Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ማለዳ ለእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ የመላው ጥቁር…

በኦሮሚያ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተናን በበይነ መረብ ብቻ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ…

የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ…

መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ…

በአማራ ክልል የአዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የተጀመሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ መኳንንት አደመ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በክልሉ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሦስት…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከበጋ መስኖ ከ15 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከበጋ መስኖ ከ15 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ለፋና ዲጂታል…

ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የዓለም  የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ያዘጋጀው ግብርና እና የደን ልማትን በማቀናጀት ምርታማነትን ማሳደግ ላይ ትኩረቱን ያደረገ…

የኔልሰን ማንዴላ የመታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንትና የጸረ አፖርታይድ ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ በሰለጠኑበት ኮልፌ ፌዴራል ፖሊስ ፈጥኖ ደራሽ ግቢ የተሰየመው የመታሰቢያ ሙዚየም ተመርቋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃና ፍትሐዊ እንዲሆን የድርሻችንን እንወጣለን – የጨፌ ኦሮሚያ አባላት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሐዊ እና ገለልተኛ እንዲሆን የድርሻችንን እንወጣለን አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አባላት፡፡ አስተያየታቸውን ለፋና ዲጂታል የሰጡት የጨፌው አባላት÷ የዘንድሮው ምርጫ ፍትሃዊ፣ ተዓማኒና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ለማስቻል…