Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሕጻናት ጥበቃ ዓውደ ጥናት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት አባል ሀገራት፣ የኢንተርፖል የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ቢሮ እና አጋር ድርጅቶች ባለሙያዎች የተሳተፉበት ቀጣናዊ የሕጻናት ጥበቃ ዓውደ ጥናት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል…
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት አደጋ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች 31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው።
በአፋር፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች ለሚገኙ የማኑፋክቸሪንግ፣ አገልግሎት፣ ንግድ ሥራ፣…
ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የኢኮኖሚ ትብብራቸውን በሚያሳድጉ አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ መከሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ማርክ ሚሼል ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ የኢንቨስትመንት አማራጮችና የሀገራቱን የኢኮኖሚ ትብብር…
የባሕር በር ለጠንካራ ብሔራዊ ደህንነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ታሪክ ኃያላን የነበሩና አሁንም ኃያልነታቸውን አስጠብቀው የሚገኙ ሀገራት ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ ጠንካራ የባሕር ኃይል እና የወደብ ባለቤቶች ናቸው፡፡
የታሪክ ድርሳናት እንደሚያወሱት ኢትዮጵያም ከአክሱም ስልጣኔ ጀምሮ በነበሯት…
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2019 በጀት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል።
የክልሉ ምክር ቤት የበጀትና ፋይናንስ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው…
የኢትዮጵያን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ዘላቂ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እየተገነባ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ዘላቂ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እየገነባ ነው አሉ የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡
የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ…
አፍሪካ ለምትጋፈጣቸው ዓለም አቀፋዊ ጫናዎች አህጉራዊ መፍትሔዎች ያስፈልጋሉ – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ለምትጋፈጣቸው ዓለም አቀፋዊ ጫናዎች አህጉራዊ መፍትሔዎችን መፈለግ ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፡፡
በ49ኛው የአፍሪካ ሕብረት ስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ላይ እንዳሉት፤ የአየር ንብረት ለውጥ ከሌሎች…
ለወጣቶች የምትመች ኢትዮጵያን ለመገንባት እየመከርን ነው – የጉባዔው ተሳታፊዎች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለወጣቶች የምትመች፣ የተረጋጋችና በጋራ መግባባት የተመሰረተች ኢትዮጵያን ለመገንባት እየተካሄደ ያለው ምክክር ታሪካዊ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ በኢትዮጵያ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የተሳተፉ ወጣቶች።
ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጣው ተመካካሪ ወጣት…
የገጠር ኮሪደር የከተማና ገጠርን ሁለንተናዊ ትስስርን ለማሳለጥ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ከተሞች ዘመኑን የዋጁ፣ ውብ፣ ጽዱና ለኑሮ ተስማሚ እንዲሁም ለቀልጣፋና ዲጂታል አገልግሎት ምቹ ይሆኑ ዘንድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው፡፡
በመደመር መንግሥት እሳቤ በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ አሁን ላይ…
የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የ2018 የበጀት ዓመት አፈጻጸም እንዲሁም የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ…