Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአፍሪካን የኢንዱስትሪ ዕድገት ለማፋጠን ለወጣትና ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የሚደረገው ድጋፍ ይጠናከራል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሳምንት የሴቶችን አቅም ማጎልበት፣ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ዕድሎችን መጠቀም፣ አጋርነትን ማጠናከር እና ፈጠራን ማበረታታት ታሳቢ በማድረግ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የኢንዱስትሪ፣ ማዕድን፣…
የመስኖ ፕሮጀክቶች በተቀመጠው የአሰራር ስርዓት መሰረት ብቻ እንዲቀጥሉ እየተሰራ ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ የሚጀመሩ ሁሉም የመስኖ ፕሮጀክቶች በተቀመጠው ስታንዳርድና የአሰራር ስርዓት መሰረት ብቻ እንዲቀጥሉ እየተሰራ ነው ሲሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን…
የምክር ቤት አባላት የመስኖ ግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች በህብረተሰቡ ዘንድ ቅሬታ መፍጠራቸውን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትላልቅ የመስኖ ግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች በህብረተሰቡ ዘንድ ቅሬታ እየፈጠሩ መሆናቸውን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ፡፡
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው…
ለስራ እድል ፈጠራ ትኩረት በመስጠት የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ ይገባል – አቶ እንዳሻው ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለስራ እድል ፈጠራ የተለየ ትኩረት በመስጠት የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው ገለጹ፡፡
በክልሉ ዋና ዋና የንቅናቄ ተግባራት አፈጻጸም እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር የአመራር…
በሽግግር ፍትሕ የሕግ ረቂቆች ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲን ለማስተግበር በተዘጋጁ ረቂቅ የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርዓያ ሥላሴ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት…
የዲሽታ ግና በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአሪ ብሔር የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ ዲሽታ ግና በዓል በጂንካ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡
በየዓመቱ የሚከበረው የዲሽታ ግና በዓል ዘንድሮም ‘’ዲሽታ ግና ለሰላም፣ ለአብሮነት እና ለልማት’’ በሚል መሪ ሐሳብ ነው…
የክልላዊ የአጀንዳ ልየታ ምክክር መድረክ አመቻቾች ስልጠና እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረጡ የኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ 48 አመቻቾች ስልጠና በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡
ክልላዊ የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ ታሕሣሥ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል አዳማ…
በገላን ጉራ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ስራ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትናንትናው ዕለት የተመረቁትና በገላን ጉራ የሚገኙት ሦስት ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ስራ ጀምረዋል፡፡
የመማር ማስተማር ስራውን ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) ናቸው፡፡
የቢሮ…
የዋይ ኤም ጂ ጎልድ ማይኒንግ ተቋም ለአካባቢው ማኅበረሰብ ተስፋ ሰጪ እድሎችን ይዞ የመጣ ሆኗል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሻኪሶ በቅርቡ የተመረቀው የዋይ ኤም ጂ ጎልድ ማይኒንግ ተቋም ለአካባቢው ማኅበረሰብ ተስፋ ሰጪ እድሎችን ይዞ የመጣ ሆኗል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዋይ ኤም ጂ ጎልድ ማይኒንግ ተቋም እና የሚድሮክ…
ዲሽታ ጊና የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነትና የመደጋገፍ እሴቶችን ያቀፉ በዓል ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ ዲሽታ ጊና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም÷ዲሽታ ጊና የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል…