Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው – ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉራጌ ጀፎረ የገጠር ኮሪደር አሁን ላለው የምህንድስና ጥበብ አብነት ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ። ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን የፓርላማ ዲፕሎማሲ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የፓርላማ ዲፕሎማሲ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል። በፓኪስታን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ ጀማል በከር (ዶ/ር) ከፓኪስታን የሴኔት ሊቀመንበር ሲዬድ ዩሱፍ ራዛ ጊላኒ ጋር…

አምራቾች በጉሙሩክ አሰራር የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በጉምሩክ አሰራር ዙሪያ ከአምራች ድርጅቶች ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷አምራች ድርጅቶች ለሚገጥሟቸው ችግሮች ምላሽ በመስጠት በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ያላቸውን…

ገዢ ትርክት የልማት ተነሳሽነት፣ የአብሮነት እና የወንድማማችነት ትስስር ይፈጥራል – ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሰባሳቢ ትርክት የሰዎችን አብሮነት፣ የማንነት እሴት እንዲጎለብት ያግዛል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገልጸዋል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል "ውጤታማ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ለገዢ…

የሶማሌና የአፋር ሕዝብ የወንድማማችነት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌና የአፋር ክልሎች ሕዝብ የወንድማማችነት ግንኙነት ማጠናከሪያ መድረክ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሃላፊ ኡስታዝ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተከሰተውን የዳልጋ ከብቶች በሽታ መቆጣጠር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተከስቶ የነበረውን የዳልጋ ከብቶች በሽታ መቆጣጠር እንደተቻለ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የእንስሳት ጤናና ግብዓት አቅርቦት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር አዲሱ ኢዮብ በሽታውን ለመቆጣጠር የባለሙያዎች…

‎ኢትዮጵያ ድንቅ ሕዝብ አላት – የምሥራቅ አፍሪካ ጥበባትና ባህል ፌስቲቫል ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባስተናገደችው ሁለተኛው የምሥራቅ አፍሪካ ጥበባትና ባህል ፌስቲቫል ላይ ለተሳተፉ የቀጣናው ሀገራት ባህልና ጥበባት ሚኒስትሮችና ልዑክ ሽኝት ተደረገ፡፡ በሚኒስትር ዴዔታ ማዕረግ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አማካሪዎችን ጨምሮ ሌሎች የተቋሙ…

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሕዝቦችን ኢኮኖሚያዊ ችግር በሚፈታ መልኩ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ፕሮጀክት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ሕዝቦችን ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በሚፈታ መልኩ እየተገነባ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር…

አገልግሎቱ  ከባለድርሻ አካላት  ጋር  የኢፍጣር  መርሐ- ግብር  አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከባለድርሻ አካላት ጋር የኢፍጣር መርሐ- ግብር አካሄደ፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ፤ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ፣ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባለድርሻ አካላት ወጣት ፈጣሪዎችን እንዲያበረታቱ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣት ፈጣሪዎች የማምረት አቅማቸውን ያሳድጉ ዘንድ የንግዱ ማሕበረሰብን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ እራስን የመቻል እና ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች በተተኪ ምርት…