Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ፕሬዚዳንት ማክሮን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሥድስት ዓመታት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ለይፋዊ ሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡…
የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የገጠሩን የሕብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ አድርጓል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እየተተገበረ ያለው የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የገጠሩን የሕብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ ማድረጉን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡
የክልሉ ጤና ቢሮ የ2017 ዓ.ም የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የንቅናቄ መድረክ…
ኢትዮጵያ በ19 የታዳሽ ኃይል ማመንጫዎች ኤሌክትሪክ እያመረተች ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንባታቸው ሳይጠናቀቁ በተተከሉ ተርባይኖች ኃይል ማመንጨት የጀመሩትን የሕዳሴ ግድብና የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫዎች ጨምሮ 19 ማመንጫ ጣቢያዎች በሥራ ላይ እንደሚገኙ ተመላከተ፡፡
እነሱም ቆቃ፣ አዋሽ II፣ አዋሽ III፣ ፊንጫ፣ መልካ…
አየር መንገዱ ባለ 8 ወለል ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ሕንጻ አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ22 ሚሊየን ዶላር ወጪ ለበረራ ባለሙያዎች የተገነባውን ባለ 8 ወለል ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ሕንጻ አስመርቋል፡፡
በ1 ዓመት ከአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ ለምረቃ የበቃው የመኪና ማቆሚያው በ48 ሺህ ስኩዌር…
የሸገር ከተማ የኮሪደር ልማት በሚጠበቀው ልክ እየተከናወነ አለመሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸገር ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራ በፍጥነት እየተከናወነ አለመሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
በሸገር ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የሚኖሩ ነዋሪዎች እንዳሉት÷በአስተዳደሩ ከሶስት ወራት በፊት የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ…
በአማራ ክልል ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር በላይ ሰብል ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2016/17 መኸር ምርት እስካሁን ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር በላይ ሰብል መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
በክልሉ በምርት ዘመኑ 169 ሚሊየን ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅ የቢሮው መረጃ ያመላክታል፡፡
በቀሪ…
የታጠቁ ሃይሎች መንግስት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ እንዲቀበሉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታጠቁ ሃይሎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላም እንዲመጡ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል፡፡
"ሃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት፣ ለአብሮነትና ለአገር ግንባታ ያላቸው ሚና" በሚል መሪ ሃሳብ የመጀመሪያው የሃይማኖቶች የሰላም ጉባዔ…
በሀገር አቀፍ ደረጃ 971 ወረዳዎች በሀገራዊ ምክክሩ ተደራሽ መሆናቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ 971 ወረዳዎች በሀገራዊ ምክክሩ ተደራሽ መደረጋቸውን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ የኦሮሚያ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ሒደት አካል የሆነውን የተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ምክክር እያካሄደ ነው።
በመድረኩ…
የፌዴሬሽኑ 28ኛው ጠቅላላ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 28ኛው ጠቅላላ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል።
ጉባዔውን በንግግር የከፈቱት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ÷አትሌቲክስ ኢትዮጵያን በዓለም አደባባይ በማስተዋወቅ ትልቅ ሚና ያለውና ከውድድር በላይ መሆኑን ገልጸዋል።…
ከ443 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ443 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
ኮሚሽኑ ከታሕሣሥ 4 እስከ ታሕሣሥ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 422 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ገቢ እና 20 ነጥብ 7…