Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አዲስ አበባ በዳታ ማዕከል ግንባታ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በመሳብ አቅም ከዓለም 2ኛ ደረጃን ይዛለች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አባበ ከተማ በዳታ ማዕከል ግንባታ ዘርፍ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በመሳብ  አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከቤጂንግ ቀጥላ 2ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ጥናት አመላክቷል፡፡   “ኤፍ ዲ አይ ኢንተለጀንስ” በቅርቡ ባካሄደው…

ከኅዳሴ ግድብ የሚመረተው ኃይል ወደ ዋናው ግሪድ እንዲገባ የሚካሄደው የመስመር ጥገና እና ፍተሻ ሥራ በቀጣይ ሣምንት ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኅዳሴ ግድብ የሚመረተው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ዋናው ግሪድ እንዲገባ የሚካሄደው የመስመር ጥገና እና ፍተሻ ሥራ በሚቀጥለው ሣምንት እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል…

ኢራን እና ሩሲያ የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን እና ሩሲያ የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለፀ፡፡ የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣን ቴህራን፥ የሩሲያ ግዙፍ የነዳጅ አምራች ኩባንያ ከሆነው ጋዝፕሮም ጋር የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ለማድረግ ውል…

ላሊበላ ከተማ እና አካባቢዋ በድጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረጅም ጊዜ ኤሌክትሪክ የተቋረጠባቸው ላሊበላ፣ ላስታ ወረዳ እና ሙጃ ከተማ በድጋሚ የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ፡፡ የኤሌክትሪክ ኃይሉን በድጋሚ ያገኙት በሽብር ቡድኑ ህወሓት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት የአላማጣ - ላሊበላ የ66 ኪሎ ቮልት…

ጥቅምት 24 በተለያዩ ዝግጅቶች ታስቦ እንደሚውል መከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን እዝ ላይ ጥቃት የፈፀመበት ጥቅምት 24 ሁለተኛ ዓመት በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ በኩል በተለያየ ዝግጅት ታስቦ እንደሚውል የመከላከያ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ ገልፀዋል። አሸባሪ ቡድኑ…

የትግራይ ህዝብ የሽብር ቡድኑን የግፍ አገዛዝ ለመጨረሻ ጊዜ በቃህ የሚልበት ጊዜ አሁን ነው – የፓለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ የሽብር ቡድኑን ሕወሓት የግፍ አገዛዝ ለመጨረሻ ጊዜ በቃህ የሚልበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የፓለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ገለጹ፡፡ የትግራይ ህዝብ አሁን ላይ ከመንግስት ጎን ቆሞ የሽብር ቡድኑን በቃህ የሚልበት ጊዜ…

በአንድ ግለሰብ ቤት በተደረገ ፍተሻ 8ሺህ ዶላርና ሕገወጥ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ሰሜን ማዘጋጃ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ግለሰብ ቤት በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ 8 ሺህ ዶላር እና ሕገወጥ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ፡፡ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የኅብረተሰቡን ሰላምና ደኅንነት…

“ኢትዮጵያን ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንቆማለን” – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፖለቲካ ልዩነት በላይ የሆነችውን ኢትዮጵያ ከባዕዳን ጣልቃ ገብነት ለመታደግ ያለ ልዩነት እንደሚቆሙ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለማዳን እየተደረጉ ያሉ ጣልቃ የመግባት ፍላጎቶች እውነታን የካዱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አርባ ምንጭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ በቆይታቸውም የተለያዩ የልማት ስራዎችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…

“ቡድኑ ትጥቅ ፈትቶ ፖለቲካዊ ኅልውናው ማክተም አለበት” – አብን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ መንግስትና በአሸባሪው ህውሓት መካከል በሚካሄደው የሠላም ንግግር ቡድኑ ትጥቅ እንዲፈታ እና ፖለቲካዊ ኅልውናው እንዲያከትም መደረግ አለበት ሲል የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ “አብን” ገለጸ፡፡ “አብን” በኢትዮጵያ መንግስትና በአሸባሪው ህወሓት…