Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ የጀመረችውን የኒውክሌር ኃይል ልማት እውን ለማድረግ በትብብር እንሰራለን – አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የኒውክሌር ኃይል ልማት በትብብር በመገንባት እውን እንዲሆን እንሰራለን አሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን።
አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ሁለቱን ሀገራት በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ በመምከር በትብብር እንሰራለን…
በድሬዳዋ ከተማ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ሊገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ግንባታ ለማከናወን ስምምነት አድርጓል፡፡
ሚኒስቴሩ ስምምነት ያደረገው ከዮት ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር ነው፡፡…
በአህጉር ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ የማምረት አቅም…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ደረጃ የማይመረቱ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት እና ለአፍሪካ የመድኃኒት ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል አለ የቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን።
ኢትዮጵያ መድኃኒትን በራስ አቅም ለማምረት እና አቅርቦትን ለማረጋገጥ የተለያዩ…
በመዲናዋ የኮሪደር ልማቱን የሚመጥን የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የኮሪደር ልማቱን የሚመጥን የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታና ጥገና ሥራ እየተከናወነ ነው አለ።
የባለስልጣኑ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኢያሱ ሰሎሞን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፤ በመዲናዋ የሚገኙ የተለያዩ…
በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማልማት በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማስፋፋት ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን፡፡
የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ነጋ ወዳጆ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ የሚገኙ እምቅ የቱሪዝም…
የዓሣ ሀብት ልማት ላይ ከፍተኛ መነቃቃት የፈጠረው የንጋት ሐይቅ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የተፈጠረው ንጋት ሰው ሰራሽ ሐይቅ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዓሣ ሀብት ልማት ላይ ከፍተኛ መነቃቃት ፈጥሯል።
የክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ኢትቻ…
4 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም ወርቅ በህገ ወጥ መንገድ ሲሸጥ የተያዘ ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 14ኛ ወንጀል ችሎት ግምቱ 38 ሚሊየን ብር የሆነ 4 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም ወርቅ በህገ ወጥ መንገድ ሲሸጥ የተያዘው ግለሰብ በእስራት እና በገንዘብ እንዲቀጣ ወሰነ።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ…
የወጣቶችን ስብዕና የሚያንጸው “በጎነት ለአብሮነት” ስልጠና…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ የሰላም ግንባታን እውን ለማድረግ ወጣቶች ላይ በትኩረት መስራት ይገባል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡
በ14ኛ ዙር ‘የበጎነት ለአብሮነት’ ስልጠና የወሰዱ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የተወጣጡ ወጣቶች ምረቃ ሥነ ሥርዓት በጅማ ከተማ ተካሂዷል።…
በአማራ ክልል የደረሰ የጤፍ ሰብል ያለ ብክነት እንዲሰበሰብ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የምርት ብክነትን በሚቀንስ መንገድ የደረሰ የጤፍ ሰብልን ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡
በቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር ማንደፍሮ አስላከ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር እርሻ 900 ሺህ…
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማር የማምረት አቅም ጨምሯል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተተገበረ የሚገኘው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የማር ምርት እንዲጨምር አስተዋጽኦ አድርጓል።
የክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ኢትቻ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል…