Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ እና ርዋንዳ ሽብርተኝነትን ጨምሮ ሌሎች ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ርዋንዳ ሽብርተኝነትን ጨምሮ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ መረጃ በመለዋወጥ በጋራ ለመከላከል ተስማሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እና…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተቋቋመው “የአዳም ፋውንዴሽን” ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀድሞው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተቋቋመው "የአዳም ፋውንዴሽን" ይፋ ሆነ። በሸራተን አዲስ በተከናወነው የማብሰሪያ መርሐ ግብር የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ድርጅቶች ተወካዮች፣…

ኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ላይ እየሰራች ላለው ስራ አድናቆት ተቸራት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ሱዳን የከፍተኛ ትምህርት ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ገብሬላ ቻንግሰን ኢትዮጵያ በትምህርት ጥራት ላይ እየሰራች ያለውን ስራ አድንቀዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) በደቡብ ሱዳን መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር…

ኪርጊስታን የአንካራ ስምምነት መረጋጋትና ብልጽግናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና አለው አለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪርጊስታን በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው የአንካራ ስምምነት መረጋጋትና ብልጽግናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና እንዳለው ገለጸች፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከተሾሙበት ኪርጊስታን ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ…

በአማራ ክልል በቀጣይ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ የተሳታፊ እና የአጀንዳ ልየታ ይደረጋል-ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ በአማራ ክልል የተሳታፊ እና የአጀንዳ ልየታ እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ይህን ያለው የኦሮሚያ ክልል ሀገራዊ ምክክር የአጀንዳ የማሰባሰብ ምዕራፍ በአዳማ ከተማ በተጀመረበት…

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጉብኝት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚያደርጉት የልማት ሥራዎች ምልከታ እንደቀጠለ ነው። በዚሁ መሠረት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ…

በምስራቅ ቦረና ዞን የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ቦረና ዞን የቀረበውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የኦነግ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ ነው። በአካባቢው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የኦነግ ታጣቂዎች ለቀረበው የሰላም ጥሪ ምላሽ በመስጠት ወደ ካምፕ በመግባት ላይ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአልጀሪያ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአልጀሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሕመድ አታፍ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡ ሚኒስትሮቹ…

በባሕር ዳር ከተማ ለባጃጆች የመለያ ባር ኮድ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተሽከርካሪ በመታገዝ የሚፈጠሩ ወንጀሎችን ለመከላከልና የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን በባሕር ዳር ከተማ ለሚገኙ ባጃጆች(ባለሶስት እግር ተሽከርካሪ) የመለያ ባር ኮድ የመስጠት መርሐ ግብር ዛሬ ተጀምሯል፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር…

በሐረሪ ክልል ባልተጠናቀቀ ግንባታ ስራ በጀመሩ አልሚዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ባልተጠናቀቀ ግንባታ ስራ በጀመሩ 19 አልሚዎች ላይ ርምጃ መወሰዱን የክልሉ ኢንተርፕራይዝ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሀላፊ አቶ ኢስማኤል ዩሱፍ እንደገለፁት ፥ በክልሉ ባልተጠናቀቀ ግንባታ ስራ የጀመሩ አልሚዎች…