Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ መረጃዎችን በመጠቀም ረገድ የሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ መረጃዎችን እና የተግባቦት መንገዶችን በመጠቀም ረገድ የሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ መርሐግብር ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር በጋራ የተዘጋጀ…

ህወሓት የፈጸመው የነዳጅ ዝርፊያ የሰብአዊ ድጋፍ ስራውን አክብዶብናል – ዴቪድ ቤስሊ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት መቀሌ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን ውስጥ የፈጸመው የነዳጅ ዝርፊያ የድርጅቱን ስራ እንዳከበደበት ዋና ዳይሬክተሩ ዴቪድ ቤስሊ ገለጹ። በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት…

አሸባሪውን ህወሓት የሚያወግዝና አሜሪካ በሽብር ቡድኑ ላይ እርምጃ እንድትወስድ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የከፈተውን ጦርነት የሚያወግዝና አሜሪካ በሽብር ቡድኑ ላይ እርምጃ እንድትወስድ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን እሁድ በዋሺንግተን ዲሲ ይካሄዳል፡፡ ኋይት ሐውስ ፊት ለፊት የሚከናወነው ሰልፍ÷ የተለያዩ አላማዎችን ያነገበ መሆኑን…

መድሃኒት የተላመደ የቲቢ በሽታን ለመቆጣጠር ውጤታማ ስራ ተሰርቷል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መድሃኒት የተላመደ የቲቢ በሽታን ለመቆጣጠር የተሰሩ ተግባራት ውጤት ማስገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከል ዳይሬክቶሬት ዓመታዊ የቲቢና የሥጋ ደዌ መርሐ ግብር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል፡፡…

አምባሳደር ሌንጮ የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሀብቶች መዋዕለ ንዋያቸውን በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ላይ እንዲያውሉ ጥሪ አቀረቡ። አምባሳደር ሌንጮ ከቪአይኤ መርከብ ድርጅት ማኔጂንግ ዳይሬክተርና ምክትል ሊቀመንበር ቱርኪ…

የሐረሪ ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በክልሉ ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያየ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ ፥ ህዝቡ የሀገርን ክብርና የዜጎችን ደህንነት…

ሚኒስትሮቹ የጂቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ጉዲን በጽህፈት ቤታቸው አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የገንዝብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከጂቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ጉዲ ጋር ተወያዩ፡፡ የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ ከጂቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ጉዲ ጋር በማዕድን…

ለተማሪዎች ምገባ መርሐ-ግብር ካለፉት ዓመታት የተሻለ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ለ2015 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር ዝግጅት ማጠናቀቁን የከተማ አስተዳደሩ የምገባ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አንቺነሽ ተስፋዬ ÷ከተማ አስተዳደሩ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት እንደፈቀደላቸውም…

የጅማ ዞን ለመከላከያ ሠራዊት ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጅማ ዞን ነዋሪዎች ከዚህ ቀደምም ለሠራዊቱ ተመሳሳይ ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን ፥ የዛሬው ሁለተኛ ዙር መሆኑ ተመላክቷል። የዞኑ ነዋሪዎች የሀገር…

የህወሓት የሽብር ቡድን በሰሜን ጎንደር አካባቢዎች ከፍተኛ ማህበራዊ እና ሰብዓዊ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በወረራ ይዟቸው በነበሩ የሰሜን ጎንደር አካባቢዎች ከፍተኛ ማህበራዊ እና ሰብዓዊ ጉዳት ማድረሱን የሰሜን ጎንደር ዞን ገለጸ፡፡ የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለዓለም ፈንታሁን በሰጡት መግለጫ÷ የሽብር ቡድኑ…