Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 8 ወራት 125 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ባለፉት ስምንት ወራት 125 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ረመዳን ዋሪዮ ገለጹ፡፡
በበጀት ዓመቱ ከገቢ ግብር 205 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ረመዳን፤…
ለተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ተግባር ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዝቋላ፣ ደሃና እና ሌሎች ወረዳዎች ለተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ተግባር ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…
ዚምባቡዌ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የረጅም ጊዜ ወዳጅነት ለማጠናከር ቁርጠኛ ናት – የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 19፣2017(ኤፍ ኤም ሲ)፦ ዚምባቡዌ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር እንደምትሰራ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ገለጹ።
በዚምባቡዌ የኢትዮጵያ አምባሳደር ራሽድ ሙሐመድ በሃራሬ የፕሬዚዳንቱ የአዲስ ዓመት መልዕክት ላይ ተገኝተዋል።
በዚሁ ወቅት ከዚምባቡዌው…
አምባሳደር ደሊል ከድር የሹመት ደብዳቤያቸውን ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ አፍሪካ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ደሊል ከድር ለደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል።
አምባሳደሩ በወቅቱ፤ በኢትዮጵያ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን…
የሴቶችን ጥቃት ለፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያ መጠቀም ከሰብዓዊነት ያፈነገጠ ተግባር ነው – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችን ጥቃት ለፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያ መጠቀም ከሰብዓዊነት ያፈነገጠ ተግባር መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ሰሞኑን ብርቱካን ተመስገን ተብላ በምትጠራ…
ሚኒስቴሩ ከብርቱካን ተመስገን ከበደ ጋር በተያያዘ ማብራሪያ ሰጥቷል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን በማኅበራዊ ሚዲያ መነጋገሪያ በሆነችው ብርቱካን ተመስገን ከበደ የትምህርት ሁኔታ ጋር በተያያዘ ትምህርት ሚኒስቴር ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡
የማብራሪያው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
ሰሞኑን በማህበራዊ ሚዲያ መነጋገሪያ ስለሆነችው…
የፊቼ ጫምባላላ በዓል በስኬት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ የፊቼ ጫምባላላ በዓል በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ገለጹ፡፡
በዓሉ በተለይም በሐዋሳ ሶሬሳ ጉዱማሌ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ በሚገኝበት የሚከበር በመሆኑ አስቀድሞ ዝግጅት…
ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ያላቸውን ዘርፈብዙ ትብብር ለማጠናከር መከሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የደቡብ ሱዳን የገንዘብ ሚኒስትር እና ተጠባባቂ የነዳጅ ሚኒስትር ማሪያን ዶንግሪን (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም፤ የሁለቱን ጎረቤት ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት ሊያሳድጉ…
ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት የተቀናጀና የተናበበ አሠራርን መተግበር እንደሚጠበቅባቸው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አስታወቁ፡፡
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምስት ክላስተሮች የ2017 በጀት ዓመት የስምንት ወራት…
ፊቼ ጫምባላላን ከቱሪዝም መስኅቦች ጋር ማስተሳሰር እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊቼ ጫምባላላ በዓልን ከሲዳማ ክልል የቱሪዝም መስኅቦች ጋር ማስተሳሰር እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ አስገነዘቡ፡፡
የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ የሆነው የፊቼ ጫምባላለ በዓል አከባበር በሐዋሳ ጉዱማሌ እየተከናወነ ነው፡፡…