Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጊፋታ እሴቱን ጠብቆ የሕዝቦችን አንድነት ይበልጥ እንዲያጠናክር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጊፋታ እሴቱን ጠብቆ የሕዝቦችን አንድነት ይበልጥ እንዲያጠናክር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። የወላይታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ጊፋታ" በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ320 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር ለደንበኞች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ…

ሀገራዊ አጀንዳ ምን ዓይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል?

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 መቋቋሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚሁ አዋጅ መግቢያ ላይ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፓለቲካ እና የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ…

የጊፋታ በዓል በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የደስታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ጊፋታ" በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) መመዝገቡን ተከትሎ ሀገራዊ የደስታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የደቡብ ኢትዮጵያ…

ደረቅ ቆሻሻን መልሶ በማልማት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ያገኙ ማህበራት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደረቅ ቆሻሻን መልሶ በማልማት ስራ የተደራጁ ማሕበራት ባለፉት 6 ወራት ብቻ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝተዋል አለ የአዲስ አበባ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ። የፕላስቲክ ከረጢቶች እና ጠርሙሶች በተፈጥሮ በቀላሉ የማይበሰብሱ በመሆናቸው…

የአየር ኃይል ጉዞ ከድልና ጀግንነት ባለፈ በፈጠራና ቴክኖሎጂ ልዕልና የታጀበ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የ90 ዓመታት ጉዞ በድልና በጀግንነት ብቻ የተገደበ አይደለም፤ በፈጠራና የቴክኖሎጂ ልዕልና ውጤትም ጭምር እንጂ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

ማርበርግን በመቆጣጠር ረገድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የመከላከል ስልት ተግብራለች – ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስን በመቆጣጠር ረገድ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የበሽታ መከላከል ስልት ተግብራለች አሉ የደቡብ ኢትዮጵያና ሲዳማ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፡፡ በኢትዮጵያ ተከስቶ የነበረውን የማርበርግ ቫይረስ ከወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ…

የአነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያዎች መስፋፋት ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት መነቃቃት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አነስተኛ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን በተለያዩ አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፡፡ በባለሥልጣኑ የኤሮድሮም ሴፍቲና ስታንዳርድ ዳይሬክተር ምስራቅ ጥላሁን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአየር…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስፋፋት በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስፋፋት የባለሙያ፣ ቴክኖሎጂ እና መሰረተ ልማት የማሟላት ስራዎች በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ መለሰ በየነ ለፋና ዲጂታል…

አቶ አሕመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስፋፋት፣ ዲጂታል ኢኮኖሚ እና በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ውህደትን ለማሳለጥ እየሰራ የሚገኘውን…