Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በድሬዳዋ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አሥተዳደር የዘንድሮው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በይፋ ተጀምሯል። የተፋሰስ ልማት ሥራው "የአፈር ጥበቃ ስራችን ለብልፅግናችን" በሚል መሪ ሐሳብ በ38 የገጠር ቀበሌዎች ላይ ተጀምሯል። የአሥተዳደሩ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ፈትያ…

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ የሴክተር ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የሴክተር ጉባዔ በአዳማ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር) በዚሁ…

በጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴዔታ ኮራ ጡሽኔ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት ÷ ተቋማት ለሚሰጡት…

ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈርማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ 4 ሚሊየን 292 ሺህ 600 ኩንታል አፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ለ2017/18 የምርት ዘመን ከውጭ የሚያስመጣው የአፈር ማዳበሪያ እንደቀጠለ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ…

በግማሽ ዓመት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ በ2017 ግማሽ ዓመት ከ 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን መያዙን አስታወቀ፡፡ የመምሪያው አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ የ6 ወር የሥራ…

ዛሬ ከ1 ሺህ በላይ ሙሽሮች ይሞሸራሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 የሺህ ጋብቻ “ቤተሰብን መመስረት ሀገርን መገንባት ነው”በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ ይከናወናል፡፡ በዘንድሮው የሺህ ጋብቻ ከ43 የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ጥንዶች የሚሳተፉ ሲሆን÷ ካለፉት ዓመታት በተለየ መልኩ አዲስ የሠርግ ሙዚቃ ቪዲዮ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአጋሮ እና በሻሻ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአጋሮ እና በሻሻ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጎብኝተዋል፡፡ ከተጎበኙት የልማት ሥራዎች መካከልም÷ የመንገድ፣ ሻይ ቅጠል ልማት እና ችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ይገኙበታል፡፡…

የላሊበላ መካነ-ቅርስ ላይ አጠቃላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን በቅርቡ ዓለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የላሊበላ መካነ-ቅርስ ላይ አጠቃላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን በቅርቡ ዓለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ መሆኑን የቅርስ ባለስልጣን ገልጿል፡፡ የላሊበላ መካነ-ቅርስ ጥገና ዘላቂ ላሊበላ እንዲሁም አጠቃላይ የቅርስ ጥገና በሚሉ ሁለት ምዕራፎች መከፈሉን…

የፍትህና የዳኝነት ስርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትህና የዳኝነት ስርዓቱን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችል የምክክር መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አለምአንተ አግደው በዚህ ወቅት÷ ነጻና ጠንካራ የፍትህ ተቋማትን በመገንባት…

በኦንላይን ትኬት በመቁረጥ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት መሰጠት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ከየካቲት 2017ዓ.ም  ጀምሮ በኦንላይን ትኬት በመቁረጥ የህዝብ መንገደኞች ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት  እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ታከለ…