Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም የውጭ ጉዳይ ሚኒትስር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጠየቁ። ሚኒትስር ዴኤታው በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር ናይፍ ሃኘስ አል ኦይታይቢ ጋር ተወያይተዋል።…

ከልማት አጋሮች የሚገኘውን ሃብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም እንዲውል አሳታፊ አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ ነው- ወ/ሮ ሰመሪታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከልማት አጋሮች የሚገኘውን የውጭ ሃብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋምና በሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶች በማዋል አሳታፊ አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በመሰረታዊ አገልግሎቶች አቅርቦቶች…

የሰብዓዊ እርዳታ ለተፈለገው ዓላማ እንዲውል ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው – የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ ለታለመለት ዓላም ይውል ዘንድ ከአጋር አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ኮሚሽኑ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ የሰላም ስምምነት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል…

ሀገራት በሳይበር ምህዳሩ ዘላቂ ጥቅም እንዲያገኙ ትውልድ ተሻጋሪ የአቅም ግንባታ ስራ መስራት ይገባል – አቶ ሰለሞን ሶካ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይበር መህዳሩ የፈጠረው መልካም አጋጣሚ ሙሉ ለሙሉ ለመጠቀምና ተፈላጊውን ለውጥ ለማምጣት በትውልዶች መካከል የአስተሳሰብ ትስስርና የእውቀት ሽግግር ማድረግ ወሳኝ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ገለጸ፡፡ በጂ አይቲክስ አፍሪካ…

ሐሰተኛ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ እርምጃውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኅብረተሰቡን ለማሳሳት ሐሰተኛ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ÷ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ መንግስት ለሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ ለመሥጠት…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤትና የልማት ቦታዎች የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመኖሪያ ቤትና ለተለያዩ የልማት ተግባራት የሚውሉ ቦታዎች ላይ ሲያከናውን የነበረው የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ተጠናቅቆ በይፋ ተከፍቷል። ጨረታው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ቀነአ…

የተጀመረው የዲጂታል ግብይት ሥርዓት ግንባታ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጀመረው የዲጂታል ግብይት ሥርዓት ግንባታ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ “የደምበኞች ደኅንነት በዲጅታል ኢኮኖሚው” በሚል መሪ ቃል “ኤፍ. ኤስ. ዲ” ኢትዮጵያ ያዘጋጀው የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡…

ቋሚ ኮሚቴው የተጀመሩ የሰብዓዊ መብት ማስከበር ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተጀመሩ የሰብዓዊ መብት ማስከበር ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የመስክ ምልከታ ባደረገበት…

የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ ጎበኙ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በይፋ ተረክቧል፡፡ የክልሉ መንግስት የ’ገበታ ለ ሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነው እና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርት ነው…