Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም አስተዋጽኦ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴን ጨምሮ ለአፍሪካ አንድነትና ፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ አስተዋጽኦ ላደረጉ 17 የአፍሪካ ሀገራት የቀድሞ መሪ ቤተሰቦች ሽልማት አበረከቱ። የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባኤ ማጠቃለያ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ በ”ጂኦስፓሻል” ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ በ"ጂኦስፓሻል "ዘርፍ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫለቱ ሳኒ የተመራ የልኡካን ቡድን በኪንቴክስ ደቡብ ኮሪያ በፈረንጆቹ ከህዳር 2 እስከ 4 ለሚካሄደው "ስማርት…

በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ የፊታችን ሐሙስ በኦሮሚያ እና ጋምቤላ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሐሳብ በኦሮሚያ እና በጋምቤላ ክልሎች ጥቅምት 24 ቀን 2015ዓ.ም ታስቦ ይውላል። ይህንን አስመልክቶ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ባወጣው መግለጫ÷…

በአህጉሪቱ የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ትስስር በመፍጠር የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ አህጉር የተቀናጀ የመሰረተ ልማት ትስስር በመፍጠር የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ  የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ፡፡ ሰሞኑን በተካሄደው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባዔ የቀድሞ መሪዎች በፓን አፍሪካኒዝም ላይ…

በከባድ ሰው መግደል ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ21 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚገም ወረዳ በከባድ ሰው መግደል ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በ21 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ:: ተከሳሽ ወንድሜ አለሙ ሆን ብሎ ሰው ለመግደል በማሰብ ጳጉሜን 5 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 12 ሰዓት በዚገም ወረዳ አበራች ዛዝብል…

በበጋ መስኖ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት መታቀዱን የግብርና ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መለስ መኮንን በሰጡት መግለጫ ÷በመስኖ ስንዴ ከሚለማው መሬትም…

ከአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወጣቶች የመከላከያ ሚኒስቴርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወጣቶች የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤትን ጎብኝተዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ ለወጣቶቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል አድርገዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር ልዩ ረዳት እና ስትራቴጂክ…

አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከሞሮኮ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከሞሮኮው አፈጉባዔ ራችድ ታልቢ አል-አላሚን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው÷ ኢትዮጵያና ሞሮኮ በፓርላሜንታዊ፣ በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት እና በባህል ልውውጥ ላይ በጋራ መስራት እንዳለባቸው መክረዋል፡፡…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ2 ተቋማት ጋር የሶስትዮሽ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከሁለት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የሶስትዮሽ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ሰነዱን የተፈራረመው የአሊባባ ቢዝነስ ግሩፕ አጋር ከሆነው ዌል ክላውድ ከተባለ የቴክኖሎጂ ተቋም እና…

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር እና ፓወር ፎር ኦል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከፓወር ፎር ኦል ጋር በቴክኒክ ድጋፍና አቅም ግንባታ ፕሮጀክት ላይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት÷ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ እና የፓወር ፎር ኦል መሥራችና ሥራ አስኪያጅ…