Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በቅንጅት መስራት የሚጠይቀው የግብርና ኢንሹራንስ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሶ አደሮች የግብርና ኢንሹራንስ ተጠቃሚ እንዲሆንና የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የዘርፉን ተደራሽነት ለማሳደግ የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል። በብሔራዊ ባንክ የኢንሹራንስ ሱፐርቪዥን ዳይሬክተር በላይ ቱሉ ለፋና ዲጂታል…

ሩጫ በኢትዮጵያ ትልቅ ታሪክና ቦታ አለው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩጫ በኢትዮጵያ ትልቅ ታሪክና ቦታ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ ይህን ያሉት ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ማሕበር ባገኘችበት መድረክ ነው። የእውቅና…

ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ለአፍሪካና እስያ ድልድይ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ለአፍሪካና ለእስያ ሀገራት ድልድይ ናቸው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ኢብራሂም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ኢብራሂም በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሦስት ቀናት የስራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አሸናኘት አድርገውላቸዋል። በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያና አዘርባጃን በመከላከያ ኢንዱስትሪ ዘርፎች በጋራ ለመስራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና አዘርባጃን ሪፐብሊክ በመከላከያ ኢንዱስትሪ ዘርፎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ውይይት አድርገዋል። በአዘርባጃን የመከላከያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ቩጋር ሙስታፋይ የተመራው ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት…

በበጀት ዓመቱ 250 ሚሊየን ቶን መኖ ለማምረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመቱ 250 ሚሊየን ቶን መኖ ለማምረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 91 ሚሊየን ቶን መኖ ማምረት ተችሏል።…

ኢትዮጵያ እና ማሌዥያ ትብብራቸው ለረጅም ዓመታት የዘለቀ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ማሌዥያ ትብብራቸው ለረጅም ዓመታት የዘለቀ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ጋር በብሔራዊ ቤተ መንግሥት የሀገራቱን አጋርነት ማጠናከር…

ዛሬም ውድ የሆነውን የሰው ሕይወት እየቀጠፈ ያለው የትራፊክ አደጋ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ዛሬም ውድ የሆነውን የሰው ሕይወት በትራፊክ አደጋ እያጣን ነው አለ። በሚኒስቴሩ የመንገድ ደህንነት አቅም ግንባታ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮሐንስ ለማ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ የመንገድ ትራፊክ አደጋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከማሌዥያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ባለፈው ዓመት በማሌዥያ ይፋዊ የሥራ…

በ1920ዎቹ ከኢትዮጵያ የተወሰዱ12 ውድ ቅርሶች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ1920ዎቹ ከኢትዮጵያ የተወሰዱ 12 ውድ ቅርሶችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ተረክቧል፡፡ ታዋቂው የኒውክሌር ሳይንስ ፕሮፌሰር ራሞን ቫይስ አያታቸው ከ100 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ የጀርመን ልዑክ…