስፖርት ዕድገት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተሻሽሎ የፀደቀው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ሴኪዩሪቲ አዋጅ የአየር ትራንስፖርት ዕድገትን አንድ ደረጃ ከፍ ያደርጋል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ አቪዬሽን…

ባለፉት ስምንት ዓመታት የተሰሩ ስራዎች ሀገርና ሕዝብን ተጠቃሚ ያደረጉ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች የተሰሩ የሪፎርም ስራዎች ሀገርና ሕዝብን ተጠቃሚ ያደረጉ ናቸው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…

የአሜሪካ መንግስት ተቋማት ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ከአሜሪካ የመንግሥት ተቋማት፣ ከዋና ዋና የፋይናንስ ተቋማት እና ከታዋቂ ኩባንያዎች ከፍተኛ ድጋፍ አግኝታለች። ተቋማቱ በዋሽንግተን የፋይናንስ ሮድሾው መድረክ ላይ ለፕሮጀክቱ ድጋፍ…

በዓለም አቀፍ መድረኮች የባሕር በር ጉዳይ ትልቅ መነጋገሪያ እየሆነ መጥቷል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ መድረኮችና የሁለትዮሽ ግንኙነት የኢትዮጵያ አንኳር ስትራቴጂካዊ አጀንዳ የሆነው የባሕር በር ጉዳይ ትልቅ መነጋገሪያ እየሆነ መጥቷል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። የ2018 በጀት ዓመት ሶስተኛው የ100…

በአፋር ክልል የህብረት ስራ ማህበራት ገበያ በማረጋጋት ረገድ ውጤታማ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የሚገኙ የህብረት ስራ ማህበራት ገበያ በማረጋጋት ተግባር ውጤታማ ሆነዋል አለ የክልሉ ህብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያና ማደራጃ ኤጀንሲ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱ ሀሰን ያዮ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ በክልሉ…

ሙስናን ለመከላከል ዲጂታል አገልግሎት ትልቅ ሚና ይጫወታል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙስናን ለመከላከል ዲጂታል የሆነ የአገልግሎት አሰጣጥ ትልቅ ሚና ይጫወታል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመሶብ አንድ ማዕከል ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎትን ስራ አስጀምረዋል።…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከስዊዲን የፍልሰተኞች ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከስዊዲን የፍልሰተኞች ጉዳይ ሚኒስትር ዮሐን ፎርሰል ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ በጽሕፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ እና ስዊዲን ረጅም ዘመን ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸውና ሀገሪቱም…

የአገልግሎት ዘርፉ ከፍተኛ የባሕል ለውጥ ያስፈልገዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ሀገር የአገልግሎት ዘርፉ ከፍተኛ የባሕል ለውጥ ያስፈልገዋል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የመሶብ አንድ ማዕከል ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎትን በይፋ በመረቁበት ወቅት እንዳሉት፤…

መሶብ የአንድ ማዕከል ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎት በአፍሪካ ፈርቀዳጅ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ የተመረቀው የመሶብ አንድ ማዕከል ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎት በአፍሪካ ፈርቀዳጅ የሚባል ስራ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተንቀሳቃሽ አገልግሎቱን ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥…

የአዲስ መሶብ ተንቀሳቃሽ አገልግሎት አገልግሎቶች ወደ ሕዝቡ እንዲጠጉ የማድረግ እድልን ይፈጥራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ መሶብ ተንቀሳቃሽ አገልግሎት ሕዝብ ወደ አገልግሎት መስጫ ቦታዎች መሄድ ብቻ ሳይሆን አገልግሎት ራሱ ወደ ሕዝቡ እንዲጠጋ የማድረግ እድልን ይፈጥራል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር…