Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

 ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ስራ ሊጀምሩ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በጅማ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በቡና እና በሻይ ቅጠል ምርት ስራ ሊጀምሩ ነዉ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) እና የጅማ ዞን ዋና አስተዳደር…

የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ መካከል ያሉ ዘርፈ-ብዙ ትብብሮችን በይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከፕሬዚዳንት ማክሮን ጋር መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በብሔራዊ…

ፕሬዚዳንት ማክሮን በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤም ለፕሬዚዳንት ማክሮን የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የዓድዋ…

በንጹህ መጠጥ ውኃ ተቋማት ላይ የሚደርስ ጉዳትን ለመቀነስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ አደጋ በንጹህ መጠጥ ውኃ ተቋማት ላይ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ውኃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። በደቡብ ጎንደር ዞን የጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በሆኑ ወረዳዎች የተጎዱ…

በፈንታሌ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ከቀኑ 5 ሠዓት ከ20 ላይ በፈንታሌ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል፡፡ ከአሁን ቀደም የመሬት መንቀጥቀጥ ሲከሰትበት በነበረው ፈንታሌ አካባቢ ዛሬም ክስተቱ መስተዋሉን በዩኒቨርሲቲው የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ…

ፕሬዚዳንት ማክሮን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሥድስት ዓመታት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ለይፋዊ ሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡…

የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የገጠሩን የሕብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እየተተገበረ ያለው የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የገጠሩን የሕብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ ማድረጉን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የ2017 ዓ.ም የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የንቅናቄ መድረክ…

ኢትዮጵያ በ19 የታዳሽ ኃይል ማመንጫዎች ኤሌክትሪክ እያመረተች ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንባታቸው ሳይጠናቀቁ በተተከሉ ተርባይኖች ኃይል ማመንጨት የጀመሩትን የሕዳሴ ግድብና የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫዎች ጨምሮ 19 ማመንጫ ጣቢያዎች በሥራ ላይ እንደሚገኙ ተመላከተ፡፡ እነሱም ቆቃ፣ አዋሽ II፣ አዋሽ III፣ ፊንጫ፣ መልካ…

አየር መንገዱ ባለ 8 ወለል ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ሕንጻ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ22 ሚሊየን ዶላር ወጪ ለበረራ ባለሙያዎች የተገነባውን ባለ 8 ወለል ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ሕንጻ አስመርቋል፡፡ በ1 ዓመት ከአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ ለምረቃ የበቃው የመኪና ማቆሚያው በ48 ሺህ ስኩዌር…

የሸገር ከተማ የኮሪደር ልማት በሚጠበቀው ልክ እየተከናወነ አለመሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸገር ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራ በፍጥነት እየተከናወነ አለመሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ በሸገር ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የሚኖሩ ነዋሪዎች እንዳሉት÷በአስተዳደሩ ከሶስት ወራት በፊት የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ…