Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር አቅማችንን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ አቅማችንን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ‘የኤሌክትሮማግኔቲክ ስፔክትረም ልዕልና ለሀገር ሉዓላዊነት’ በሚል…

የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነታችንን ለማረጋገጥ እየሰራን ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነታችንን ለማረጋገጥ እየሰራን እንገኛለን አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ በአዲስ መልክ የተዋቀረው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት…

የትምህርትን ጥራት ማሻሻል የሚያስችል ሥራ እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርትን ጥራት በመሰረታዊነት ማሻሻል የሚያስችል ሥራ እየተሰራ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የለውጥ ጉዞና ፍኖተ ካርታን የሚቃኝ የውይይት መድረክ በባሌ ሮቤ ተካሂዷል። ብርሃኑ ነጋ…

የጤና አገልግሎትን ለማዘመን የግሉ ዘርፍ ከመንግሥት ጋር አብሮ ሊሰራ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መንግሥት የጤና አገልግሎቱን ለማዘመን በሚሰራው ስራ የግሉ ዘርፍ በትብብር እንዲሰራ ጥሪ አቅርበዋል። ከንቲባዋ ዘመኑ ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች የታገዝ የላቀና ቀልጣፋ የህክምና አገልግሎት…

የዲጂታል መታወቂያ አሁን ባለንበት ዓለም የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትስስርን እየቀየረ ያለ የቴክኖሎጂ አብዮት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል መታወቂያ አሁን ባለንበት ዓለም የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትስስርን እየቀየረ ያለ የቴክኖሎጂ አብዮት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ የፋይዳ መታወቂያን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

በባሌ ዞን በፈረቃ የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር መፍታት ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ለረጅም ጊዜ በፈረቃ የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር መፍታት ተችሏል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት። በአገልግሎቱ የባሌ ሮቤ ሪጅን ዳይሬክተር በሃሙድ ሁሴን እንዳሉት÷ ከሁለት ዓመት በላይ በባሌ ዞን…

የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ ይገኛል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤና የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የቦርድ ሰብሳቢ…

 በሻይ ልማት የግሉ ዘርፍ እሴት በማከል ቢሳተፍ ሀገራችንን ተጠቃሚ ያደርጋታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሻይ ልማት የግሉ ዘርፍ እሴት በማከል ቢሳተፍ ሀገራችንን ተጠቃሚ ያደርጋታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነው የሻይ ልማት…

ኢትዮጵያ ከቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ላይ በመርህ ደረጃ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቁልፍ የቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር ከ1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ለማድረግ በመርህ ደረጃ ከስምምነት ደርሳለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ከፈረንጆቹ ታሕሣሥ 23 ቀን 2025 እስከ ጥር 1 ቀን 2026…

500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በተያዘው በጀት ዓመት 500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም ታቅዶ እየተሰራ ነው አለ። በአገልግሎቱ የሪቨኑ ፕሮቴክሽን እና ዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት ኃላፊ ለምለም ባሳዝነው÷ ስማርት የቅድመ…