Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የመዲናዋ ወጣቶች የጥምቀት በዓል የሚከበርበትን ጃን ሜዳ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ለጥምቀት በዓል የበርካታ ታቦታት ማደሪያ የሆነውን የጃን ሜዳ አካባቢ ማጽዳታቸውን የከተማ አስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በጽዳት መርሐ-ግብሩ ከ2 ሺህ በላይ ወጣቶች፣ የስፖርት ቤተሰቦች፣ የሃይማኖት…

በኦሮሚያ ክልል እስከ አሁን 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ሔክታር በበጋ ስንዴ ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እስከ ትናንትና ድረስ 2 ነጥብ 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል መሸፈኑን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ በአጠቃላይ ዘንድሮ ከ4 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ለማልማት መታቀዱንም ነው…

ተሽከርካሪ አስመጪዎች የኃይል መሙያ ሳይተክሉ በሥራ ላይ አይሠማሩም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሽከርካሪ አስመጪና የሚገጣጥሙ ድርጅቶች የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ ሳይተክሉ በሥራ ላይ መሰማራት እንደማይችሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከ400 በላይ ተቋማት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ እያስመጡና እየገጣጠሙ…

ጥምር የጸጥታ ኃይሉ የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራ እና ጥምቀት በዓላት በድምቀት ተከብረው እንዲጠናቀቁ ጥምር የፀጥታ ኃይሉ ዝግጅቱን አጠናቅቆ ወደ ተግባር መግባቱን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጀኔራል መላኩ ፈንታ÷ በዓሉ…

በኬኒያ እስርቤቶች የነበሩ 346 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕገ-ወጥ ደላሎች ተታልለው ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሄድ ሲሞክሩ በኬኒያ ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው በተለያዩ እስር ቤቶች የነበሩ 346 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ እነዚህ ወገኖች ወደ ሀገራቸው የተመለሱት በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኬኒያ…

አዘርባጃን በግርብርናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በኢንቨስትመንት እና በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ዘርፈ-ብዙ ትብብር ለማሳደግ ያለመ ምክክር ተካሄደ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)…

ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት እያደረገች ያለውን ጥረት ቻይና ትደግፋለች – አምባሳደር ቸን ሃይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት እያደረገች ያለውን ጥረት መንግስታቸው እንደሚደግፍ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ገለጹ። ኢትዮጵያ በቀጣናው ልዩ መልክአምድራዊ እና ፖሊቲካዊ ስፍራ እንዳላት የገለጹት አምባሳደሩ ሀገራትን በኢኮኖሚ በማስተሳሰር…

ሎስ አንጀለስ ተጨማሪ የእሳት አደጋ ሊያጋጥማት እንደሚችል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሎስ አንጀለስ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ከባድ ነፋስ እንደሚኖር የትንበያ መረጃ ማመላከቱን ተከትሎ ተጨማሪ የእሳት አደጋ ሊያጋጥማት እንደሚችል ተጠቆመ፡፡ የአየር ንብረት ትንበያዎች እንደሚያመላክቱት በሎስ አንጀለስ ሰሜን ምዕራብ ክልል ከዛሬ ምሽት ጀምሮ…

ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለመመዝበር ሙከራ በማድረግ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለለመዝበር ሙከራ በማድረግ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ጥፋተኛ ተባሉ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በነ ቀሲስ በላይ መኮንን መዝገብ ላይ…

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ግንኙነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በትኩረት ለመስራት ስምምነት ላይ መደረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና የአዘርባጃኑ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…